Numbers 16:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዞም ሰባት እዚኣቶም ከም ሓባራዊ ሞት ኵሎም ሰባት እንተ ሞይቶም፡ ወይስ ድሕሪ ምጽራፍ ኵሎም ሰባት እንተ ተቐቢሎም። ሽዑ እግዚኣብሄር ኣይለኣኸንን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነ​ዚህ ሰዎች ሰው እን​ደ​ሚ​ሞት ቢሞቱ፥ ወይም መቅ​ሠ​ፍ​ታ​ቸው እንደ ሰው ሁሉ መቅ​ሠ​ፍት ቢሆን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አል​ላ​ከ​ኝም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚህ ሰዎች ሰው እንደሚሞት ቢሞቱ፥ ወይም እንደ ሰው ሁሉ ቢቀሠፉ እግዚአብሔር አልላከኝም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚህ ሰዎች በተፈጥሮ ሰው እንደሚሞተው ቢሞቱ፥ ወይም ሰው ሁሉ እንደሚቀበለው የዕጣ ክፍሉ የሚቀበሉ ቢሆን እኔን ጌታ አልላከኝም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ አሳቱ አሳይ ሀይቂያዋዳን ሀይቆፐ፥ ዎይ አሳ ቦላ ጋክያዋ ጻላላይ ኡንቱንቱ ቦላ ጋኮፐ፥ መና ጎዳይ ታና ኪትቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha asatuu Asay hayk'k'iyaawaadan hayk'k'ooppe, woy asaa bolla gakkiyaawaa s'alalay unttunttu bolla gakkooppe, Med'inaa Goday taana kiittibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayti ha asati asi hayqqiza mala hayqqizaa gidikko GODAY tana kiittibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይቲ ሃ ኣሳቲ ኣሲ ሃይቂዛ ማላ ሃይቂዛ ጊዲኮ ጎዳይ ታና ኪቲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ አሳት አስ ሀይቀይሳዳ ሀይቅኮ ዎይኮ አሳ ቦላ ጋክያባ ፃላል ኤንታ ቦላ ጋክኮ ጎዳይ ታና ኪትቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ha asati asi hayqeysada hayqiko woyko asa bolla gakiyaba xalaali enta bolla gakiko Goday tana Kiittibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነዚህ ሰዎች እንደ ማንኛውም ሰው አሟሟት የሚሞቱ ቢሆኑና በሌሎች ሰዎች ላይ የሚደርሰው ብቻ የሚደርስባቸው ከሆነ፣ እኔን እግዚአብሔር (ያህዌ) አልላከኝም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነዚህ ሰዎች ከእግዚአብሔር ቅጣት ሳይደርስባቸው እንደማንኛውም ሰው ከሞቱ፥ እኔን እግዚአብሔር አላከኝም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንተ ደኣ እዞም ሰባት እዚኣቶም ከም ኣማውታ ዅሉ ሰብ ሞይቶም፤ ወይ ንዅሉ ሰብ ከም ዝበፅሖ እንተ ተቀሰፉ፥ እምበኣር እግዚኣብሄር ኣይለኣኸንን።
Amharic Tigrinya 2011 እዞም ሰባት እዚኦም ከም ኣምውታ ኹሉ ሰብ እንተ ሞቱ፡ ወይ ንኹሉ ሰብ ዚበጽሕ ጥራይ እንተ በጽሖም፡ ሽዑ እግዚኣብሄር ኣይለአኸንን።