Numbers 15:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንእግዚኣብሄር ቃል ብምእታው ወይ መስዋእቲ ምስጋና ብምእታው ንዝሓርር መስዋእቲ ወይ ንመስዋእቲ ብዕራይ እንተ ኣዳለኻዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለሚ​ቃ​ጠ​ልም መሥ​ዋ​ዕት፥ ወይም ለሌላ መሥ​ዋ​ዕት፥ ወይም ስእ​ለ​ትን ለመ​ፈ​ጸም፥ ወይም ለደ​ኅ​ን​ነት መሥ​ዋ​ዕት ከላም ወገን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ብታ​ዘ​ጋጅ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለሚቃጠልም መሥዋዕት ወይም ለሌላ መሥዋዕት ወይም ስእለትን ለመፈጸም ወይም ለደኅንነት መሥዋዕት ወይፈንን ለእግዚአብሔር ብታዘጋጅ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለሚቃጠልም መሥዋዕት ወይም ለሌላ መሥዋዕት ወይም ስእለትን ለመፈጸም ወይም ለአንድነት መሥዋዕት ወይፈንን ለጌታ ብታዘጋጅ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘እት ኮሩማ ጹግያ ያርሹዋ፥ ዎይ ሺቁዋ ጋያ ያርሹዋ፥ ዎይ እትፐተ ያርሹዋ ኦደ ያርሻናዉ መና ጎዳዉ አህያ ዎደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Itti korumaa s'uuggiyaa yarshshuwaa, woy shiik'uwaa gatsiyaa yarshshuwaa, woy ittippetetsaa yarshshuwaa ootsiide yarshshanaw Med'inaa Godaw ahiyaa wode,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Neni issi mirgo adinas, woykko issifeteththa yarshos, woykko xuugettiza yarshos, woykko hara yarshos shiishshiza wode,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኔኒ ኢሲ ሚርጎ ኣዲናስ፥ ዎይኮ ኢሲፌቴ ያርሾስ፥ ዎይኮ ጹጌቲዛ ያርሾስ፥ ዎይኮ ሃራ ያርሾስ ሺሺዛ ዎዴ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጋሶ ዎይኮ እስፈተ ያርሾስ ዎፋኖ ፁሳ ያርሾ ኦዳ ጎዳስ ያርሽያ ዎደ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gaso woyko issifetetha yarshos wofaano xuussa yarsho oothada Godaas yarshiya wode,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘አንዱን ወይፈን ለተለየ ስለት ወይም ለኅብረት የሚቀርብ የሚቃጠል መሥዋዕት ወይም የዕርድ መሥዋዕት አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) በምታዘጋጁበት ጊዜ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ ስእለት ወይም ስለ አንድነት አንድ ወይፈን ለሚቃጠል ቊርባን ወይም መሥዋዕት በምታቀርብበት ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንምፍፃም መብፅዓ ወይ ንመስዋእቲ ምስጋና ኢልካ፥ ዝቃፀል መስዋእቲ ወይ መስዋእቲ ሕሩድ ጌርካ ዝራብዕ ንእግዚኣብሄር እንተ ኣቕረብካ፥
Amharic Tigrinya 2011 ንዚሐርር መስዋእቲ ወይ ንመስዋእቲ ሕሩድ ድማ ንምፍጻም መብጽዓ ወይ መስዋእቲ ምስጋና ንእግዚኣብሄር ዝራብዕ እንተ እቕረብካ፡