Numbers 16:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣምላኽ እስራኤል ንኣገልግሎት ማሕደር የሆዋ ኽትፍጽሙን ኣብ ቅድሚ እቲ ጉባኤ ደው ኢልኩም ንኸተገልግሉን፡ ናብ ገዛእ ርእሱ ኼቐርበኩም፡ ካብ ማሕበር እስራኤል ፍልይ ዝበለኩም ድዩ።?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ ከእ​ስ​ራ​ኤል ማኅ​በር ለይቶ የመ​ረ​ጣ​ች​ሁን፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ድን​ኳን አገ​ል​ግ​ሎት ትሠሩ ዘንድ፥ እን​ድ​ታ​ገ​ለ​ግ​ሉ​አ​ቸ​ውም በማ​ኅ​በሩ ፊት ትቆሙ ዘንድ ወደ እርሱ ያቀ​ረ​ባ​ች​ሁን ታሳ​ን​ሱ​ታ​ላ​ች​ሁን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል አምላክ ከእስራኤል ማኅበር የለያችሁ፥ የእግዚአብሔርንም ማደሪያ አገልግሎት ትሠሩ ዘንድ፥ እንድታገለግሉአቸውም በማኅበሩ ፊት ትቆሙ ዘንድ ወደ እርሱ ያቀረባችሁ አይበቃችሁምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል አምላክ ከእስራኤል ማኅበር የለያችሁ፥ የጌታንም ማደሪያ አገልግሎት እንድትሠሩ፥ እንድታገለግሉአቸውም በማኅበሩ ፊት እንድትቆሙ ወደ እርሱ ለማቅረብ መፍቀዱን እንደ ቀላል ነገር ቈጠራችሁትን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ መና ጎዳይ ህንተና እስራኤልያ ማባራፐ ዱማዪደ፥ መና ጎዳ ዱንካንያ ኦሱዋ ኦና ማላነ አሳ ስንን ሄ ኦሱዋ ኦናዉ ህንተ ኤቃና ማላ፥ ባረኮ ሺሼዳዌ ህንተንቶ ጉጼዴ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa Med'inaa Goday hinttena Israa'eeliyaa maabaraappe dummayiide, Med'inaa Godaa Dunkkaaniyaa oosuwaa ootsana malanne asaa sintsan he oosuwaa ootsanaw hintte ek'k'ana mala, barekko shiishsheeddawe hinttenttoo guus's'eeddee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte gede izakko shiiqidi Gaytoteththa Dunkaane giddon intte intte ooso polana malanne intte Isra7eele asaa sinththan eqqidi isttas ooththana mala Isra7eele GODAY inttena hankko Isra7eele asaa garsafe shaakki dummasidayssa intte coo mela laafa ayfen xeelleetii!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ጌዴ ኢዛኮ ሺቂዲ ጋይቶቴ ዱንካኔ ጊዶን ኢንቴ ኢንቴ ኦሶ ፖላና ማላኔ ኢንቴ ኢስራኤሌ ኣሳ ሲንን ኤቂዲ ኢስታስ ኦና ማላ ኢስራኤሌ ጎዳይ ኢንቴና ሃንኮ ኢስራኤሌ ኣሳ ጋርሳፌ ሻኪ ዱማሲዳይሳ ኢንቴ ጮ ሜላ ላፋ ኣይፌን ጼሌቲ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ፆሳይ ህንተና ባ ማባራ ግዶፈ ዱማይድ፥ ጌሻ ዱንካንያን ኦና መላነ ባ አሳ ስንን ኤቅድ ሀጋዛና መላ ባኮ ሺሽዳይስ ህንተዉ ጉፅዴ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele Xoossay hintena ba maabara giddofe dummayidi, geeshsha dunkaaniyan oothana melanne ba asaa sinthan eqidi haggaazana mela baako shiishidaysi hintew guuxidee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል አምላክ (ኤሎሂም) እናንተን ከቀሩት እስራኤላውያን ማኅበረ ሰብ መለየቱና በእግዚአብሔር (ያህዌ) ማደሪያ አገልግሎት እንድትፈጽሙ ወደ ራሱ ማቅረቡ፣ እንድታገለግሏቸውም በማኅበረ ሰቡ ፊት እንድትቆሙ ማድረጉ አይበቃችሁምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ እርሱ ቀርባችሁ በማደሪያው ድንኳን አገልግሎታችሁን እንድትፈጽሙና በፊታቸውም ቆማችሁ የእስራኤልን ጉባኤ እንድታገለግሉ የእስራኤል አምላክ ከሌላው የእስራኤል ማኅበር መካከል መርጦ እናንተ የተለያችሁ እንድትሆኑ ማድረጉን እንደ ቀላል ነገር ታዩታላችሁን?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ድንኳን እግዚኣብሄር ክተገልግሉ፥ ኣብ ቅድሚ ህዝቡ ደው ኢልኩም ከዓ ኽተገልግልዎም፥ ኣምላኽ እስራኤል ናብኡ ኸቕርበኩም ኢሉ፥ ካብ ህዝቢ እስራኤል መሪፁ ዝፈለየኩምዶ ንኢሱኩም እዩ?
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ማሕደር እግዚኣብሄር ከተገልግሉ፡ ኣብ ቅድሚ ኣኼባ ደው ኢልኩም ከአ ከተገልግልዎ፡ ኣምላኽ እስራኤል ናብኡ ኬቕርበኩም ኢሉ፡ ካብ ኣኼባ እስራኤል ዝፈለየኩምዶ ውሑድኩም እዩ።