Numbers 15:39 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንዓኻትኩም ድማ ከም ጫፍ ኪኸውን ኣለዎ፣ ምእንቲ ኽትርእዮን ንዅሉ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ክትዝክርን ክትፍጽሞን፤ ነቲ ኣመንዝራ ዝፈጸምካሉ ድማ ንልብኻን ኣዒንትኻን ከም ዘይትደሊ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም በዘርፉ ይሁንላችሁ፤ ትመለከቱታላችሁም፤ የእግዚአብሔርንም ትእዛዛት ታስባላችሁ፤ ታደርጉአቸውማላችሁ፤ እነርሱን በመከተል ያመነዘራችሁባትን የሕሊናችሁንና የዐይኖቻችሁን ፈቃድ አትከተሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔርንም ትእዛዝ ሁሉ ታስቡና ታደርጉ ዘንድ፥ እርስዋን በመከተል ያመነዘራችሁባትን የልባችሁንና የዓይኖቻችሁን ፈቃድ እንዳትከተሉ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዘርፉንም በልብሳችሁ ላይ አኑሩት እርሱንም በተመለከታችሁ ጊዜ የጌታን ትእዛዝ ሁሉ ታስታውሳላችሁ ታደርጉታላችሁም፥ ምኞታችሁንም በመከተል ያመነዘራችሁባትን የልባችሁንና የዐይኖቻችሁን ፈቃድ የማትከተሉ ትሆናላችሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ማጫራ ህንተ በእያ ዎደ ኡባን መና ጎዳ አዛዞቱዋ ሀሳዪደ ፖልተ፤ ያቶፐ፥ ህንተ ህንተ አይፍያነ ህንተ ዎዛና አሙዋ ካሊደ፥ ታፐ ዎራ ስምክታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He mac'araa hintte be'iyaa wode ubbaan Med'inaa Godaa azazotuwaa hassayiide polite; yaatooppe, hintte hintte ayifiyaanne hintte wozanaa amuwaa kaalliide, taappe wora simmikkita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He macarata intte be7iza wode ubbaan ta azazota hassa7i ekkidi polite; histtiko intte intte ayfen be7idayssanne intte wozinan amottidayssa kaallidi taappe shaaketteketa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ማጫራታ ኢንቴ ቤኢዛ ዎዴ ኡባን ታ ኣዛዞታ ሃሳኢ ኤኪዲ ፖሊቴ፤ ሂስቲኮ ኢንቴ ኢንቴ ኣይፌን ቤኢዳይሳኔ ኢንቴ ዎዚናን ኣሞቲዳይሳ ካሊዲ ታፔ ሻኬቴኬታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ማጫራ ህንተ በእያ ዎደ ኡባን ታ ኪታታ፥ አኬክድ ፖሌታ፤ ታፐ ሃክድ ህንተ አይፍያ አሙዋነ ህንተ ዎዛና ቆፋ ካልድ ላመተከታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He macaraa hinte be7iya wode ubban ta kiitata, akeekidi poleeta; taape haakidi hinte ayfiya amuwanne hinte wozanaa qofaa kaallidi laameteketa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልባችሁ የተመኘውን፣ ዐይናችሁ ያየውን ሁሉ ተከትላችሁ እንዳታመነዝሩ እነዚህን ዘርፎች በማየት የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ትእዛዞች በማስታወስ እንድትታዘዙ ማስታወሻ ይሆኗችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዘርፎቹም እንደማስታወሻ ሆነው ስለሚያገለግሉ፥ እነርሱን በምታዩበት ጊዜ ሁሉ ትእዛዞቼን በማስታወስ ትፈጽማላችሁ፤ ከእኔም ርቃችሁ የገዛ ፈቃዳችሁንና ምኞታችሁን የምትፈጽሙ አትሆኑም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ ዘፈር እዙይ ድማ መዘከሪ ክኾነኩም እዩ። ነዙይ እናረአኹም ንትእዛዝ እግዚኣብሄር ክትዝክሩን ክትእዘዝዎን ኢኹም። ሽዑ ኻብኡ ርሒቕኩም ከም ትምኒት ልብኹምን ድሌት ዓይንኹምን ኣይትኸዱን ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ብእኡ ናብ ምንዝርና እትኸዱ ዘለኹም፡ ደድሕሪ ድሌት ልብኹምን ዓይንኹምን ከይትስዕቡ፡ ንእኡ ርኢኹም ንኹሉ ትእዛዛት እግዚኣብሄር ምእንቲ ኽትዝክርዎን ኽትገብርዎን፡ ዘፈር መዘከሪ ይኹነልኩም። |