Numbers 16:37 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንኤልኣዛር ወዲ ካህን ኣሮን፡ ነተን ጣውላታት ሓዊ ካብ ሓዊ ኣልዒሉ ነቲ ሓዊ ናብኡ ፋሕ ክብሎ ተዛረቦ። ቅዱሳን እዮም እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለካ​ህኑ ለአ​ሮን ልጅ ለአ​ል​ዓ​ዛር እን​ዲህ ብለህ ንገ​ረው፥ “ከተ​ቃ​ጠ​ሉት ሰዎች መካ​ከል የናስ የሚ​ሆኑ ጥና​ዎ​ችን አውጣ፤ ከሌላ ያመ​ጡ​ትን ያንም እሳት ወዲያ ጣል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለካህኑ ለአሮን ልጅ ለአልዓዛር እንዲህ ብለህ ንገረው። ተቀድሰዋልና ጥናዎቹን ከተቃጠሉት ዘንድ ውሰድ፥ እሳቱንም ወደ ውጭ ጣለው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ለካህኑ ለአሮን ልጅ ለአልዓዛር እንዲህ ብለህ ተናገር፦ የተቀደሱ ናቸውና ጥናዎቹን ከሚነድደው እሳት መከካከል ውሰድ፥ እሳቱንም ወደ ውጭ አርቀህ በትነው፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኔን ቄስያ አሮና ናኣ ኤልኣዛራዉ ያጋደ ኦዳ፥ ‘እጻና ጩዋይያባቱዋ ታማን ጹገቴዳ አሳ ግዶፐ አካ፤ ቦንቁዋ ጩዋይያባቱዋፐ ሃሳደ ላላ። ሄ እጻና ጩዋይያባቱ ጌሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Neeni k'eesiyaa Aaroona na'aa El"aazaraw yaagaade oda, ‹Is'aanaa c'uwayiyaabatuwaa taman s'uugetteedda asaa giddoppe akka; bonk'k'uwaa c'uwayiyaabatuwaappe haassaade laala. He is'aanaa c'uwayiyaabatuu geeshsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Aaroone naa El7ezeerey xarqimalappe qoxettida xinnati dumma gidida gishshas xuugettiza asata matappe istta giddon diza bonqo tamaza haahoso efi qolana mala izas yoota;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣሮኔ ና ኤልኤዜሬይ ጻርቂማላፔ ቆጼቲዳ ጺናቲ ዱማ ጊዲዳ ጊሻስ ጹጌቲዛ ኣሳታ ማታፔ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ቦንቆ ታማዛ ሃሆሶ ኤፊ ቆላና ማላ ኢዛስ ዮታ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ካህነይ፥ አሮና ናኣ አላዛር ናሰ ብራታፐ ኦሰትዳ እፃነ ጩይስያ ሚሸታ ፁገትዳ አሳፐ ኤክድ፥ ሄ ሚሸት ጌሽ ግድያ ግሾ፥ ቦንቆ ታማ ሀራ ሶ ኤፍድ ላላና መላ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Kahiney, Aarona na7aa Alaazari naase biratape oosetida ixaane cuyisiya miisheta xuugetida asaape ekidi, he miisheti geeshshi gidiya gisho, bonqo tama hara soo efidi laallana mela oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ጥናዎቹ የተቀደሱ ናቸውና ከተቃጠሉት ሰዎች ዘንድ ወስደህ በውስጣቸው ያለውን ፍም አርቆ እንዲደፋ ለካህኑ ለአሮን ልጅ ለአልዓዛር ንገረው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የአሮን ልጅ አልዓዛር ከነሐስ የተሠሩትን ጥናዎች ከተቃጠሉት ሰዎች ዘንድ እንዲወስድና ጥናዎቹ የተቀደሱ ስለ ሆኑ በውስጣቸው ያለውን ፍም ወደ ሌላ ስፍራ እንዲያፈስ ንገረው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንኣልኣዛር፥ ወዲ ኻህን ኣሮን ‘እቲ ፅንሃሃት ተቐዲሱ እዩ እሞ፥ ካብቲ ነዳዲ ኣውፅአዮ፤ ነቲ ሓዊ ኸዓ ናብ ወፃኢ ደርብዮ’ በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ንኣልኣዛር፡ ወዲ ኻህን ኣሮን፡ እቲ ጽንሃሃት ተቐዲሱ እዩ እሞ፡ ካብቲ ንዳድ ኣውጽኣዮ፡ ነቲ ሓዊ ኸአ ናብዝን ናብትን ፋሕ ኣብሎ በሎ።