Numbers 16:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምድሪ ድማ ኣፋ ከፊታ ንዓኣቶምን ኣባይቶምን ንዅሎም ሰብ ቆራን ንዅሉ ንብረቶምን ወሓጠቶም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድሪቱም አፍዋን ከፍታ እነርሱን፥ ቤተ ሰቦቻቸውንም፥ ለቆሬም የነበሩትን ሰዎች ሁሉ፥ ከብቶቻቸውንም ሁሉ ዋጠቻቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድሪቱም አፍዋን ከፍታ እነርሱን ቤተ ሰቦቻቸውንም፥ ለቆሬም የነበሩትን ሰዎች ሁሉ፥ ዕቃዎቻቸውንም ሁሉ ዋጠቻቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድሪቱም አፍዋን ከፍታ እነርሱን ቤተ ሰቦቻቸውንም፥ የቆሬም የሆኑትን ሰዎች ሁሉ፥ ዕቃዎቻቸውንም ሁሉ ዋጠቻቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢታይ ዶየቲደ፥ ኡንቱንታነ ኡንቱንቱ ሶ አሳ፥ ቆራሀ ጭታ ኡባ ኡንቱንቶ ደእያዋ ኡባና ምት አጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biittay dooyettiide, unttunttanne unttunttu soo asaa, K'oraaha c'itaa ubbaa unttunttoo de'iyaawaa ubbaanna mitti aggeeda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | isttanne istta soo asaa, Qoore, izara zuppetiza asaanne isttas dizaaz ubbaa mittadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታኔ ኢስታ ሶ ኣሳ፥ ቆሬ፥ ኢዛራ ዙፔቲዛ ኣሳኔ ኢስታስ ዲዛዝ ኡባ ሚታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታነ ኤንታ ሶ አሳ፥ ቆረ ጩጋ ኡባነ ኤንታዉ ደእያባ ኡባ ምትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | entanne enta soo asaa, Qore cuga ubbaanne entaw de7iyaba ubbaa mittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አፏንም ከፍታ ሰዎቹን ከነቤተ ሰቦቻቸው እንዲሁም የቆሬን ሰዎች በሙሉ፣ ንብረታቸውንም ሁሉ ዋጠች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱንና ቤተሰቦቻቸውን፥ የቆሬን ተከታዮችና ያላቸውን ንብረት ሁሉ ዋጠች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምድሪ ኣፋ ኸፈተት፤ ንኣኣቶምን ነባይቶምን ንዅሎም ናይ ቆሬ ሰባትን ንዅሉ ንብረቶምን ከዓ ወሓጠቶም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምድሪ ኸአ ኣፋ ኸፈተት፡ ንኣታቶምን ነቦታቶምን ንኹሎም ናይ ቆራሕ ሰብን ንኹሉ ገንዘቦምን ወሐጠቶም። |