Numbers 16:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንቆራሕን ንዅሎም ህዝቡን ድማ ተዛረቦም፡ ጽባሕ እግዚኣብሄር መን ናቱ መን ምዃኑን ቅዱስ ምዃኑን ከፍልጥ እዩ። ይቐርቦ ድማ፤ ነቲ ዝሓረዮ ድማ፡ ናብኡ ኬቕርቦ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለቆሬም ለማኅበሩም ሁሉ እንዲህ አላቸው፥ “ነገ እግዚአብሔር የእርሱ የሚሆኑትን፥ ቅዱሳንም የሆኑትን ያያል፥ ያውቃልም፤ የመረጣቸውንም ሰዎች ወደ እርሱ ያቀርባቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለቆሬም ለወገኑም ሁሉ። ነገ እግዚአብሔር ለእርሱ የሚሆነውን፥ ቅዱስም የሚሆነውን ያስታውቃል፤ የመረጠውንም ሰው ወደ እርሱ ያቀርበዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለቆሬም እርሱንም ለተከሉት ሁሉ እንዲህ ቡሎ ተናገረ፦ “ነገ ጠዋት ጌታ ለእርሱ የሆነውን ሰው፥ ቅዱስም ማን እንሆነ፥ ወደ እርሱም ለመቅረብ የተፈቀደለትን ሰው ያሳውቃል፤ የመረጠውንም ሰው ወደ እርሱ እንዲቀርብ ይፈቅድለታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቆራሀነ አ ጭታ ኡባ፥ “ዎንት ዎንታ መና ጎዳይ ኦን ናጋራንቼንቶነ ኦን ጌሸንቶ በሳና፤ እ ሄ ዶርያ አሳ ባረኮ ሺሻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'oraahanne Aa c'itaa ubbaa, «Wontti wontta Med'inaa Goday ooni nagaranchchenttonne ooni geeshshentto bessana; I he dooriyaa asaa barekko shiishshana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qooressinne iza kaallizaytas, «Wonto maalado GODAY izas dummatidayti oonanttako izi shaakki nuna bessana; hessika baas gidizaytanne ba dooridayta baas ooththana mala baakko shiishshi ekkana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቆሬሲኔ ኢዛ ካሊዛይታስ፥ «ዎንቶ ማላዶ ጎዳይ ኢዛስ ዱማቲዳይቲ ኦናንታኮ ኢዚ ሻኪ ኑና ቤሳና፤ ሄሲካ ባስ ጊዲዛይታኔ ባ ዶሪዳይታ ባስ ኦና ማላ ባኮ ሺሺ ኤካና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቆረኮነ እያ ጩጋኮ፥ “ጎዳይ ዎንቶ ዎንታ ኦን እያ ባገኮነ ኦን ጌሸኮ በሳና፤ ሄ እ ዶርዳ ኡራ ባኮ ሺሻና፤ ሄ ኡራይ እያኮ ሺቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qorekonne iya cugaako, “Goday wonto wonta ooni iya baggekonne ooni geeshsheko bessana; he I doorida uraa baako shiishana; he uray iyako shiiqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቆሬንና ተከታዮቹን በሙሉ እንዲህ አላቸው፤ “የእርሱ የሆነውና የተቀደሰው ማን መሆኑን እግዚአብሔር (ያህዌ) ነገ ጧት ይለያል፤ ወደ ራሱም ያመጣዋል፤ የሚመርጠውን ሰው ወደ ራሱ እንዲቀርብ ያደርገዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቆሬንና ተከታዮቹን እንዲህ አላቸው፦ “ነገ ጠዋት እግዚአብሔር ለእርሱ የተለየ ማን እንደ ሆነ ለይቶ ያሳየናል፤ ይኸውም የእርሱ የሆነውንና የመረጠውን በመሠዊያው ላይ ያገለግለው ዘንድ ወደ እርሱ እንዲቀርብ ይፈቅድለታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንቆሬን ነቶም ሰዓብቱን ድማ ኸምዙይ በሎም፦ “እግዚኣብሄር ፅባሕ እቲ ናቱ ዝኾነን እቲ ቅዱስን እቲ ናብኡ ዘቕርቦን መን ከም ዝኾነ ኸፍልጥ እዩ። ነቲ ዝሓረዮ ኸዓ ናብኡ ኸቕርቦ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንቆራሕን ነቶም ኣኼባኡን ከምዚ ኢሉ ተዛረቦም፡ እግዚኣብሄር ጽባሕ እቲ ናቱ ዝኾነን ኣቲ ቕዱስን እቲ ናብኡ ዜቕርቦን መን ከም ዝኾነ፡ ኬፍልጥ እዩ። |