Numbers 15:39 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዓኻትኩም ድማ ከም ጫፍ ኪኸውን ኣለዎ፣ ምእንቲ ኽትርእዮን ንዅሉ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ክትዝክርን ክትፍጽሞን፤ ነቲ ኣመንዝራ ዝፈጸምካሉ ድማ ንልብኻን ኣዒንትኻን ከም ዘይትደሊ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም በዘ​ርፉ ይሁ​ን​ላ​ችሁ፤ ትመ​ለ​ከ​ቱ​ታ​ላ​ች​ሁም፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም ትእ​ዛ​ዛት ታስ​ባ​ላ​ችሁ፤ ታደ​ር​ጉ​አ​ቸ​ው​ማ​ላ​ችሁ፤ እነ​ር​ሱን በመ​ከ​ተል ያመ​ነ​ዘ​ራ​ች​ሁ​ባ​ትን የሕ​ሊ​ና​ች​ሁ​ንና የዐ​ይ​ኖ​ቻ​ች​ሁን ፈቃድ አት​ከ​ተሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርንም ትእዛዝ ሁሉ ታስቡና ታደርጉ ዘንድ፥ እርስዋን በመከተል ያመነዘራችሁባትን የልባችሁንና የዓይኖቻችሁን ፈቃድ እንዳትከተሉ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዘርፉንም በልብሳችሁ ላይ አኑሩት እርሱንም በተመለከታችሁ ጊዜ የጌታን ትእዛዝ ሁሉ ታስታውሳላችሁ ታደርጉታላችሁም፥ ምኞታችሁንም በመከተል ያመነዘራችሁባትን የልባችሁንና የዐይኖቻችሁን ፈቃድ የማትከተሉ ትሆናላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ማጫራ ህንተ በእያ ዎደ ኡባን መና ጎዳ አዛዞቱዋ ሀሳዪደ ፖልተ፤ ያቶፐ፥ ህንተ ህንተ አይፍያነ ህንተ ዎዛና አሙዋ ካሊደ፥ ታፐ ዎራ ስምክታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He mac'araa hintte be'iyaa wode ubbaan Med'inaa Godaa azazotuwaa hassayiide polite; yaatooppe, hintte hintte ayifiyaanne hintte wozanaa amuwaa kaalliide, taappe wora simmikkita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He macarata intte be7iza wode ubbaan ta azazota hassa7i ekkidi polite; histtiko intte intte ayfen be7idayssanne intte wozinan amottidayssa kaallidi taappe shaaketteketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ማጫራታ ኢንቴ ቤኢዛ ዎዴ ኡባን ታ ኣዛዞታ ሃሳኢ ኤኪዲ ፖሊቴ፤ ሂስቲኮ ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌን ቤኢዳይሳኔ ኢንቴ ዎዚናን ኣሞቲዳይሳ ካሊዲ ታፔ ሻኬቴኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ማጫራ ህንተ በእያ ዎደ ኡባን ታ ኪታታ፥ አኬክድ ፖሌታ፤ ታፐ ሃክድ ህንተ አይፍያ አሙዋነ ህንተ ዎዛና ቆፋ ካልድ ላመተከታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He macaraa hinte be7iya wode ubban ta kiitata, akeekidi poleeta; taape haakidi hinte ayfiya amuwanne hinte wozanaa qofaa kaallidi laameteketa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልባችሁ የተመኘውን፣ ዐይናችሁ ያየውን ሁሉ ተከትላችሁ እንዳታመነዝሩ እነዚህን ዘርፎች በማየት የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ትእዛዞች በማስታወስ እንድትታዘዙ ማስታወሻ ይሆኗችኋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዘርፎቹም እንደማስታወሻ ሆነው ስለሚያገለግሉ፥ እነርሱን በምታዩበት ጊዜ ሁሉ ትእዛዞቼን በማስታወስ ትፈጽማላችሁ፤ ከእኔም ርቃችሁ የገዛ ፈቃዳችሁንና ምኞታችሁን የምትፈጽሙ አትሆኑም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ዘፈር እዙይ ድማ መዘከሪ ክኾነኩም እዩ። ነዙይ እናረአኹም ንትእዛዝ እግዚኣብሄር ክትዝክሩን ክትእዘዝዎን ኢኹም። ሽዑ ኻብኡ ርሒቕኩም ከም ትምኒት ልብኹምን ድሌት ዓይንኹምን ኣይትኸዱን ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ብእኡ ናብ ምንዝርና እትኸዱ ዘለኹም፡ ደድሕሪ ድሌት ልብኹምን ዓይንኹምን ከይትስዕቡ፡ ንእኡ ርኢኹም ንኹሉ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ምእንቲ ኽትዝክርዎን ኽትገብርዎን፡ ዘፈር መዘከሪ ይኹነልኩም።