Numbers 16:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሙሴ፡ እግዚኣብሄር ነዚ ዅሉ ግብርታት ክገብር ከም ዝለኣኸኒ በዚ ክትፈልጡ ኢኹም። ኣነስ ብናይ ገዛእ ርእሰይ ሓሳብ ኣይገበርክዎን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴም አለ፥ “ይህን ሥራ ሁሉ አደርግ ዘንድ እግዚአብሔር እንደ ላከኝ እንጂ ከልቤ እንዳይደለ በዚህ ታውቃላቸሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴም አለ። ይህን ሥራ ሁሉ አደርግ ዘንድ እግዚአብሔር እንደ ላከኝ እንጂ ከልቤ እንዳይደለ በዚህ ታውቃላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴም እንዲህ አለ፦ “ይህን ሥራ ሁሉ ለመሥራት ጌታ ልኮኛል እንጂ ከልቤ አስቤው እንዳልሆነ በዚህ ታውቃላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሴ አሳ፥ “ታን ሀ ኦሶ ኡባ ኦና ማላ፥ መና ጎዳይ ታና ኪቴዳዋነ ታን ታ ሸንያን ኦናዋ ህንተ ሀዋን ኤራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Muse asaa, «Taani ha ooso ubbaa ootsana mala, Med'inaa Goday taana kiitteeddawaanne taani ta sheniyaan ootsennawaa hintte hawaan erana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Musey deraas, «Hayssa ha oosoza ooththanaas GODAY tana kiittidayssanne tanikka hayssa ooththizay ta shenen gidonttayssa intte hayssan erana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ሙሴይ ዴራስ፥ «ሃይሳ ሃ ኦሶዛ ኦናስ ጎዳይ ታና ኪቲዳይሳኔ ታኒካ ሃይሳ ኦዛይ ታ ሼኔን ጊዶንታይሳ ኢንቴ ሃይሳን ኤራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሙሰይ አሳኮ፥ “ታኒ ሀ ኦሶ ኡባ ኦና መላ፥ ጎዳይ ታና ኪትዳይሳነ ታኒ ታ ሸነን ኦናይሳ ህንተ ኤራናይ ሀይሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Musey asaako, “Taani ha ooso ubbaa oothana mela, Goday tana kiittidaysanne taani ta shenen oothonaysa hinte eranay haysana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴም እንዲህ አለ፤ “እነዚህን ነገሮች ሁሉ እንዳደርግ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንደ ላከኝና ከራሴም እንዳይደለ በዚህ ታውቃላችሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያን ጊዜ ሙሴ ለሕዝቡ እንዲህ አለ፦ “ይህን ሁሉ ሥራ እንዳከናውን እግዚአብሔር እኔን የላከኝ መሆኑን የምታውቁትና እኔ ይህን ሁሉ ሥራ የማከናውነው በራሴ ፈቃድ እንዳልሆነ የምትገነዘቡት በዚህ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴ ኸዓ “እዝ ዅሉ ግብሪ እዙይ ክገብር እግዚኣብሄር ከም ዝለኣኸኒ እምበር ካብ ፍቓደይ ከም ዘይኮነ በዙይ ክትፈልጡ ኢኹም፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴ ኸአ፡ ካብ ፍቓደይ ዘይኮነ፡ ነዚ ኹሉ ግብሪ እዚ ኽገብር እግዚኣብሄር ከም ዝለአኸኒ፡ በዚ ኽትፈልጡ ኢኹም፡ |