Numbers 16:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነፍሲ ወከፍ ድማ ጣውላኡ ወሲዱ ዕጣን የፍስሰሉ፣ ነፍሲ ወከፍ ድማ ክልተ ሚእትን ሓምሳን መትሓዚ ሓዊ ናብ ቅድሚ እግዚኣብሄር የቕርብ። ንስኻትኩምን ኣሮንን እውን ነፍሲ ወከፍኩም መትሓዚ ሓዊ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሁላ​ች​ሁም ጥና​ዎ​ቻ​ች​ሁን ውሰዱ፤ ዕጣ​ንም አድ​ር​ጉ​ባ​ቸው፤ እያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ች​ሁም ሁለት መቶ አምሳ ጥና​ዎ​ቻ​ች​ሁን ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት አምጡ፤ አንተ ደግሞ አሮ​ንም ጥና​ዎ​ቻ​ች​ሁን አምጡ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሁላችሁም ጥናዎቻችሁን ውሰዱ፥ ዕጣንም አድርጉባቸው፥ እያንዳንዳችሁም ጥናዎቻችሁን ወደ እግዚአብሔር ፊት አምጡ፥ ሁለት መቶ አምሳ ጥናዎች፤ አንተ ደግሞ አሮንም ጥናዎቻችሁን አምጡ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሁላችሁም ጥናዎቻችሁን ውሰዱ፥ ዕጣንም አድርጉባቸው፥ እያንዳንዳችሁም ጥናዎቻችሁን ወደ ጌታ ፊት አምጡ፥ ሁለት መቶ ኀምሳ ጥናዎች፤ አንተም እንዲሁም አሮን እያንዳንዳችሁ ጥናዎቻችሁን አምጡ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት እት አሳይ ባረ እጻና ጩዋይያዋ ኡባና ላኡ ጼታነ እሻታሙዋ አኪደ፥ እጻና አን ዎደ፥ መና ጎዳ ስን ሽሾ። ቃይ ኔንነ አሮን ህንተ እጻና ጩዋይያዋንታ አህተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti itti Asay bare is'aanaa c'uwayiyaawaa ubbaanna laa"u s'eetanne ishatamuwaa akkiide, is'aanaa aan wotsiide, Med'inaa Godaa sintsa shiishsho. K'ay neeninne Aarooni hintte is'aanaa c'uwayiyaawantta ahite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Inttefe issaadey issaadey intte intte xinna oykki yiite; xinnaza giddon exaane gujjite; 250 xinnatara intte intte exaaneza GODAA sinththan shiishshandeta; neninne Aarooneykka intte intte exaane exaane shiishshite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴፌ ኢሳዴይ ኢሳዴይ ኢንቴ ኢንቴ ጺና ኦይኪ ዪቴ፤ ጺናዛ ጊዶን ኤጻኔ ጉጂቴ፤ 250 ጺናታራ ኢንቴ ኢንቴ ኤጻኔዛ ጎዳ ሲንን ሺሻንዴታ፤ ኔኒኔ ኣሮኔይካ ኢንቴ ኢንቴ ኤጻኔ ኤጻኔ ሺሺቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ እስ አስ ባ እፃነ ጩይስያ ሚሽያ ኤኮ፤ እፃነካ እያን ዎ፤ ኡባይ እስፈ ናምኡ ፄታነ እሻታሙ እፃነ ጩይስያ ሚሸ ግዴስ፤ እፃነ እያን ዎድ ጎዳ ስን ሺሾ። ኔኒነ አሮን ህንተ እፃንያ ሄሳዳ ሺሽተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi issi asi ba ixaane cuyisiya miishiya eko; ixaaneka iyan wotho; ubbay issife nam7u xeetanne ishatamu ixaane cuyisiya miishe gidees; ixaane iyan wothidi Godaa sinthe shiisho. Neeninne Aaroni hinte ixaaniya hessada shiishite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እያንዳንዱም ሰው ጥናውን ይወስዳል፤ በአጠቃላይ ሁለት መቶ አምሳ ጥናዎች ይሆናሉ፤ በዚያም ላይ ዕጣን ጨምሮ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ያቀርባል፤ አንተና አሮንም ጥናዎቻችሁን እንደዚሁ ታቀርባላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እያንዳንዳችሁ ጥናችሁን ይዛችሁ ኑ፤ በውስጡም ዕጣን ጨምሩበት፤ ከሁለት መቶ ኀምሳ ጥናዎች ጋር ወደ እግዚአብሔር ፊት ዕጣናችሁን ታቀርባላችሁ፤ አንተና አሮንም ዕጣናችሁን ታቀርባላችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነፍሲ ወከፍ ከዓ ፀፅንሃሁ ይውሰድ፤ ዕጣን ድማ ይግበረሉ፤ ክልተ ሚእትን ሓምሳን ፅንሃህ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣቕርቡ፤ ንስኻን ኣሮንን ድማ ነናትኩም ፅንሃህ ኣምፅኡ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011 ነፍሲ ወከፍ ከአ ጽንሃሁ ይውሰድ፡ ዕጣን ድማ ይገብረሉ፡ ነፍሲ ወከፍ ጽንሃሁ ኽልተ ሚእትን ሓምሳን ጽንሃህ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣቕርቡ፡ ንስኻን ኣሮንን ከአ ነፍሲ ወከፍ ጽንሃሁ ይውሰድ በሎ።