Numbers 16:46 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ ንኣሮን በሎ፦ ቍጥዓ እግዚኣብሄር ስለ ዝጠፍአ፡ ዕጣን ወሲድካ፡ ካብቲ መሰውኢ ሓዊ ኣፍስሰሉ፡ ዕጣን ድማ ኣንብር፡ ቀልጢፍካ ናብቲ ኣኼባ ኬድካ ዕረቐሎም። እቲ መዓት ጀሚሩ ኣሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም አሮንን፥ “ጥናህን ውሰድ፤ ከመሠዊያውም ላይ እሳት አድርግበት፤ ዕጣንም ጨምርበት፤ ወደ ማኅበሩም ፈጥነህ ውሰደው፤ አስተስርይላቸውም፤ ከእግዚአብሔር ፊት ቍጣ ወጥቶአልና፥ ሕዝቡንም ያጠፋቸው ዘንድ ጀምሮአል” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም አሮንን። ጥናህን ውሰድ፥ ከመሠዊያውም ላይ እሳት አድርግበት፥ ዕጣንም ጨምርበት፥ ወደ ማኅበሩም ፈጥነህ ውሰደው አስተስርይላቸውም፤ ከእግዚአብሔር ፊት ቍጣ ወጥቶአልና መቅሠፍት ጀምሮአል አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም አሮንን እንዲህ አለው፦ “ጥናህን ውሰድ፥ ከመሠዊያውም ላይ እሳት አድርግበት፥ ዕጣንም ጨምርበት፥ ወደ ማኅበሩም ፈጥነህ ውሰደው አስተስርይላቸውም፤ ከጌታ ዘንድ ቁጣ ወጥቶአልና መቅሠፍት ጀምሮአል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ አሮና፥ “ነ እጻና ጩዋይያዋ አካደ፥ ቦንቁዋ ያርሽያ ሳኣፐ አካደ፥ እጻና አን ዎ፤ ኡንቱንቶ አቶ ጊሳናዉ ኤለካ ማባራኮ አፋ። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳ ሀንቁ አ ማታፐ ከስ ክቼዳ፤ ቦሻይካ ዶም ክቼዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse Aaroona, «Ne is'aanaa c'uwayiyaawaa akkaade, bonk'k'uwaa yarshshiyaa sa'aappe akkaade, is'aanaa aan wotsa; unttunttoo atto giissanaw ellekka maabaraakko afa. Ayaw gooppe, Med'inaa Godaa hank'k'uu Aa mataappe kesi kichcheedda; boshaykka doommi kichcheedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Musey Aaroones, «Neni ne xinna ekkada yarsho yarshizasozappe bonqo tama iza bolla gujja; he tamaa bolla exaane woththa; hessafe guye eeson deraakko baada asaa nagara wursa! Hekko Xoossa hanqoy qonccida gishshas dereza giddon boshay doommides» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይ ኣሮኔስ፥ «ኔኒ ኔ ጺና ኤካዳ ያርሾ ያርሺዛሶዛፔ ቦንቆ ታማ ኢዛ ቦላ ጉጃ፤ ሄ ታማ ቦላ ኤጻኔ ዎ፤ ሄሳፌ ጉዬ ኤሶን ዴራኮ ባዳ ኣሳ ናጋራ ዉርሳ! ሄኮ ጾሳ ሃንቆይ ቆንጪዳ ጊሻስ ዴሬዛ ጊዶን ቦሻይ ዶሚዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ አሮናኮ፥ “እፃነ ጩይስያ ነ ሚሽያ ኤካዳ ያርሾ በሳፈ ቦንቆ ታማ ኤካዳ እያን ዎ፤ እያ ቦላ እፃነ ጉጃዳ እስራኤለ ማባራኮ ኤፋ። ጎዳ ሀንቆይ እያ ማታፐ ከይ ክችስ፤ ቦሻይካ ዶምስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey Aaronako, “Ixaane cuyisiya ne miishiya ekada yarsho bessaafe bonqo tama ekada iyan wotha; iya bolla ixaane gujada Isra7eele maabaraako efa. Godaa hanqoy iya matape keyi kichis; boshayka doomis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ሙሴ አሮንን፣ “ ከእግዚአብሔር (ያህዌ) ዘንድ ቍጣ ወጥቶ መቅሠፍት ጀምሯልና ጥናውን ወስደህ ዕጣን በመጨመር ከመሠዊያው እሳት አድርግበት፤ ፈጥነህም ወደ ማኅበሩ ሄደህ አስተስርይላቸው” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴም አሮንን እንዲህ አለው፦ “የአንተን ጥና ወስደህ ከመሠዊያው የእሳት ፍም ጨምርበት፤ በፍሙም ላይ ዕጣን አድርግበት፤ ከዚያም ወደ ሕዝቡ በፍጥነት በመሄድ አስተስርይላቸው፤ ፍጠን! እነሆ፥ የእግዚአብሔር ቊጣ ከመገለጡ የተነሣ በሕዝቡ መካከል መቅሠፍት ጀምሮአል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ኸዓ ንኣሮን “ካብ እግዚኣብሄር፥ ቍጥዓ ወሪዱ፥ መዓት ጀሚሩ እዩ እሞ፥ ፅንሃህካ ወሲድካ ኻብ መሰውኢ ሓዊ ግበረሉ፤ ዕጣን ከዓ ኣእትወሉ፤ ቀልጢፍካ ድማ ናብቲ ህዝቢ ኺድ እሞ፥ ሓጢኣቶም ኣስተስርየሎም” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ኸአ ንኣሮን፡ ካብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቁጥዓ ወጺኡ፡ መዓት ጀሚሩ እዩ እሞ፡ ጽንሃካ ወሲድካ፡ ካብ መሰውኢ ሓዊ ግበረሉ፡ ዕጣን ከአ ኣእተወሉ፡ ቀልጢፍካ ድማ ናብቲ ኣኼባ ኺድ እሞ ኣተዐርቆም፡ በሎ። |