Numbers 15:38 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ ኣብ ወለዶኦም ኣብ ወሰን ክዳውንቶም ንርእሶም ጫፋት ከም ዝሰርሑ፡ ኣብ ወሰን ወሰናስን ድማ ሐምላይ መትሓዚ ክገብሩ ከም ዘለዎም ንገሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ በላቸው፦ እነርሱም በትውልዳቸው ሁሉ በልብሳቸው ጫፍ ዘርፍ ያደርጉ ዘንድ፥ በዘርፉም ሁሉ ላይ ሰማያዊ ፈትል ያደርጉ ዘንድ እዘዛቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤል ልጆች እንዲህ በላቸው። እነርሱም ትውልዶቻቸውም በልብሳቸው ጫፍ ዘርፍ ያደርጉ ዘንድ፥ በዘርፉም ሁሉ ላይ ሰማያዊ ፈትል ያደርጉ ዘንድ እዘዛቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገር፦ እነርሱም ትውልዶቻቸውም በልብሳቸው ጫፍ ዘርፍ እንዲያደርጉ፥ በዘርፉም ጫፍ ሁሉ ላይ ሰማያዊ ፈትል እንዲያኖሩበት እዘዛቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ህንተካ ስንፐ ያና የለታይካ ህንተ ማዩዋ ጋጻ ጼራን ጼራን ማጫራ ከስተ፤ ሄ ማጫራ ቦላ ሳሉዋ ማላትያ ቃጭና ስክተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaade oda; ‹Hinttekka sintsaappe yaana yeletaykka hintte mayuwaa gas'aa s'eeran s'eeran mac'araa kessite; he mac'araa bolla saluwaa malatiyaa k'ac'inaa sikkite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Neni Isra7eele asaas, ‹Intte may7iza may7os macara kessite; issi issi macaray salo misatiza xilatappe gido; hessaka intte buroppe yaana yeleta ubbaankka aggofte. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔኒ ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ ‹ኢንቴ ማይኢዛ ማይኦስ ማጫራ ኬሲቴ፤ ኢሲ ኢሲ ማጫራይ ሳሎ ሚሳቲዛ ጺላታፔ ጊዶ፤ ሄሳካ ኢንቴ ቡሮፔ ያና ዬሌታ ኡባንካ ኣጎፍቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ጋዳ ኦዳ፤ ህንተነ ያና የለተይ ህንተ አፍላ ጋፃን ማጫራ ከስድ ሄ ማጫራ ጋፃን ካሎሰ ቃጭና ስክተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Isra7eele asaas haysada gada oda; hintenne yaana yeletethay hinte afilaa gaxan macara kessidi he macara gaxan kaalose qacina sikite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እስራኤላውያንን ተናገራቸው፤ እንዲህም በላቸው፤ ‘በሚቀጥሉት ትውልዶች ሁሉ በየልብሳችሁ ጫፍ ላይ ዘርፍ አድርጉ፤ እያንዳንዱም ዘርፍ ሰማያዊ ጥለት ይኑረው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለእስራኤላውያን እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ‘በልብሶቻችሁ ጫፍ ላይ ሁሉ ዘርፍ አብጁ፤ እያንዳንዱም ዘርፍ ከሰማያዊ ፈትል የተሠራ ጥለት ይኑረው፤ ይህንንም ለሚመጡት ዘመናት ሁሉ አድርጉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ ንውሉድ ወለዶኹም ኣብ ወሰን ክዳውንትኹም ዘፈር ግበሩ፤ ኣብ ኵሉ እቲ ዘፈር ከዓ ሰማያዊ ፈትሊ ቕወዱሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም በሎም ድማ፡ ንውሉድ ወለዶኦም ኣብ ወሰን ክዳውንቶም ኣዝፋር ኪገብሩ፡ ኣብ ዘዘፈር ወሰን ከአ ሰማያዊ ፍሕሶ ኺገብሩ ንገሮም። |