Numbers 17:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኮነ ድማ ንጽባሒቱ ሙሴ ናብ ድንኳን ምስክር ኣተወ። እንሆ ድማ፡ በትሪ ኣሮን ንቤት ሌዊ ዓምበበ፡ ቡቕልን ዕምባባን ኣፍረየ፡ ኣልማዝ ድማ ኣፍረየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ በነጋው ሙሴና አሮን ወደ ምስክሩ ድንኳን ውስጥ ገቡ፤ እነሆም፥ ለሌዊ ቤት የሆነች የአሮን በትር አቈጠቈጠች፤ ለመለመችም፤ አበባም አወጣች፤ የበሰለ ለውዝም አፈራች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ በነጋው ሙሴ ወደ ምስክሩ ድንኳን ውስጥ ገባ፤ እነሆም፥ ለሌዊ ቤት የሆነች የአሮን በትር አቈጠቈጠች፥ ለመለመችም፥ አበባም አወጣች፥ የበሰለ ለውዝም አፈራች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ሆነ፤ በማግስቱ ሙሴ ወደ ምስክሩ ድንኳን ውስጥ ገባ፤ እነሆም፥ ለሌዊ ቤት የሆነው የአሮን በትር አቈጥቁጦ፥ እምቡጥም አውጥቶ፥ አበባም አብቦ፥ የበሰለ ለውዝም አፍርቶ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎንተ ጋላስ ማርካተ ዱንካንያ ግዶ ሙሴ ገሌዳ ዎደ፥ ሌዊያ ዛረ ግድያ አሮና ጻምአይ አጬዳዋ፥ ጉምቤዳዋ፥ ጪሼዳዋነ ጪሺደ ላዉዝያ ግያ ም አይፍያ አይፌዳዋ በኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wonttetsa gallassi Markkatetsaa Dunkkaaniyaa giddo Muse geleedda wode, Leewiyaa zare gidiyaa Aaroona s'am"ay aac'eeddawaa, gumbbeeddawaa, c'iisheeddawaanne c'iishiide lawuziyaa giyaa mitsaa ayfiyaa ayifeeddawaa be'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wonteththa gallas Musey gede Gaytoteththa Dunkaanezan gelishin Lewe qommo sunththan shiiqida Aaroone guufeya cililidaaro be7ides; qasseka ciiyada kaxxida ochcholoone ayfe ayfidaaro be7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎንቴ ጋላስ ሙሴይ ጌዴ ጋይቶቴ ዱንካኔዛን ጌሊሺን ሌዌ ቆሞ ሱንን ሺቂዳ ኣሮኔ ጉፌያ ጪሊሊዳሮ ቤኢዴስ፤ ቃሴካ ጪያዳ ካጺዳ ኦቾሎኔ ኣይፌ ኣይፊዳሮ ቤኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎንተ ጋላስ ሙሰይ ጌሻ ዱንካንያ ግዶ ገልያ ዎደ ሌወ ኮቸ ግድዳ አሮና ፃምአይ አጭዳይሳ፥ ጋምቡፅዳይሳ፥ ጪይዳይሳነ ላዉዘ ም አይፈ አይፍዳይሳ በእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wontetha gallas Musey geeshsha dunkaaniya giddo geliya wode Leewe koche gidida Aarona xam7ay aacidaysa, gambuxidaysa, ciiyidaysanne lawuze mitha ayfe ayfidaysa be7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማግስቱም ሙሴ ወደ ምስክሩ ድንኳን ሲገባ በሌዊ ቤት ስም የቀረበችው የአሮን በትር ማቈጥቈጥ ብቻ ሳይሆን እንቡጥ አውጥታ፣ አብባና ለውዝ አፍርታ አገኛት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በማግስቱ ሙሴ ወደ ድንኳኑ በገባ ጊዜ በሌዊ ነገድ ስም የቀረበችው የአሮን በትር ለምልማ አገኛት፤ ይኸውም እንቡጥ አውጥታ በማበብ የበሰለ የለውዝ ፍሬ አፍርታ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ንፅባሒቱ ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ኣተወ፤ እንሆ ኸዓ በትሪ ኣሮን፥ እታ ናይ ቤት ሌዊ፥ ጠጢዓ፥ ቈፅሊ ኣውፂኣ፥ ዓምቢባ፥ ብሱል ለውዝ ፈርያ ፀንሐት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ፡ ሙሴ ንጽቡሒቱ ናብ ድንኳን ምስክር አተወ፡ እንሆ ኸአ፡ በትሪ ኣሮን፡ እታ ናይ ቤት ሌዊ፡ ጠጢዓ ጸንሔት፡ ቁጽሊ ኸአ ኣውጽኤት፡ ዕምበባውን ዓምበበት፡ ብሱል ካዕካዕ ድማ ፈረየት። |