Numbers 16:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንኤልኣዛር ወዲ ካህን ኣሮን፡ ነተን ጣውላታት ሓዊ ካብ ሓዊ ኣልዒሉ ነቲ ሓዊ ናብኡ ፋሕ ክብሎ ተዛረቦ። ቅዱሳን እዮም እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለካህኑ ለአሮን ልጅ ለአልዓዛር እንዲህ ብለህ ንገረው፥ “ከተቃጠሉት ሰዎች መካከል የናስ የሚሆኑ ጥናዎችን አውጣ፤ ከሌላ ያመጡትን ያንም እሳት ወዲያ ጣል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለካህኑ ለአሮን ልጅ ለአልዓዛር እንዲህ ብለህ ንገረው። ተቀድሰዋልና ጥናዎቹን ከተቃጠሉት ዘንድ ውሰድ፥ እሳቱንም ወደ ውጭ ጣለው፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለካህኑ ለአሮን ልጅ ለአልዓዛር እንዲህ ብለህ ተናገር፦ የተቀደሱ ናቸውና ጥናዎቹን ከሚነድደው እሳት መከካከል ውሰድ፥ እሳቱንም ወደ ውጭ አርቀህ በትነው፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን ቄስያ አሮና ናኣ ኤልኣዛራዉ ያጋደ ኦዳ፥ ‘እጻና ጩዋይያባቱዋ ታማን ጹገቴዳ አሳ ግዶፐ አካ፤ ቦንቁዋ ጩዋይያባቱዋፐ ሃሳደ ላላ። ሄ እጻና ጩዋይያባቱ ጌሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni k'eesiyaa Aaroona na'aa El"aazaraw yaagaade oda, ‹Is'aanaa c'uwayiyaabatuwaa taman s'uugetteedda asaa giddoppe akka; bonk'k'uwaa c'uwayiyaabatuwaappe haassaade laala. He is'aanaa c'uwayiyaabatuu geeshsha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Aaroone naa El7ezeerey xarqimalappe qoxettida xinnati dumma gidida gishshas xuugettiza asata matappe istta giddon diza bonqo tamaza haahoso efi qolana mala izas yoota; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣሮኔ ና ኤልኤዜሬይ ጻርቂማላፔ ቆጼቲዳ ጺናቲ ዱማ ጊዲዳ ጊሻስ ጹጌቲዛ ኣሳታ ማታፔ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ቦንቆ ታማዛ ሃሆሶ ኤፊ ቆላና ማላ ኢዛስ ዮታ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ካህነይ፥ አሮና ናኣ አላዛር ናሰ ብራታፐ ኦሰትዳ እፃነ ጩይስያ ሚሸታ ፁገትዳ አሳፐ ኤክድ፥ ሄ ሚሸት ጌሽ ግድያ ግሾ፥ ቦንቆ ታማ ሀራ ሶ ኤፍድ ላላና መላ ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Kahiney, Aarona na7aa Alaazari naase biratape oosetida ixaane cuyisiya miisheta xuugetida asaape ekidi, he miisheti geeshshi gidiya gisho, bonqo tama hara soo efidi laallana mela oda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ጥናዎቹ የተቀደሱ ናቸውና ከተቃጠሉት ሰዎች ዘንድ ወስደህ በውስጣቸው ያለውን ፍም አርቆ እንዲደፋ ለካህኑ ለአሮን ልጅ ለአልዓዛር ንገረው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የአሮን ልጅ አልዓዛር ከነሐስ የተሠሩትን ጥናዎች ከተቃጠሉት ሰዎች ዘንድ እንዲወስድና ጥናዎቹ የተቀደሱ ስለ ሆኑ በውስጣቸው ያለውን ፍም ወደ ሌላ ስፍራ እንዲያፈስ ንገረው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንኣልኣዛር፥ ወዲ ኻህን ኣሮን ‘እቲ ፅንሃሃት ተቐዲሱ እዩ እሞ፥ ካብቲ ነዳዲ ኣውፅአዮ፤ ነቲ ሓዊ ኸዓ ናብ ወፃኢ ደርብዮ’ በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንኣልኣዛር፡ ወዲ ኻህን ኣሮን፡ እቲ ጽንሃሃት ተቐዲሱ እዩ እሞ፡ ካብቲ ንዳድ ኣውጽኣዮ፡ ነቲ ሓዊ ኸአ ናብዝን ናብትን ፋሕ ኣብሎ በሎ። |