Numbers 17:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም፡ ካብ ነፍሲ ወከፎም ድማ ከከም ቤት ኣቦታቶም በትሪ ውሰዱ፡ ካብ ኵሎም ሹማምታኦም ድማ ከከም ቤት ኣቦታቶም ዓሰርተው ክልተ በትሪ ውሰዱ። ስም ኩሉ ሰብ ኣብ በትሩ ጽሓፍ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ንገ​ራ​ቸው፤ ከእ​ነ​ር​ሱም ከእ​ያ​ን​ዳ​ንዱ ከየ​አ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ቤት አንድ አንድ በትር፥ ከአ​ለ​ቆ​ቻ​ቸ​ውም ከየ​አ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ቤት ዐሥራ ሁለት በት​ሮች ውሰድ፤ የእ​ያ​ን​ዳ​ን​ዱ​ንም ስም በየ​በ​ትሩ ላይ ጻፍ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው፥ ከእነርሱም ከእያንዳንዱ ከየአባቶቻቸው ቤት አንድ አንድ በትር፥ ከአለቆቻቸው ከየአባቶቻቸው ቤት አሥራ ሁለት በትሮች፥ ውሰድ፤ የእያንዳንዱንም ስም በየበትሩ ላይ ጻፍ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ለእስራኤል ልጆች ተናገር፥ ከእነርሱም ከእያንዳንዱ ከየአባቶቻቸው ቤት አንድ አንድ በትር፥ ከአለቆቻቸው ሁሉ ከየአባቶቻቸው ቤት ዐሥራ ሁለት በትሮች፥ ውሰድ፤ የእያንዳንዱንም ስም በየበትሩ ላይ ጻፍ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኔን፥ ‘ህንተ ዛርያን ዛርያን ህንተ ካፓቱዋፐ ሁጲያን ሁጲያን እት እት ጻምኣ ኡባና ታማነ ላኡ ጻምኣ ታዉ እምተ’ ያጋደ እስራኤላቱዋፐ አካ። እት እት አሳ ሱን ጻምኣ ቦላን ጻፋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Neeni, ‹Hintte zariyaan zariyaan hintte kaappatuwaappe huup'iyaan huup'iyaan itti itti s'am"aa ubbaanna tammanne laa"u s'am"aa taw immite› yaagaade Israa'eelatuwaappe akka. Itti itti asaa suntsaa s'am"aa bollan s'aafa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Isra7eele asaappe zarkkefe zarkkefe korapinney issi issi guufe shiishshidi tammanne nam7u guufe immana mala oychcha; histtada issaa issaa sunth he guufeta bolla xaafa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስራኤሌ ኣሳፔ ዛርኬፌ ዛርኬፌ ኮራፒኔይ ኢሲ ኢሲ ጉፌ ሺሺዲ ታማኔ ናምኡ ጉፌ ኢማና ማላ ኦይቻ፤ ሂስታዳ ኢሳ ኢሳ ሱን ሄ ጉፌታ ቦላ ጻፋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስራኤለ አሳይ እስ እስ ኮቻ ሀላቃታፐ እስ እስ ፃምአ ኤክድ ታማነ ናምኡ ፃምአ ነዉ ኤሀና መላ ኤንታዉ ኦዳ። ሄ ፃምኣ ቦላ እስ እስ አሳ ሱን ፃፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Isra7eele asay issi issi kochaa halaqatape issi issi xam7a ekidi tammanne nam7u xam7a new ehana mela entaw oda. He xam7aa bolla issi issi asaa sunthaa xaafa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ለእስራኤላውያን ንገራቸውና ከየነገዱ አለቆች አንዳንድ፣ በአጠቃላይ ዐሥራ ሁለት በትር ተቀበል፤ የያንዳንዱንም ሰው ስም በየበትሩ ላይ ጻፈው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የእስራኤል ሕዝብ ከያንዳንዱ የነገድ መሪ አንዳንድ በትር ተቀብለው ዐሥራ ሁለት በትሮች እንዲሰጡህ ጠይቃቸው፤ የእያንዳንዱንም ስም በበትሩ ላይ ጻፍ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ ሓንቲ ሓንቲ በትሪ ኻብ ነፍሲ ወከፍ ሹም ነገድ እናተቐበልካ፥ ዓሰርተ ኽልተ በትሪ ውሰድ። ስም ነፍሲ ወከፍ ከዓ ኣብ በበትሩ ፀሓፍ።
Amharic Tigrinya 2011 ንደቂ እስራኣኤል ተዛረቦም እሞ ኻባታቶም ከካብ ማይ ቤት ኣቦታቶም በበትሪ፡ ካብ ኩሎም ሹማምቶም ከከም ማይ ቤት ኣቦታቶም ዓሰርተው ክልተ በትሪ ጽሑፍ።