Numbers 16:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዞም ሓጥኣን እዚኣቶም ኣብ ልዕሊ ነፍሶም ዚንቀሳቐሱ መትሓዚ ሓዊ፡ ከም መሸፈኒ መሰውኢ ገፊሕ ጽላት ይግበረሎም። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ስለ ዝሰውእዎ፡ ስለዚ ተቐዲሶም፤ ንደቂ እስራኤል ከኣ ምልክት ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእነዚህ ኃጥኣን ጥናዎቻቸው በሰውነታቸው ጥፋት ተቀድሰዋልና፤ የተጠፈጠፈ ሰሌዳ አድርጋቸው፤ ለመሠዊያ መለበጫም ይሁኑ፤ በእግዚአብሔር ፊት አቅርበዋቸዋልና የተቀደሱ ናቸው፤ ለእስራኤልም ልጆች ምልክት ይሆናሉ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኃጢአታቸው ሰውነታቸውን ያጠፉትን የእነዚያን ሰዎች ጥናዎች ጠፍጥፈህ ለመሠዊያ መለበጫ አድርጋቸው፤ በእግዚአብሔር ፊት አቅርበዋቸዋልና የተቀደሱ ናቸው፥ ለእስራኤልም ልጆች ምልክት ይሆናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኃጢአታቸው የተነሣ ሕይወታቸውን አሳልፈው ለሞት የሰጡትን የእነዚያን ሰዎች ጥናዎች ጠፍጥፋችሁ ለመሠዊያ መለበጫ አድርጓቸው፤ በጌታ ፊት አቅርበዋቸዋልና የተቀደሱ ናቸው፥ ለእስራኤልም ልጆች ምልክት ይሆናሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ ናጋራ ድራዉ ሀይቄዳ ሀ አሳቱ እጻና ጩዋይያባቱዋ ሌእሳደ ቆጻደ፥ ያርሹዋ ሳጽንያ ካማ። ኡንቱንቱ ሄዋንታ መና ጎዳ ስንን ሺሼዳ ድራዉ፥ ሄዋንቱ ጌሻ፤ ሄዋንቱ እስራኤላቱዋ ሀሳይስያ ማላታ ግዳና’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare nagaraa diraw hayk'k'eedda ha asatuu is'aanaa c'uwayiyaabatuwaa lee'issaade k'os's'aade, yarshshuwaa saas'iniyaa kamma. Unttunttu hewantta Med'inaa Godaa sintsan shiishsheedda diraw, hewanttu geeshsha; hewanttu Israa'eelatuwaa hassayissiyaa malaataa gidana› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | he xinnati GODAAS yarsho yarshizasoza shiiqida wode geeyida; hessa gishshas ba nagara gaason hayqqida asata xinna ekkada lee7isa qoxxa; histtada yarsho yarshizasozas kama ooththa; heytikka Isra7eele asay naagettana mala isttas seera malata gidana.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጺናቲ ጎዳስ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ሺቂዳ ዎዴ ጌዪዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ባ ናጋራ ጋሶን ሃይቂዳ ኣሳታ ጺና ኤካዳ ሌኢሳ ቆጻ፤ ሂስታዳ ያርሾ ያርሺዛሶዛስ ካማ ኦ፤ ሄይቲካ ኢስራኤሌ ኣሳይ ናጌታና ማላ ኢስታስ ሴራ ማላታ ጊዳና።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ሚሸት ባንታ ደኡዋ ይሳናዉ ናጋራ ኦዳ አሳይ እፃነ ጩይስያ ሚሸ። ሄ ሚሸት ጎዳስ እመትዳ ግሾነ ጌሽ ግድያ ግሾ ሌእሳ ቆፃዳ ያርሾ በሳ ላንፃ። ሄስ እስራኤለ አሳስ ናግሶ ማላ ግዶ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He miisheti banta de7uwa dhaysanaw nagara oothida asay ixaane cuyisiya miishe. He miisheti Godaas imetida gishonne geeshshi gidiya gisho lee7isa qoxada yarsho bessa lanxa. Hessi Isra7eele asaas naagiso malla gido” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህም ሕይወታቸውን ለማጥፋት ኀጢአት የሠሩ ሰዎች ጥና ናቸው፤ ጥናዎቹም በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት የቀረቡና የተቀደሱ በመሆናቸው ለመሠዊያው መለበጫ እንዲሆኑ ቀጥቅጠህ አሣሣቸው፤ እነዚህም ለእስራኤላውያን ማስጠንቀቂያ ይሁኑ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጥናዎቹም የተቀደሱት ወደ እግዚአብሔር መሠዊያ በቀረቡ ጊዜ ነው፤ ስለዚህ በኃጢአታቸው የተገደሉትን የእነዚህን ሰዎች ጥናዎች ውሰድና በመቀጥቀጥ እንዲሳሱ አድርግ፤ ለመሠዊያውም መክደኛ እንዲሆኑ አድርገህ ሥራቸው፤ ለእስራኤል ሕዝብ የመቀጣጫ ማስጠንቀቂያ ይሆናል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ፅንሃሃትውን ናይቶም ብሓጢኣቶም ህይወቶም ዘጥፍኡ ኣርቂቖም ይቐጥቅጥዎ። ነቲ መሰውኢ ኸዓ ብእኡ ይለብጥዎ። ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣቕሪቦምዎ እዮም እሞ ተቐዲሱ እዩ። ንደቂ እስራኤል ድማ ምልክት ይኹን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ጽንሃሃት ናይቶም ብሓጢኣቶም ህይወቶም ዘጥፍኡ፡ እቲ መሰውኢ ብእኡ ኺልበጥ ኣርቂቖም ይቐጥቅጥዎ፡ ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣቕሪቦምዎ እዮም እሞ፡ ተቐደሱ እዩ። ንደቂ እስራኤል ድማ ትእምርቲ ይኹን። |