Numbers 18:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ንእግዚኣብሄር ዘቕርብዎ ቐዳማይ ፍረ ዘይትን ኵሉ እቲ ዝበለጸ ወይንን ስርናይን ሂበኩም ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሚ​ሰ​ጡት የፍሬ መጀ​መ​ሪያ ከዘ​ይ​ትና ከወ​ይን ከስ​ን​ዴም የተ​መ​ረ​ጠ​ውን ሁሉ ለአ​ንተ ሰጥ​ቼ​ሃ​ለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእግዚአብሔር ከሚሰጡት የፍሬ መጀመሪያ ከዘይትና ከወይን ከእህልም የተመረጠውን ሁሉ ለአንተ ሰጥቼሃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለጌታ ከሚሰጡት የፍሬ መጀመሪያ ከዘይትና ከወይን ከእህልም የተመረጠውን ሁሉ ለአንተ ሰጥቼሃለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኡንቱንቱ ታዉ እምያ ኮይሮ አይፍያፐ ሎኦ ዎጋራ ዛይትያ ኡባ፥ ያላጋ ዎይንያ ኤሳ ኡባነ ሙሩታ ካ ኡባ መና ጎዳዉ እማይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Unttunttu taw immiyaa koyiro ayifiyaappe lo"o wogaraa zayitiyaa ubbaa, yalaga woyniyaa eessaa ubbaanne muruta katsaa ubbaa Med'inaa Godaw immay.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Isra7eele asay taas immiza oorath gakkiza kaththa xeerappe wogara zayte, woyne ushshinne kaththa qommo ubbaafe xeeraa ta inttes immadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስራኤሌ ኣሳይ ታስ ኢሚዛ ኦራ ጋኪዛ ካ ጼራፔ ዎጋራ ዛይቴ፥ ዎይኔ ኡሺኔ ካ ቆሞ ኡባፌ ጼራ ታ ኢንቴስ ኢማዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስራኤለ አሳይ ታዉ ባይራ ኦድ እምያ ኮይሮ አይፍያፐ፥ ሻማሆ ዛይተ ኡባ፥ ያላጋ ዎይነ ኡባነ ካ ኡባ ነዉ እማስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Isra7eele asay taw bayra oothidi immiya koyro ayfiyape, shamaho zayte ubbaa, yalaga woyne ubbaanne katha ubbaa new immas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እስራኤላውያን የመከር በኵራት አድርገው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚሰጡትን ምርጥ የወይራ ዘይት በሙሉ፣ ምርጥ የሆነውን አዲስ የወይን ጠጅና እህል ሁሉ ለእናንተ ሰጥቻችኋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እስራኤላውያን የሚሰጡኝን ምርጥ የሆነ በኲራት፥ ይኸውም የወይራ ዘይት፥ የወይን ጠጅና እህል ለእናንተ እሰጣችኋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ካብቲ ኵሉ ንእግዚኣብሄር ዝህብዎ በዅራት፥ ካብ ዘይቲ፥ ካብ ወይኒ፥ ካብ እኽሊ ዘዝበለፀ ዅሉ ንኣኻ ሂበካ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ዘይቲ ዝበለጸ ኹሉን ካብ ወይንን ካብ ስርናይን ዝበለጸ ኹሉን ንእግዚኣብሄር ዚህብዎ በኹራት ንኣኻ ሂበካ ኣሎኹ።