Numbers 18:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንእግዚኣብሄር ዘቕርብዎ ቐዳማይ ፍረ ዘይትን ኵሉ እቲ ዝበለጸ ወይንን ስርናይን ሂበኩም ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእግዚአብሔር ከሚሰጡት የፍሬ መጀመሪያ ከዘይትና ከወይን ከስንዴም የተመረጠውን ሁሉ ለአንተ ሰጥቼሃለሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእግዚአብሔር ከሚሰጡት የፍሬ መጀመሪያ ከዘይትና ከወይን ከእህልም የተመረጠውን ሁሉ ለአንተ ሰጥቼሃለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለጌታ ከሚሰጡት የፍሬ መጀመሪያ ከዘይትና ከወይን ከእህልም የተመረጠውን ሁሉ ለአንተ ሰጥቼሃለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡንቱንቱ ታዉ እምያ ኮይሮ አይፍያፐ ሎኦ ዎጋራ ዛይትያ ኡባ፥ ያላጋ ዎይንያ ኤሳ ኡባነ ሙሩታ ካ ኡባ መና ጎዳዉ እማይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Unttunttu taw immiyaa koyiro ayifiyaappe lo"o wogaraa zayitiyaa ubbaa, yalaga woyniyaa eessaa ubbaanne muruta katsaa ubbaa Med'inaa Godaw immay. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Isra7eele asay taas immiza oorath gakkiza kaththa xeerappe wogara zayte, woyne ushshinne kaththa qommo ubbaafe xeeraa ta inttes immadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስራኤሌ ኣሳይ ታስ ኢሚዛ ኦራ ጋኪዛ ካ ጼራፔ ዎጋራ ዛይቴ፥ ዎይኔ ኡሺኔ ካ ቆሞ ኡባፌ ጼራ ታ ኢንቴስ ኢማዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስራኤለ አሳይ ታዉ ባይራ ኦድ እምያ ኮይሮ አይፍያፐ፥ ሻማሆ ዛይተ ኡባ፥ ያላጋ ዎይነ ኡባነ ካ ኡባ ነዉ እማስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Isra7eele asay taw bayra oothidi immiya koyro ayfiyape, shamaho zayte ubbaa, yalaga woyne ubbaanne katha ubbaa new immas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እስራኤላውያን የመከር በኵራት አድርገው ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የሚሰጡትን ምርጥ የወይራ ዘይት በሙሉ፣ ምርጥ የሆነውን አዲስ የወይን ጠጅና እህል ሁሉ ለእናንተ ሰጥቻችኋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እስራኤላውያን የሚሰጡኝን ምርጥ የሆነ በኲራት፥ ይኸውም የወይራ ዘይት፥ የወይን ጠጅና እህል ለእናንተ እሰጣችኋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ካብቲ ኵሉ ንእግዚኣብሄር ዝህብዎ በዅራት፥ ካብ ዘይቲ፥ ካብ ወይኒ፥ ካብ እኽሊ ዘዝበለፀ ዅሉ ንኣኻ ሂበካ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ዘይቲ ዝበለጸ ኹሉን ካብ ወይንን ካብ ስርናይን ዝበለጸ ኹሉን ንእግዚኣብሄር ዚህብዎ በኹራት ንኣኻ ሂበካ ኣሎኹ። |