Numbers 15:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪኡ፡ ሰለስተ ዓስራይ ሓርጭ ምስ ፍርቂ ሂን ዘይቲ ተሓዋዊሱ ምስ ብዕራይ መስዋእቲ ምግቢ የምጽእ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በላሙ ላይ የኢን መስፈሪያ ግማሽ በሆነ ዘይት የተለወሰ ከመስፈሪያው ከዐሥር እጅ ሦስት እጅ መልካም ዱቄት ለእህል ቍርባን ታቀርባለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከወይፈኑ ጋር የኢን መስፈሪያ ግማሽ በሆነ ዘይት የተለወሰ ከመስፈሪያው ከአሥር እጅ ሦስት እጅ መልካም ዱቄት ለእህል ቍርባን ታቀርባለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከወይፈኑ ጋር የኢን መስፈሪያ ግማሽ በሆነ ዘይት የተለወሰ ከመስፈሪያው ከዐሥር እጅ ሦስት እጅ መልካም ዱቄት ለእህል ቁርባን ታቀርባለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኮሩማና እትፐ ካ ያርሾ ሄዙ ኪሎ ግራመ ልያ ላኡ ሊትሮ ዎጋራ ዛይትያን ሙናቄዳዋነ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | korumaanna ittippe katsaa yarshshoo heezzu kiilo giraame d'iiliyaa laa"u liitiro wogaraa zayitiyaan munak'k'eeddawaanne |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | he mirgozara heedzdzu kilo gidiza liiqo dhiillefe nam7u litiro zayten munuqettida kaththa yarsho shiishsha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ሚርጎዛራ ሄ ኪሎ ጊዲዛ ሊቆ ሌፌ ናምኡ ሊቲሮ ዛይቴን ሙኑቄቲዳ ካ ያርሾ ሺሻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎፋኑዋራ እስፈ ሄ ክሎ ግራመ ሎኦ ለ፥ ናምኡ ልትሮ ሻማሆ ዛይተን ሙኑቀትዳይሳ ካ ያርሾ ኦዳ ኤሀ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | wofaanuwara issife heedzu kilo giraame lo77o dhiille, nam7u litiro shamaho zayten munuqetidaysa katha yarsho oothada eha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከወይፈኑ ጋር በግማሽ ኢን ዘይት የተለወሰ የኢፍ ሦስት ዐሥረኛ የላመ ዱቄት አብራችሁ አምጡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከወይፈኑ ጋር ሦስት ኪሎ በግማሽ ሊትር ዘይት የተለወሰ ምርጥ ዱቄት የእህል ቊርባን አቅርብ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስኡ ንመስዋእቲ እኽሊ ዝኸውን ብኽልተ ሊትሮ ዘይቲ ዝተለወሰ ሰለስተ ኺሎ ግራም ልሑም ሕሩጭ ኣቕርብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ምስቲ ዝራብዕ ንመስዋእቲ ብልዒ ሰለስተ ዓስራይ ኣፍ ኤፋ ድኹም ሓርጭ፡ ብፈረቓ ሂን ዘይቲ ኣተቖምጥዔ፡ ኣቕርብ። |