Numbers 16:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶምን ኵሎም ናቶምን ብህይወት ናብቲ ጕድጓድ ወረዱ፣ ምድሪ ድማ ዓጸዎም፣ ካብ ማእከል እቲ ጉባኤ ድማ ጠፍኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም፥ ለእነርሱም የነበሩ ሁሉ በሕይወታቸው ወደ ሲኦል ወረዱ፤ ምድሪቱም ተዘጋችባቸው፤ ከማኅበሩም መካከል ጠፉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም ለእነርሱም የነበሩ ሁሉ በሕይወታቸው ወደ ሲኦል ወረዱ፤ ምድሪቱም ተዘጋችባቸው፥ ከጉባኤውም መካከል ጠፉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም የእነርሱም የሆነው ሁሉ በሕይወታቸው ሳሉ ወደ ሲኦል ወረዱ፤ ምድሪቱም በእነርሱ ላይ ተዘጋችባቸው፥ ከጉባኤውም መካከል ጠፉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያትና ኡንቱንቱ ባረዉ ደእያዋ ኡባና ፓጻ ደኢደ፥ ስኦልያ ዱገ ዎድኖ። ቢታይካ ኡንቱንቱ ቦላ ጎርደት አጌዳ፤ ኡንቱንቱ ማባራ ግዶፐ ትፕ ጊደ ይ አጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatina unttunttu barew de'iyaawaa ubbaanna pas'a de'iidde, Si'ooliyaa duge wod'd'eeddino. Biittaykka unttunttu bolla gorddetti aggeeda; unttunttu maabaraa giddoppe tippi giide d'ay aggeeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin istti shemppora paxa dishe baas diza miishshaara duge duufon gelida; biittaya istta kammada deraa giddofe dhayssadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢስቲ ሼምፖራ ፓጻ ዲሼ ባስ ዲዛ ሚሻራ ዱጌ ዱፎን ጌሊዳ፤ ቢታያ ኢስታ ካማዳ ዴራ ጊዶፌ ይሳዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያትን ኤንቲ ባንታዉ ደእያባ ኡባራ ፓፃ ደእሸ፥ ዱፎ ገልዶሶና። ቢታይ ኤንታ ቦላ ጎርደትስ፤ ኤንቲ ማባራ ግዶፈ ይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yaatin enti bantaw de7iyaba ubbaara paxa de7ishe, duufo gelidosona. Biittay enta bolla gordetis; enti maabara giddofe dhayidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም ካላቸው ከማናቸውም ነገር ጋር ከነሕይወታቸው ወደ መቃብር ወረዱ፤ ምድሪቱም በላያቸው ተከደነችባቸው፤ ጠፉ፤ ከማኅበረ ሰቡም ተወገዱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ በሕይወት ሳሉ ከነንብረታቸው ወደ ሙታን ዓለም ወረዱ፤ ምድርም በላያቸው ተከድና ጠፉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ድማ ምስ ኵሉ ዘለዎም ብህይወቶም ናብ ሲኦል ወረዱ፤ እታ ምድሪ ኸዓ ተዓፀወቶም፤ ካብ ማእኸል ማሕበሮም ድማ ጠፍኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ምስ ኩሉ ዘለዎም ብህይወቶም ናብ ሲኦል ወረዱ፡ ምድሪ ኸአ ደፈነቶም፡ ካብ ማእከል ማሕበር ድማ ጠፍኡ። |