Numbers 16:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ የሆዋ ሓዊ ወጺኡ ነቶም ዕጣን ዘምጽኡ ክልተ ሚእትን ሓምሳን ሰባት ኣጥፍኦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እሳትም ከእግዚአብሔር ዘንድ ወጥታ ያጥኑ የነበሩትን ሁለት መቶ አምሳ ሰዎች በላች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እሳትም ከእግዚአብሔር ዘንድ ወጥታ ያጥኑ የነበሩትን ሁለት መቶ አምሳ ሰዎች በላች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እሳትም ከጌታ ዘንድ ወጥቶ ያጥኑ የነበሩትን ሁለት መቶ ኀምሳ ሰዎች በላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ታማይካ መና ጎዳ ማታፐ ዪደ፥ እጻና ጩዋይያ ላኡ ጼታነ እሻታሙ አሳ ም አጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay tamaykka Med'inaa Godaa mataappe yiide, is'aanaa c'uwayiyaa laa"u s'eetanne ishatamu asaa mi aggeeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka GODAY saloppe tama yeddidi exaane cuwasiza 250 asaa xuuggides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጎዳይ ሳሎፔ ታማ ዬዲዲ ኤጻኔ ጩዋሲዛ 250 ኣሳ ጹጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ታም ጎዳ ማታፐ ይድ እፃነ ጩይስያ ናምኡ ፄታነ እሻታሙ አሳ ምስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi tami Godaa matape yidi ixaane cuyisiya nam7u xeetanne ishatamu asaa mis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እሳትም ከእግዚአብሔር (ያህዌ) ዘንድ ወርዳ የሚያጥኑትን ሁለት መቶ አምሳ ሰዎች በላቻቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ እግዚአብሔር እሳት ልኮ ዕጣን ያጥኑ የነበሩትን ሁለት መቶ ኀምሳ ሰዎች አቃጠለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ እግዚኣብሄር ከዓ ሓዊ ወፀ፤ ነቶም ዝዓጥኑ ዝነበሩ ኽልተ ሚእትን ሓምሳን ሰባት ድማ በልዖም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ እግዚኣብሄር ከአ ሓዊ ወጸ፡ ነቶም ዚዐጥኑ ዝነበሩ ኽልተ ሚእትን ሓምሳን ሰባት ድማ በልዖም። |