Numbers 18:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድስተ ቅዱሳን ክትበልዕዎ ኣሎኩም። ተባዕታይ ኩሉ ክበልዖ ኣለዎ፤ ንዓኻ ቅዱስ ክኸውን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቅዱሰ ቅዱሳን ብሉት፤ ወንዶች ሁሉ ይብሉት፤ አንተም ልጆችህም ብሉት፤ ለአንተ የተቀደሰ ነውና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተቀደሰ ስፍራ ብላው፤ ወንዶች ሁሉ ይብሉት፤ የተቀደሰ ይሆንልሃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እጅግ በተቀደሰ ስፍራ ብላው፤ ወንዶች ሁሉ ይብሉት፤ ለአንተም የተቀደሰ ይሆንልሃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ሄዋ ጌሻ ሳኣን ሚተ፤ አቱማዌ ኡባይ ሄዋ ሞ፤ ሄዌ ህንተዉ ጌሻ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte hewaa geeshsha sa'aan miite; attumawe ubbay hewaa mo; hewe hinttew geeshsha gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte hessa geeshshasozan dishe miite; hessaka attumasay ubbay mo; izikka keehi dummatidaaza. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ሄሳ ጌሻሶዛን ዲሼ ሚቴ፤ ሄሳካ ኣቱማሳይ ኡባይ ሞ፤ ኢዚካ ኬሂ ዱማቲዳዛ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ሄሳ ጌሻ በሳን ሚተ፤ አደ ኡባይ ሄሳ ሞ፤ ሄስ ህንተዉ ጌሽ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte hessa geeshsha bessan miite; adde ubbay hessa mo; hessi hintew geeshshi gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እጅግ ቅዱስ መሆኑን በማሰብ በተቀደሰ ስፍራ ብላው፤ እያንዳንዱም ወንድ ከዚሁ ይብላ፤ ይህ ለአንተም የተቀደሰ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተቀደሰው ስፍራ ሆናችሁ እነዚህን ሁሉ ትበላላችሁ፤ የተቀደሱ ናቸው፤ ወንዶች ሁሉ ይመገቡት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቅዱስ ቦታ ዄንካ ብልዓዮ፤ ተባዕታይ ዝኾነ ይብልዓዮ፤ ንሱ ንኣኻ ቅዱስ ይኹነልካ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቅዱስ ቅዱሳን ኳንካ ብልዓዮ፡ ኩሉ ተባዕታይ ይብልዓዮ፡ ቅዱስ ይኹነልካ። |