Numbers 17:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ በሎ፡ በትሪ ኣሮን ኣብ ቅድሚ ምስክር ኣምጽእ፡ ኣንጻር እቶም ዓመጽቲ ምልክት ኰይኑ ክትሕሎ። ንኸይሞቱ ድማ፡ ምጉርምራሞም ካባይ ክትወስዶ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን እንዲህ ብሎ ነገረው፥ “ማጕረምረማቸው ከእኔ ዘንድ እንዲጠፋ፥ እነርሱም እንዳይሞቱ ለማይሰሙ ልጆች ምልክት ሆና ትጠበቅ ዘንድ የአሮንን በትር በምስክሩ ፊት አኑር።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን። የአሮንን በትር ወደ ምስክሩ ፊት መልስ፤ ማጕረምረማቸው ከእኔ ዘንድ እንዲጠፋ እነርሱም እንዳይሞቱ ለሚያምፁብኝ ልጆች ምልክት ሆና ትጠበቅ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “የአሮንን በትር ወደ ምስክሩ ፊት መልሰህ አኑር፤ እርሱም ለሚያምፁብኝ ልጆች ምልክት ሆኖ ይቀመጥ፤ እነርሱም እንዳይሞቱ በእኔ ላይ ማጉረምረማቸውን ታስቆምበታለህ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ፥ “አሮና ጻምኣ ታቦታ ስንን ዛራ ዎ። ሄዋ ማካሌዳዋንቱ ታ ቦላ ላኤን ዙዙሚደ ሀይቀናዳን፥ ኡንቱንቶ ማላታ ኦደ ናጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa, «Aaroona s'am"aa Taabootaa sintsan zaara wotsa. Hewaa makkaleeddawanttu ta bolla laa"entso zuuzummiide hayk'k'ennaadan, unttunttoo malaataa ootsaade naaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muses, «Aaroone guufeza zaarada Caaqo Qaala Taabotaappe sinththa baggara woththa; makkalliza Isra7eele asay ta bolla zuuzumizayssa aggontta ixxiko istti hayqqanayssa bessiza malata gidi utto» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴስ፥ «ኣሮኔ ጉፌዛ ዛራዳ ጫቆ ቃላ ታቦታፔ ሲን ባጋራ ዎ፤ ማካሊዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ ታ ቦላ ዙዙሚዛይሳ ኣጎንታ ኢጺኮ ኢስቲ ሃይቃናይሳ ቤሲዛ ማላታ ጊዲ ኡቶ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰኮ፥ “አሮና ፃምኣ ታቦትያ ስንን ዛራዳ ዎ። ማካልዳ እስራኤለ አሳይ ታ ቦላ ዙዙን አጎና እፅኮ ሀይቃናይሳ ኤንታዉ ማላታ ኦዳ ዎ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Museko, “Aarona xam7aa Taabotiya sinthan zaarada wotha. Makallida Isra7eele asay ta bolla zuuzuntha aggonna ixiko hayqanaysa entaw malaata oothada wotha” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን፣ “የአሮን በትር ለዐመፀኞቹ ምልክት እንድትሆን መልሰህ በምስክሩ ፊት ለፊት አኑራት፤ እነርሱ እንዳይሞቱም በእኔ ላይ የሚያደርጉትን ማጕረምረም ይህ ይገታዋል” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “የአሮንን በትር በቃል ኪዳኑ ታቦት ፊት መልሰህ አኑረው፤ ዐመፀኞች የሆኑ እስራኤላውያን በእኔ ላይ ማጒረምረማቸውን ካልተዉ እንደሚሞቱ ማስጠንቀቂያ ሆኖ ይቀመጥ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ “ነቶም ዓመፅቲ ምልክት ምእንቲ ኽትኮኖም፥ ንበትሪ ኣሮን፥ ኣብኡ ኽትሕሎ፥ ናብ ቅድሚ ታቦት ኪዳን ምለሳ፤ ነቲ ናባይ ምጕርምራሞም ከዓ ኸቋርፆ እየ። ንሳቶም ከዓ ኣይሞቱን እዮም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ ንደቂ ዓመጻ፡ ምእንቲ ኸይሞቱ፡ ነቲ ናባይ ምጉርምራሞም መወዳእታ ኽትገብር፡ ትእምርቲ ኽትኮኖም፡ ንበትሪ ኣሮን፡ ኣብኡ ኽትሕሎ፡ ናብ ቅድሚ ምስክር ምለሳ፡ በሎ። |