Numbers 16:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብገጾም ተደፊኦም ድማ፡ ኦ ኣምላኽ፡ ኣምላኽ መናፍስቲ ኵሉ ስጋ፡ ሓደ ሰብዶ ሓጢኣት፡ ብብዘሎ እቲ ጉባኤኸ ክትቘጥዕ ዲኻ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም በግንባራቸው ወድቀው፥ “የነፍስና የሥጋ ሁሉ አምላክ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንድ ሰው ኀጢአት ቢሠራ የእግዚአብሔር ቍጣ በማኅበሩ ላይ ይሆናልን?” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም በግምባራቸው ወድቀው። አምላክ ሆይ፥ አንተ የሰው ሁሉ ነፍስ አምላክ፥ አንድ ሰው ኃጢአት ቢሠራ አንተ በማኅበሩ ሁሉ ላይ ትቈጣለህን? አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም በግምባራቸው ወድቀው በመስገድ እንዲህ አሉ፦ “አምላክ ሆይ! አንተ የሥጋ ለባሽ ሁሉ መንፈስ አምላክ፥ አንድ ሰው ኃጢአት ቢሠራ አንተ በማኅበሩ ሁሉ ላይ ትቈጣለህን?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሙሴነ አሮን ሳኣን ጉፋኒደ፥ “አቤት ጾሳዉ፥ አሹዋ ማዬዳ አሳ ኡባ መዳ ጾሳዉ፥ እት ኡራይ ናጋራ ኦፐ፥ ኔን ኩመን ማባራ ሀንቀታይ?” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Musenne Aarooni sa'aan guufanniide, «Abeet S'oossaw, ashuwaa mayyeedda asaa ubbaa med'd'eedda S'oossaw, itti uray nagaraa ootsooppe, neeni kumentsaa maabaraa hank'k'ettay?» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Museynne Aarooney sinththa guth gufannidi, «Shemppora diza medheta ubbaas Godaa gidida Xoossoo! Issi asi ooththida nagara geedon neni kumeththa deraa dhayssana gay?» giidi Xoossako waassida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴይኔ ኣሮኔይ ሲን ጉ ጉፋኒዲ፥ «ሼምፖራ ዲዛ ሜታ ኡባስ ጎዳ ጊዲዳ ጾሶ! ኢሲ ኣሲ ኦዳ ናጋራ ጌዶን ኔኒ ኩሜ ዴራ ይሳና ጋይ?» ጊዲ ጾሳኮ ዋሲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሙሰይነ አሮን ሳአን ጉፋንድ፥ “አቤት ፆሳዉ፥ አሳ ሸምፖ ኡባ መዳ ፆሳዉ፥ እስ አስ ናጋራ ኦኮ፥ ኔኒ ኩመ ማባራ ሀንቀታዬ?” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Museynne Aaroni sa7an gufannidi, “Abeeti Xoossaw, asa shempo ubbaa medhida Xoossaw, issi asi nagara oothiko, neeni kumetha maabara hanqetayee?” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴና አሮን ግን በግንባራቸው ተደፍተው፣ “የሰብአዊ ፍጡር ሁሉ መንፈስ አምላክ (ኤሎሂም) የሆንህ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሆይ፤ አንድ ሰው ኀጢአት በሠራ በመላው ማኅበር ላይ ትቈጣለህን?” ሲሉ ጮኹ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሙሴና አሮን በግንባራቸው ወደ መሬት ተደፍተው እንዲህ አሉ፦ “እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ የሕይወት ሁሉ ምንጭ ነህ፤ አንድ ሰው ኃጢአት ቢሠራ በመላው ማኅበር ላይ ትቈጣለህን?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንሳቶም “ኦ ኣምላኽ! ኣምላኽ ናይ ነፍሳት ዅሉ ሰብ፥ ሓጢኣት ዝገበረስ ሓደ ሰብኣይ እዩ፤ ንዅሉ ኣኼባዶ ትቝጥዖ ኢኻ?” እናበሉ ብገምበሮም ተደፍኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ንሳቶም፡ ኣታ ኣምላኽ፡ ኣምላኽ ነፍሳት ኩሉ ስጋ፡ ሓጢኣት ዝገበረስ ሓደ ሰብኣይ እዩ፡ ንብዘሎ ኣኼባዶ ኽትቑጥዖ ኢኻ፡ ኢሎም ብገጾም ተደፍኡ። |