Numbers 18:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንኣሮን በሎ፦ ንስኻን ደቅኻን ቤት ኣቦኻን ምሳኻን በደል መቕደስ ክትስከሙ ይግባእ፤ ንስኻን ደቅኻን ድማ በደል ክህነትኩም ክትስከሙ ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አሮ​ንን እን​ዲህ ብሎ ነገ​ረው፥ “አንተ ከአ​ን​ተም ጋር ልጆ​ች​ህና የአ​ባ​ቶ​ችህ ወገ​ኖች፥ የክ​ህ​ነ​ታ​ች​ሁን ኀጢ​አት ትሸ​ከ​ማ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም አሮንን አለው። አንተ ከአንተም ጋር ልጆችህና የአባቶችህ ቤት የመቅደስን ኃጢአት ትሸከማላችሁ፤ አንተም ከአንተም ጋር ልጆችህ የክህነታችሁን ኃጢአት ትሸከማላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም አሮንን እንዲህ አለው፦ “አንተ ከአንተም ጋር ልጆችህና የአባቶችህ ቤት ከመቅደሱ ጋር በተገናኘ የሚፈጸምን በደል ትሸከማላችሁ፤ አንተም ከአንተም ጋር ልጆችህ ከክህነታችሁ ጋር በተገናኘ የሚፈጸምን በደል ትሸከማላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ አሮና፥ “ኔን፥ ነ አቱማ ናናቱነ ሌዋቱ ጌሻ ሳኣ ኦሱዋን ፖለትያ ናጋራ ቶካና፤ ኔንነ ነ አቱማ ናናቱ ጻላላይ ህንተ ቄሰተ ኦሱዋን ፖለትያ ናጋራ ቶካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Aaroona, «Neeni, ne attuma naanatuunne Leewatuu geeshsha sa'aa oosuwaan polettiyaa nagaraa tookkana; neeninne ne attuma naanatu s'alalay hintte k'eesetetsaa oosuwaan polettiyaa nagaraa tookkana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Aaroones, «Gaytoteththa Dunkaaneza giddon oosettiza mooro ubbaa gishshas neninne ne nayti, Lewe qommoti alaafeteth ekkideta; qeeseteththa ooson polettiza mooro gishshas gidikko hessa alaafeteth ekkanay nenanne ne nayta xalla.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኣሮኔስ፥ «ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ጊዶን ኦሴቲዛ ሞሮ ኡባ ጊሻስ ኔኒኔ ኔ ናይቲ፥ ሌዌ ቆሞቲ ኣላፌቴ ኤኪዴታ፤ ቄሴቴ ኦሶን ፖሌቲዛ ሞሮ ጊሻስ ጊዲኮ ሄሳ ኣላፌቴ ኤካናይ ኔናኔ ኔ ናይታ ጻላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ አሮናኮ፥ “ጌሻ ዱንካንያን ኦሰትያ ናጋራስ ኔኒ፥ ነ አደ ናይትነ ነ አዋ ሶ አሳይ ኦይሸታና፤ ህንተ ካህነተ ኦሱዋን ፖለትያ ናጋራ ነነ ነ አደ ናይታ ፃላል ኦይሸታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Aaronako, “Geeshsha dunkaaniyan oosetiya nagaraas neeni, ne adde naytinne ne aawa soo asay oyshetana; hinte kahinetetha oosuwan poletiya nagaraa nenne ne adde nayta xalaali oyshetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) አሮንን እንዲህ አለው፤ “መቅደሱን በተመለከተ ስለሚፈጸም በደል አንተ፣ ልጆችህና የአባትህ ቤተ ሰቦች ኀላፊነቱን ትሸከማላችሁ፤ ክህነቱን በተመለከተ ስለሚፈጸም በደል ግን ኀላፊነቱ የሚወድቀው በአንተና በልጆችህ ላይ ብቻ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር አሮንን እንዲህ አለው፤ “በመገናኛው ድንኳን ውስጥ በሚከናወነው አገልግሎት ስለሚፈጸመው በደል ሁሉ አንተና ልጆችህ፥ ሌዋውያንም ኀላፊነቱን ትሸከማላችሁ፤ በክህነት አገልግሎት ለሚፈጸመው በደል ግን ኀላፊነቱን የምትሸከሙት በተለይ አንተና ልጆችህ ብቻ ናችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንኣሮን ከምዙይ በሎ፦ “ናይ ቤተ መቕደስ ሓጢኣት፥ ንስኻን ደቅኻን ሌዋውያንን ክትፆሩ ኢኹም፤ ናይ ክህነትኩም ሓጢኣት ድማ፥ ንስኻን ደቅኻን ክትፆሩ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንኣሮን በሎ፡ ንስኻን ደቅኻን ቤት ኣቦኻ ድማ ምሳኻን ነቲ ኽፍኣት መቕደስ ጹሩ። ንስኻን ደቅኻ ኸአ ምሳኽን ነቲ ኽፍኣት ክህነትኩም ጹሩ።