Numbers 16:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓዊ ኣፍስሰሉ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ድማ ዕጣን ኣፍስሰሉ፡ እቲ እግዚኣብሄር ዝሓረዮ ሰብ ድማ ቅዱስ ኪኸውን ኣለዎ። ደቂ ሌዊ ብዙሕ ትወስዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገም በእግዚአብሔር ፊት እሳት አድርጉባቸው፤ ዕጣንም ጨምሩባቸው፤ እግዚአብሔርም የሚመርጠው ይህ ሰው ለሌዊ ልጆች ቅዱስ ይሁንላቸው።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገም በእግዚአብሔር ፊት እሳት አድርጉባቸው፥ ዕጣንም ጨምሩባቸው፤ እንዲህም ይሆናል፤ እግዚአብሔር የሚመርጠው እርሱ ቅዱስ ይሆናል፤ እናንተ የሌዊ ልጆች ሆይ እጅግ አብዝታችኋል ብሎ ተናገራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በማግስቱም በጌታ ፊት እሳት አድርጉባቸው፥ ዕጣንም ጨምሩባቸው፤ እንዲህም ይሆናል፤ ጌታ የሚመርጠው እርሱ ቅዱስ ይሆናል፤ እናንተ የሌዊ ልጆች ሆይ! እጅግ አብዝታችሁታል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቦንቁዋ አን ዎደ፥ መና ጎዳ ስንን እጻና ጩዋይተ። መና ጎዳይ ዶርያ አሳይ፥ እ ጌሻ ግዳናዋ። ሌዊያ ዛረቶ፥ ህንተ ዳርሴድታ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | bonk'k'uwaa aan wotsiide, Med'inaa Godaa sintsan is'aanaa c'uwayite. Med'inaa Goday dooriyaa asay, I geeshsha gidanawaa. Leewiyaa zaretoo, hintte darisseeddita» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta bolla bonqo tamanne exaane woththidi gede yarsho iza bolla yarshizaso shiishshite; hessafe guye GODAY nuuppe oona baas dooridaakko nu beyana; intte Lewe nayti keehi moorideta!» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ቦላ ቦንቆ ታማኔ ኤጻኔ ዎዲ ጌዴ ያርሾ ኢዛ ቦላ ያርሺዛሶ ሺሺቴ፤ ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ኑፔ ኦና ባስ ዶሪዳኮ ኑ ቤያና፤ ኢንቴ ሌዌ ናይቲ ኬሂ ሞሪዴታ!» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቦንቆ ታማ እያን ዎድ፥ ጎዳ ስንን እፃነ ጩይስተ። ጎዳይ ዶርያ ኡራይ እ ጌሽ ግዳና። ህንተ፥ ሌወት ዛዋፐ አደታ።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | bonqo tama iyan wothidi, Godaa sinthan ixaane cuyisite. Goday dooriya uray I geeshshi gidana. Hinte, Leeweti zawape aadhideta.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በማግስቱም በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት እሳትና ዕጣን ጨምሩባቸው፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) የሚመርጠውም ያ ሰው ቅዱስ ይሆናል፤ እናንት የሌዊ ልጆች፤ ከልክ ያለፋችሁትስ እናንተ ናችሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእነርሱም ላይ የከሰል ፍምና ዕጣን አድርጋችሁ ወደ መሠዊያው አቅርቡአቸው፤ ከዚያም በኋላ እግዚአብሔር ማንኛችንን መርጦ ለራሱ እንደ ለየ እናያለን፤ ከልክ ያለፋችሁትስ እናንተ ሌዋውያኑ ናችሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፅባሕ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሓዊን ዕጣንን ግበሩሉ። እቲ እግዚኣብሄር ዝሓረዮ ሰብ፥ ንሱ ቅዱስ ይኹን። ኣቱም ደቂ ሌዊ እምብዛ ኣብዚሕኹምዎ፤ ኢሉ ተናገሮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጽባሕ ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ሓዊ ግበረሉ፡ ዕጣን ከአ ኣእትውሉ። ኪኸውን ድማ እዩ፡ እቲ እግዚኣብሄር ዚሐርዮ ሰብኣይ፡ ንሱ ቅዱስ ይኹን። ኣቱም ደቂ ሌዊ፡ እምብዛ ኣብዚሕኩምዎ። |