Numbers 17:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ በትሪ ሌዊ ድማ ስም ኣሮን ጽሓፍ፣ ምኽንያቱ ሓንቲ በትሪ ንሓላፊ ቤት ኣቦታቶም ክትከውን ኣለዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለየአባቶቻቸው ቤት ወገን አንድ በትር ይሰጣሉና በሌዊ በትር ላይ የአሮንን ስም ጻፍ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንድ በትርም ለአባቶቻቸው ቤት አለቃ ይሆናልና በሌዊ በትር ላይ የአሮንን ስም ጻፍ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሌዊም በትር ላይ የአሮንን ስም ጻፍ። ለእያንዳንዱ ለአባቶቻቸው ቤት አለቃ አንድ በትር ይኖራቸዋልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት እት ዛርያ ካፖ እት ጻምኣ ግድያ ድራዉ፥ ሌዊያ ጻምአን አሮና ሱን ጻፋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti itti zariyaa kaappoo itti s'am"aa gidiyaa diraw, Leewiyaa s'am"an Aaroona suntsaa s'aafa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Lewe zarkketappe shiiqida guufeta bolla Aaroone sunth xaafa; issi issi zarkke kaaleththizaades issi guufey shiiqo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሌዌ ዛርኬታፔ ሺቂዳ ጉፌታ ቦላ ኣሮኔ ሱን ጻፋ፤ ኢሲ ኢሲ ዛርኬ ካሌዛዴስ ኢሲ ጉፌይ ሺቆ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ እስ ኮቻ ሀላቃስ እስ ፃምአ ኮሽያ ግሾ፥ ሌወ ፃምኣ ቦላ አሮና ሱን ፃፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi issi kochaa halaqaas issi xam7a koshshiya gisho, Leewe xam7aa bolla Aarona sunthaa xaafa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለያንዳንዱ የነገድ አለቃ አንዳንድ በትር መኖር ስላለበት በሌዊ በትር ላይ የአሮንን ስም ጻፍ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሌዊ ነገድ ስም በቀረበውም በትር ላይ የአሮንን ስም ጻፍበት፤ ስለያንዳንዱ ነገድ መሪ አንድ በትር ይቅረብ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነንሹም ነገድ ቤት ኣቦታቶም ሓንቲ በትሪ ትሃልዎ፤ ስም ኣሮን ድማ ኣብ በትሪ ሌዊ ፀሓፍ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነንሹም ማይ ቤት ኣቦታቶም ሕናቲ በትሪ ትኹን እሞ፡ ስም ኣሮን ኣብ ልዕሊ በትሪ ሌዊ ጽሑፍ። |