Numbers 16:40 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል፡ ካብ ዘርኢ ኣሮን ዘይኰነ ጓና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪዕጣን ከም ዘይቀርብ፡ መዘኻኸሪ ኪኸውን እዩ። ከምቲ እግዚኣብሄር ብኢድ ሙሴ ዝበሎ፡ ከም ቆራሕን ከም ህዝቡን ከይከውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደ ቆሬና ከእርሱም ጋር እንደ ተቃወሙት ሰዎች እንዳይሆን፥ ከአሮን ልጆች ያልሆነ ሌላ ሰው በእግዚአብሔር ፊት ዕጣን ያጥን ዘንድ እንዳይቀርብ፥ እግዚአብሔር በሙሴ ቃል እንደ ተናገረው፥ ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ አደረጋቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቆሬና በወገኑ የደረሰው እንዳይደርስበት፥ ከአሮን ልጆች ያልሆነ ሌላ ሰው በእግዚአብሔር ፊት ዕጣን ያጥን ዘንድ እንዳይቀርብ፥ እግዚአብሔር በሙሴ እንደ ተናገረው፥ ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ አደረጋቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በቆሬና በእርሱም ተከታዮች ላይ የደረሰው እንዳይደርስበት፥ ከአሮን ልጆች ያልሆነ ሌላ ሰው በጌታ ፊት ዕጣንን ለማጠን እንዳይቀርብ፥ ጌታ በሙሴ እንደ ተናገረው፥ ለእስራኤል ልጆች መታሰቢያ አደረጋቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሮና ዛረ ግደና ኦንነ መና ጎዳ ስንን እጻና ጩዋያናዉ ሺቀና ማላ፥ ቆራሀነ አ ጭታ ጋኬዳዌ አ ጋከና ማላ፥ እስራኤላቱዋ ሀሳይሳናዉ ሀዋንታ ኦዳ። መና ጎዳይ ሙሴ ባጋና ኤልኣዛራ አዛዜዳዋዳን ሀዌ ሀኔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aaroona zare gidenna ooninne Med'inaa Godaa sintsan is'aanaa c'uwayanaw shiik'enna mala, K'oraahanne Aa c'itaa gakkeeddawe Aa gakkenna mala, Israa'eelatuwaa hassayissanaw hawantta ootseedda. Med'inaa Goday Muse baggana El"aazara azazeeddawaadan hawe haneedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessi he hanozi oonikka Aaroone zereth gidontta asi GODAAS exaane cuwasanaas yarsho yarshizasoza shiiqontta mala Isra7eele asay ubbay naagettana mala qofsiza malata gidana; hessaththo gidontta aggiko hessa mala ooththiza asi ubbayka Qoore malanne izara zuppetidayta mala dhayana; hayssi wurikka kase GODAY Muse baggara immida azazoza mala polettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሲ ሄ ሃኖዚ ኦኒካ ኣሮኔ ዜሬ ጊዶንታ ኣሲ ጎዳስ ኤጻኔ ጩዋሳናስ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ሺቆንታ ማላ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ናጌታና ማላ ቆፍሲዛ ማላታ ጊዳና፤ ሄሳ ጊዶንታ ኣጊኮ ሄሳ ማላ ኦዛ ኣሲ ኡባይካ ቆሬ ማላኔ ኢዛራ ዙፔቲዳይታ ማላ ያና፤ ሃይሲ ዉሪካ ካሴ ጎዳይ ሙሴ ባጋራ ኢሚዳ ኣዛዞዛ ማላ ፖሌቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰ ባጋራ ኪትዳይሳዳ፥ አሮና ኮቸ ግዶና ኦንካ ጎዳ ስንን እፃነ ጩይሳናዉ ሺቆና መላ፥ እፃስ ጊኮ፥ ቆረ ቦላነ እያ ካለይሳታ ቦላ ጋክዳይስ እያ ጋኮና መላ እስራኤለ አሳ አኬክሳናዉ ሀይሳታ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Muse baggara kiitidaysada, Aarona koche gidonna oonika Godaa sinthan ixaane cuyisanaw shiiqonna mela, ixas giiko, Qore bollanne iya kaalleyisata bolla gakidaysi iya gakonna mela Isra7eele asaa akeekisanaw haysata oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህን ያደረገውም፣ እግዚአብሔር (ያህዌ) በሙሴ አማካይነት ባዘዘው መሠረት ነው፤ ይህም ከአሮን ዘር በስተቀር ማንም ሰው በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ቀርቦ ዕጣን እንዳያጥን ያለበለዚያ ግን፣ እንደ ቆሬና እንደ ተከታዮቹ እንደሚሆን ለእስራኤላውያን የተሰጠ ማስጠንቀቂያ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ሁኔታ የአሮን ዘር ያልሆነ ማንኛውም ሰው ለእግዚአብሔር ዕጣን ያጥን ዘንድ ወደ መሠዊያው መቅረብ እንደማይገባው ለእስራኤላውያን ሁሉ ማስጠንቀቂያ ይሆናል፤ ይህ ካልሆነ ግን እንዲህ የሚያደርግ ሰው ሁሉ እንደ ቆሬና እንደ ተከታዮቹ ይጠፋል፤ ይህም ሁሉ የተፈጸመው እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት በሰጠው ትእዛዝ መሠረት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ዘርኢ ኣሮን ዘይኮነ ጓና ሰብ ክዓጥን ኢሉ ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣይቕረብ። እንተ ቐረበ ግና ኸም ቆሬን ከም ሰዓብቱን ክኸውን እዩ። እዙይ ንደቂ እስራኤል መዘከርታ ይኹን። እዝ ዅሉ ኸምቲ እግዚኣብሄር ብኢድ ሙሴ ገይሩ ዝኣዘዞ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ዘርኢ ኣሮን ዘይኮነ ጓና ሰብ ኪዐጥን ኢሉ ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከይቐርብ፡ ከም ቆራሕን ከም ኣኼባኡን ከይኸውን፡ ከምቲ እግዚኣብሄር ብኢድ ሙሴ ዝበሎ፡ ንደቂ እስራኣኤል መዘከርታ ይኹን። |