Numbers 16:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ጉባኤ ኣንጻር ሙሴን ኣሮንን ምስ ተኣከበ፡ ናብ ድንኳን ምርኻብ ገጾም ጠመቱ። እንሆ ድማ ደበና ሸፈኖ፡ ክብሪ እግዚኣብሄር ድማ ተራእየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም ሆነ፤ ማኅበሩ በሙሴና በአሮን ላይ በተሰበሰቡ ጊዜ በምስክሩ ድንኳን ከበቡአቸው፤ እነሆም፥ ደመናው ሸፈናት፤ የእግዚአብሔርም ክብር ተገለጠ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም ሆነ፤ ማኅበሩ በሙሴና በአሮን ላይ በተሰበሰቡ ጊዜ ወደ መገናኛው ድንኳን አዩ፤ እነሆም፥ ደመናው ሸፈነው፥ የእግዚአብሔርም ክብር ተገለጠ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ሆነ፤ ማኅበሩ በሙሴና በአሮን ላይ በተሰበሰቡ ጊዜ ወደ መገናኛው ድንኳን ዘወር ብለው ተመለከቱ፤ እነሆም፥ ደመናው ሸፈነው፥ የጌታም ክብር ተገለጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማባራይ ሙሴነ አሮና ቦላ ደንዳናዉ ሺቂደ፥ ጋከትያ ዱንካንያኮ ስም ጼልያ ዎደ፥ ሻሪ ጋከትያ ዱንካንያ ካምና፥ መና ጎዳ ቦንቹ ቆንጬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Maabaray Musenne Aaroona bolla denddanaw shiik'iide, Gaketiyaa Dunkkaaniyaakko simmi s'eelliyaa wode, shaarii Gaketiyaa Dunkkaaniyaa kammina, Med'inaa Godaa bonchchuu k'onc'c'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Derey Museranne Aaroonera eqettanaas issi bolla shiiqettida wode Gaytoteththa Dunkaaneza shaaray kammi oykkiin GODAA bonchchoy izan qonccidayssa guye simmi be7idos. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዴሬይ ሙሴራኔ ኣሮኔራ ኤቄታናስ ኢሲ ቦላ ሺቄቲዳ ዎዴ ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ሻራይ ካሚ ኦይኪን ጎዳ ቦንቾይ ኢዛን ቆንጪዳይሳ ጉዬ ሲሚ ቤኢዶስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ሙሰነ አሮና ቦላ ደንዳናዉ ሺቅድ፥ ኤንቲ ጌሻ ዱንካንያ ፄልያ ዎደ ሻራይ ጌሻ ዱንካንያ ካምን፥ ጎዳ ቦንቾይ ቆንጭስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Musenne Aarona bolla dendanaw shiiqidi, enti geeshsha dunkaaniya xeelliya wode shaaray geeshsha dunkaaniya kammin, Godaa bonchoy qoncis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ማኅበሩም ሙሴንና አሮንን ለመቃወም በተሰበሰቡ ጊዜ ወደ መገናኛው ድንኳን ዘወር ሲሉ ደመና ድንኳኑን በድንገት ሸፍኖት አዩ፤ የእግዚአብሔርም (ያህዌ) ክብር ተገለጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴንና አሮንን ለመቃወም ሁሉም በአንድነት ከተሰበሰቡ በኋላ ወደ መገናኛው ድንኳን ዞር ብለው ሲመለከቱ ደመናው የመገናኛውን ድንኳን ሸፍኖት የእግዚአብሔር ክብር ተገለጠ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ህዝቢ ንሙሴን ንኣሮንን ክቃወሙ ምስ ተኣከቡ፥ ናብቲ መራኸቢ ድንኳን ኣቢሎም ግልፅ በሉ። እንሆ ድማ ነቲ ድንኳን፥ ደመና ጐልበቦ፤ ክብሪ እግዚኣብሄር ከዓ ተርኣየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ኸአ፡ እቲ ኣኼባ ናብ ልዕሊ ሙሴን ኣሮንን ምስ ተአከበ፡ ናብ ድንኳን ምርኻብ ኣቢሎም ግልጽ በሉ፡ እንሆ ድማ ደበና ኣጎልበቦ፡ ክብሪ እግዚኣብሄር ከአ ተራእየ። |