Numbers 16:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ጉባኤ ድማ ከምዚ በለ፦ “ብዅሉ ሓጢኣቶም ከይትጠፍኡ፡ ካብ ድንኳናት እዞም እኩያት ሰባት ርሓቑ፡ ካብ ናቶም ሓንቲ እኳ ኣይትተንክፉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማኅበሩንም፥ “ከእነዚህ ክፉዎች ሰዎች ድንኳን ፈቀቅ በሉ፤ በኀጢአታቸውም ሁሉ እንዳትጠፉ ለእነርሱ የሆነውን ሁሉ አትንኩ” ብሎ ተናገራቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማኅበሩንም። እባካችሁ፥ ከእነዚህ ክፉዎች ድንኳን ፈቀቅ በሉ፤ በኃጢአታቸውም ሁሉ እንዳትጠፉ ለእነርሱ የሆነውን ሁሉ አትንኩ ብሎ ተናገራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም ለማኅበሩ እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ “እባካችሁ፥ ከእነዚህ ክፉዎች ድንኳን ርቃችሁ ገለል በሉ፤ በኃጢአታቸውም ሁሉ እንዳትጠፉ የእነርሱ የሆነውን ሁሉ አትንኩ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ማባራ እ፥ “ሀ ኢታ አሳቱ ዱንካነቱዋፐ ክችተ፤ ኡንቱንቱዋ ግዴዳዋ አያነ ቦቾፕተ። ሄንኮደ ኡንቱንቱ ናጋራ ኡባ ጋሱዋን ህንተካ ፕተት ያና” ያጊደ ምንሲደ ኦዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Maabaraa I, «Ha iita asatuu dunkkaanetuwaappe kichchite; unttunttuwaa gideeddawaa ayaanne bochchoppite. Henkkoode unttunttu nagaraa ubbaa gaasuwaan hinttekka pitetti d'ayana» yaagiide minisiide odeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Derezaska, «Intte hayta makkalla asata dunkaanetappe haakki eqqite; istta miish gididaaz aykkoka bochchofte; histtontta aggiko istta nagara gaason intte wurikka isttara issife pitetti dhayana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዴሬዛስካ፥ «ኢንቴ ሃይታ ማካላ ኣሳታ ዱንካኔታፔ ሃኪ ኤቂቴ፤ ኢስታ ሚሽ ጊዲዳዝ ኣይኮካ ቦቾፍቴ፤ ሂስቶንታ ኣጊኮ ኢስታ ናጋራ ጋሶን ኢንቴ ዉሪካ ኢስታራ ኢሲፌ ፒቴቲ ያና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ማባራኮ፥ “ሀ ኢታ አሳ ዱንካንያ ማታፐ ክችተ፤ ኤንታባ አይብባካ ቦቾፍተ። አካይ፥ ጊኮ፥ ኤንታ ናጋራ ጋሶን ህንተካ ፕተትድ ያና” ያግድ ምንድ ኦድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I Maabaraako, “Ha iita asaa dunkaaniya matape kichite; entaba aybibaaka bochofite. Akay, giiko, enta nagara gaason hinteka pitetidi dhayana” yaagidi minthidi odis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ “ከእነዚህ ክፉ ሰዎች ድንኳን ራቁ የእነርሱ የሆነውን ማንኛውንም ነገር አትንኩ፤ ያለበለዚያ በእነርሱ ኀጢአት ሁሉ እናንተም ትጠፋላችሁ” ሲል ማኅበሩን አስጠነቀቀ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቡንም እንዲህ አለ፦ “ከእነዚህ ዐመፀኞች ሰዎች ድንኳኖች ርቃችሁ ቁሙ፤ የእነርሱ ንብረት የሆነውን ማናቸውንም ዕቃ አትንኩ፤ አለበለዚያ በእነርሱ ኃጢአት ምክንያት ሁላችሁም ከእነርሱ ጋር ተጠራርጋችሁ ትጠፋላችሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ህዝቢ ኸዓ “በይዛኻትኩም ካብ ድንኳናት እዞም ሕሱማት ሰባት እዚኣቶም ረሓቑ፤ ብዅሉ ሓጢኣቶም ከይትጠፍኡ ኸዓ ናቶም ዝኾነ ኣይትንክኡ” በሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኣኼባ ኸኣ፡ በጃኹም፡ ካብ ድንኳውንቲ እዞም ሕሱማት ሰባት እዚኣቶም ኣግልሱ፡ ብኹሉ ሓጢኣቶም ከይትጠፍኡ ኸአ ናቶም ዘበለ ኣይትተንከዮ፡ ኢሉ ተዛርቦም። |