Numbers 16:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ከባቢኦም ዝነበሩ እስራኤል ከኣ፡ ምድሪ ንዓና እውን ከይትውሕጥ፡ ብእዋሮም ሃደሙ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዙሪያቸው የነበሩ የእስራኤል ማኅበር ሁሉ ከጩኸታቸው የተነሣ፥ “ምድሪቱ እንዳትውጠን” ብለው ሸሹ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዙሪያቸው የነበሩ የእስራኤል ልጆች ሁሉ ከጩኸታቸው የተነሣ። ምድሪቱ እንዳትውጠን ብለው በረሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ምድሪቱ እኛንም ደግሞ እንዳትውጠን” ብለው በዙሪያቸው የነበሩ የእስራኤል ልጆች ሁሉ ከእነርሱ ጩኸት የተነሣ ሸሹ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ዋሱዋን ኡንቱንቱ ማታን ደእያ እስራኤላቱ ኡባይ፥ “ቢታይ ኑናካ ቃይ ምታና ሀኔ!” ያጊድ ባቃቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu waasuwaan unttunttu matan de'iyaa Israa'eelatuu ubbay, «Biittay nuunakka k'ay mittana hanee!» yaagiid bak'ateeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He heeran diza Isra7eele asay he asaa waaso siyidi, «Hayssi biittay nunakka mittontta aggenna!» gi waassishe baqatides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ሄራን ዲዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ ሄ ኣሳ ዋሶ ሲዪዲ፥ «ሃይሲ ቢታይ ኑናካ ሚቶንታ ኣጌና!» ጊ ዋሲሼ ባቃቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ዋሱዋ ጋሶን ኤንታ ማታን ደእያ እስራኤለ አሳ ኡባይ፥ “ቢታይ ኑናካ ምታና ሀኔስ” ያግድ ባቃትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta waasuwa gaason enta matan de7iya Isra7eele asa ubbay, “Biittay nunaka mittana hanees” yaagidi baqatidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከጩኸታቸውም የተነሣ በአካባቢያቸው የነበሩት እስራኤላውያን ሁሉ፣ “ምድሪቱ እኛንም እኮ ልትውጠን ነው” ብለው ሸሹ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያ የነበሩት የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ የእነዚያን ሰዎች ጩኸት በሰሙ ጊዜ ሸሹ፤ “ምድር እኛንም ልትውጠን ስለምትችል እንሩጥ!” እያሉም ጮኹ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም እቶም ኣብ ዙርያኦም ዝነበሩ እስራኤላውያን ድማ ኣውያቶም ሰሚዖም “ንኣና ድማ ምድሪ ኸይትውሕጠና” ኢሎም ሃደሙ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ኣብ ዙርያኦም ዝነበሩ ብዘለው እስራኤል ከአ ጭራሕምራሖም ሰሚዖም፡ ናኣና ድማ ምድሪ ኸይትውሕጠና፡ ኢሎም ሀደሙ። |