Numbers 17:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ በትሪ ኣሮን ኣብ ቅድሚ ምስክር ኣምጽእ፡ ኣንጻር እቶም ዓመጽቲ ምልክት ኰይኑ ክትሕሎ። ንኸይሞቱ ድማ፡ ምጉርምራሞም ካባይ ክትወስዶ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ሙሴን እን​ዲህ ብሎ ነገ​ረው፥ “ማጕ​ረ​ም​ረ​ማ​ቸው ከእኔ ዘንድ እን​ዲ​ጠፋ፥ እነ​ር​ሱም እን​ዳ​ይ​ሞቱ ለማ​ይ​ሰሙ ልጆች ምል​ክት ሆና ትጠ​በቅ ዘንድ የአ​ሮ​ንን በትር በም​ስ​ክሩ ፊት አኑር።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም ሙሴን። የአሮንን በትር ወደ ምስክሩ ፊት መልስ፤ ማጕረምረማቸው ከእኔ ዘንድ እንዲጠፋ እነርሱም እንዳይሞቱ ለሚያምፁብኝ ልጆች ምልክት ሆና ትጠበቅ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “የአሮንን በትር ወደ ምስክሩ ፊት መልሰህ አኑር፤ እርሱም ለሚያምፁብኝ ልጆች ምልክት ሆኖ ይቀመጥ፤ እነርሱም እንዳይሞቱ በእኔ ላይ ማጉረምረማቸውን ታስቆምበታለህ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ፥ “አሮና ጻምኣ ታቦታ ስንን ዛራ ዎ። ሄዋ ማካሌዳዋንቱ ታ ቦላ ላኤን ዙዙሚደ ሀይቀናዳን፥ ኡንቱንቶ ማላታ ኦደ ናጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Musa, «Aaroona s'am"aa Taabootaa sintsan zaara wotsa. Hewaa makkaleeddawanttu ta bolla laa"entso zuuzummiide hayk'k'ennaadan, unttunttoo malaataa ootsaade naaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muses, «Aaroone guufeza zaarada Caaqo Qaala Taabotaappe sinththa baggara woththa; makkalliza Isra7eele asay ta bolla zuuzumizayssa aggontta ixxiko istti hayqqanayssa bessiza malata gidi utto» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኣሮኔ ጉፌዛ ዛራዳ ጫቆ ቃላ ታቦታፔ ሲን ባጋራ ዎ፤ ማካሊዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ ታ ቦላ ዙዙሚዛይሳ ኣጎንታ ኢጺኮ ኢስቲ ሃይቃናይሳ ቤሲዛ ማላታ ጊዲ ኡቶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰኮ፥ “አሮና ፃምኣ ታቦትያ ስንን ዛራዳ ዎ። ማካልዳ እስራኤለ አሳይ ታ ቦላ ዙዙን አጎና እፅኮ ሀይቃናይሳ ኤንታዉ ማላታ ኦዳ ዎ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Museko, “Aarona xam7aa Taabotiya sinthan zaarada wotha. Makallida Isra7eele asay ta bolla zuuzuntha aggonna ixiko hayqanaysa entaw malaata oothada wotha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “የአሮን በትር ለዐመፀኞቹ ምልክት እንድትሆን መልሰህ በምስክሩ ፊት ለፊት አኑራት፤ እነርሱ እንዳይሞቱም በእኔ ላይ የሚያደርጉትን ማጕረምረም ይህ ይገታዋል” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “የአሮንን በትር በቃል ኪዳኑ ታቦት ፊት መልሰህ አኑረው፤ ዐመፀኞች የሆኑ እስራኤላውያን በእኔ ላይ ማጒረምረማቸውን ካልተዉ እንደሚሞቱ ማስጠንቀቂያ ሆኖ ይቀመጥ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ነቶም ዓመፅቲ ምልክት ምእንቲ ኽትኮኖም፥ ንበትሪ ኣሮን፥ ኣብኡ ኽትሕሎ፥ ናብ ቅድሚ ታቦት ኪዳን ምለሳ፤ ነቲ ናባይ ምጕርምራሞም ከዓ ኸቋርፆ እየ። ንሳቶም ከዓ ኣይሞቱን እዮም” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ንደቂ ዓመጻ፡ ምእንቲ ኸይሞቱ፡ ነቲ ናባይ ምጉርምራሞም መወዳእታ ኽትገብር፡ ትእምርቲ ኽትኮኖም፡ ንበትሪ ኣሮን፡ ኣብኡ ኽትሕሎ፡ ናብ ቅድሚ ምስክር ምለሳ፡ በሎ።