Numbers 18:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናትኩም ድማ እዩ። መስዋእቲ ልዕል ዝበለ ህያቦም ምስ ኲሉ መስዋእቲ ምውጥዋጥ ደቂ እስራኤል፤ ንዓኻን ንደቅኻን ንኣዋልድካን ምሳኻትኩም ከም ዘለኣለማዊ ስርዓት እህበኩም ኣለኹ፡ ኣብ ቤትኩም ንጹህ ዘበለ ዅሉ ይበልዕ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም ለእናንተ ነው፤ የእስራኤል ልጆች ለስጦታ ያቀረቡትን የመጀመሪያ ቍርባን ሁሉ ለአንተ ከአንተም ጋር ለወንዶችና ለሴቶች ልጆችህ የዘለዓለም ሕግ እንዲሆን ሰጥቼሃለሁ፤ በቤትህ ውስጥ ንጹሕ የሆነ ሁሉ ይብላው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህም ለአንተ ነው፤ የእስራኤል ልጆች ለስጦታ ያቀረቡትን የማንሣትና የመወዝወዝ ቍርባን ሁሉ ለአንተ ከአንተም ጋር ለወንዶችና ለሴቶች ልጆችህ ድርሻ እንዲሆን ለዘላለም ሰጥቼሃለሁ፤ በቤትህ ውስጥ ንጹሕ የሆነ ሁሉ ይብላው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም ደግሞ ለአንተ ነው፤ የእስራኤል ልጆች ለስጦታ የሚያቀርቡትን የመወዝወዝ ቁርባን ሁሉ ለአንተ ከአንተም ጋር ለወንዶችና ለሴቶች ልጆችህ ድርሻ እንዲሆን ለዘለዓለም ሰጥቼሃለሁ፤ በቤትህ ውስጥ ንጹሕ የሆነ ሁሉ ይብላው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሀዌ ቃይ ኔሳ። እስራኤላቱዋ ቃ ያርሹዋ ኡባ ነዉ፥ ነ አቱማ ናናቶነ ነ ማጫ ናናዉ መናዉ ግሻ ኦደ እማይ፤ ህንተ ጎልያ አሳ ግዶን ዎጋዳን ጌሻ ግድያ ኡባይ ሄዋ ሞ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hawe k'ay neessa. Israa'eelatuwaa k'aatso yarshshuwaa ubbaa new, ne attuma naanatoonne ne mac'c'a naanaw med'inaw gishsha ootsaade immay; hintte golliyaa asaa giddon wogaadan geeshsha gidiyaa ubbay hewaa mo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Qasseka Isra7eele asay ta sinththan yaanne haa qaaseththi yarshiza yarshoy ubbay inttes gido; haytantta tani nees, ne macca naytas, ne attuma naytassinne sinththafe yaana yeleta ubbaas eqqi daana mala inttes gisha histta immadis; neso asaappe geesh gididay oonikka maanaas dandayees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ቃሴካ ኢስራኤሌ ኣሳይ ታ ሲንን ያኔ ሃ ቃሴ ያርሺዛ ያርሾይ ኡባይ ኢንቴስ ጊዶ፤ ሃይታንታ ታኒ ኔስ፥ ኔ ማጫ ናይታስ፥ ኔ ኣቱማ ናይታሲኔ ሲንፌ ያና ዬሌታ ኡባስ ኤቂ ዳና ማላ ኢንቴስ ጊሻ ሂስታ ኢማዲስ፤ ኔሶ ኣሳፔ ጌሽ ጊዲዳይ ኦኒካ ማናስ ዳንዳዬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ቃስ እስራኤለ አሳይ ታዉ ያርሽያ ዩሾ ያርሾ ኡባ ነዉ፥ ነ አደ ናይታስነ ነ ማጫ ናይታስ መርናዉ ግሾ ኦዳ እማስ፤ ህንተ ሶ አሳ ግዶን ዎጋዳ ቱና ግዶና ኡባይ ሄሳ ሞ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Qassi Isra7eele asay taw yarshiya yuusho yarsho ubbaa new, ne adde naytasinne ne macca naytas merinaw gisho oothada immas; hinte soo asaa giddon wogada tuna gidonna ubbay hessa mo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እስራኤላውያን ከሚያቀርቡት ስጦታ፣ ከሚወዘወዘው ቍርባን ተለይቶ የሚቀመጠው ስጦታ ሁሉ የአንተ ይሁን። ይህንም ለአንተ፣ ለወንድና ለሴት ልጆችህ መደበኛ ድርሻ አድርጌ ሰጥቻችኋለሁ። ከቤተ ሰዎችህ በሥርዐቱ መሠረት የነጻ ማንኛውም ሰው ከዚሁ መብላት ይችላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በተጨማሪም እስራኤላውያን በእኔ ፊት በመወዝወዝ የሚያቀርቡአቸው ልዩ ስጦታዎች ሁሉ የእናንተ ይሆናሉ፤ እነርሱን ለአንተ፥ ለወንዶችና ለሴቶች ልጆችህ ለሚመጡት ዘመናት ሁሉ ቋሚ ድርሻ አድርጌ ሰጥቻለሁ፤ ንጹሕ የሆነ ማንኛውም የቤተሰብህ አባል ሊመገባቸው ይችላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣብ ርእሲ እዙይ እቲ ኻብ መባኦም ዝለዓል ፍሉይ መስዋእትን፥ እቲ ደቂ እስራኤል ዘቕርብዎ ዝውዝወዝ መስዋእትን፥ ንኣኻን ነወዳትካን ነዋልድካን ስርዓት ዘለኣለም ገይረ ሂበካ ኣለኹ። ኣብ ገዛኻ ዘሎ ንፁህ ዝኾነ ሰብ ይብልዓዮ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ንኣኻ እዩ፡ እቲ ኻብ መባኦም ዚልዐል መስዋኣትን እቲ ደቂ እስራኣኤል ዜቕርብዎ ዚውዝውዝ መስዋእትን ንኣኻ፡ ነወዳትካን ኣዋልድካን ድማ ምሳኻ፡ መሰል ዘለኣለም ገይረ ሂበካ ኣሎኹ። ኣብ ቤትካ ንጹህ ዘበለ ይብልዓዮ። |