Numbers 17:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ድንኳን የሆዋ ዚቐርብ ዘበለ ኺመውት እዩ። ብሞት ዲና ክንሓልፍ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔርን ድንኳን የሚነካ ሁሉ ይሞታል። በውኑ ሁላችን ፈጽመን እንሞታለን?” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚቀርብ ሁሉ፥ ወደ እግዚአብሔር ማደሪያ የሚቀርብ፥ ይሞታል፤ በውኑ ሁላችን እንሞታለንን? ብለው ተናገሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፈጽሞ ወደ ጌታ ማደሪያ የሚቀርብ ሁሉ፥ ይሞታል፤ በውኑ ሁላችን እንሞታለንን?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ዱንካንያኮ፥ ሀራይ አቶ ማታ ሺቅያ ኡራይ ኦንነ ሀይቃና። ስም ኑን ኡባይካ ሀይቄቶ?” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaakko, haray atto mataa shiik'iyaa uray ooninne hayk'k'ana. Simmi nuuni ubbaykka hayk'k'eettoo?» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaytoteththa Dunkaanezakko shiiqida asi ubbay hayqqizaa gidikko nunikka wuri hayqqanaas doos guussee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋይቶቴ ዱንካኔዛኮ ሺቂዳ ኣሲ ኡባይ ሃይቂዛ ጊዲኮ ኑኒካ ዉሪ ሃይቃናስ ዶስ ጉሴ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጌሻ ዱንካንያኮ ሺቅያ ኡባይ ሀይቃና ግድኮ፥ ኑ ኡባይካ ሀይቆስ ጉሰዬ?” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Geeshsha dunkaaniyako shiiqiya ubbay hayqana gidiko, nu ubbayka hayqoos guusseyee?” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ እግዚአብሔር (ያህዌ) ማደሪያ የሚጠጋ እንኳ ማንኛውም ሰው ቢሆን ይሞታል፤ ሁላችንም ልንጠፋ ነው እንዴ?” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደ ድንኳኑ የሚቀርብ ሁሉ የሚሞት ከሆነ ሁላችንም እንጠፋለን ማለት ነውን?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ዝቐረበ ዅሉ ይመውት ኣሎ፤ ኵልናዶ ኽንጠፍእ ኢና?” ኢሎም ተዛረብዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ደቂ እስራኤል ድማ ንሙሴ፡ እንሆ ሞትና፡ ተፋእና ኩልና ጠፋኣና። ነፍሲ ወከፍ ዝቐረበ፡ ናብ ማሕደር እግዚኣብሄር ዝቐረበ ይመውት ኣሎ። ኩልናዶ ኽንጠፍእ ኢና፡ ኢሎም ተዛረብዎ። |