Numbers 15:38 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ ኣብ ወለዶኦም ኣብ ወሰን ክዳውንቶም ንርእሶም ጫፋት ከም ዝሰርሑ፡ ኣብ ወሰን ወሰናስን ድማ ሐምላይ መትሓዚ ክገብሩ ከም ዘለዎም ንገሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች እን​ዲህ በላ​ቸው፦ እነ​ር​ሱም በት​ው​ል​ዳ​ቸው ሁሉ በል​ብ​ሳ​ቸው ጫፍ ዘርፍ ያደ​ርጉ ዘንድ፥ በዘ​ር​ፉም ሁሉ ላይ ሰማ​ያዊ ፈትል ያደ​ርጉ ዘንድ እዘ​ዛ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለእስራኤል ልጆች እንዲህ በላቸው። እነርሱም ትውልዶቻቸውም በልብሳቸው ጫፍ ዘርፍ ያደርጉ ዘንድ፥ በዘርፉም ሁሉ ላይ ሰማያዊ ፈትል ያደርጉ ዘንድ እዘዛቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገር፦ እነርሱም ትውልዶቻቸውም በልብሳቸው ጫፍ ዘርፍ እንዲያደርጉ፥ በዘርፉም ጫፍ ሁሉ ላይ ሰማያዊ ፈትል እንዲያኖሩበት እዘዛቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ህንተካ ስንፐ ያና የለታይካ ህንተ ማዩዋ ጋጻ ጼራን ጼራን ማጫራ ከስተ፤ ሄ ማጫራ ቦላ ሳሉዋ ማላትያ ቃጭና ስክተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaade oda; ‹Hinttekka sintsaappe yaana yeletaykka hintte mayuwaa gas'aa s'eeran s'eeran mac'araa kessite; he mac'araa bolla saluwaa malatiyaa k'ac'inaa sikkite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Neni Isra7eele asaas, ‹Intte may7iza may7os macara kessite; issi issi macaray salo misatiza xilatappe gido; hessaka intte buroppe yaana yeleta ubbaankka aggofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔኒ ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ ‹ኢንቴ ማይኢዛ ማይኦስ ማጫራ ኬሲቴ፤ ኢሲ ኢሲ ማጫራይ ሳሎ ሚሳቲዛ ጺላታፔ ጊዶ፤ ሄሳካ ኢንቴ ቡሮፔ ያና ዬሌታ ኡባንካ ኣጎፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እስራኤለ አሳስ ሀይሳዳ ጋዳ ኦዳ፤ ህንተነ ያና የለተይ ህንተ አፍላ ጋፃን ማጫራ ከስድ ሄ ማጫራ ጋፃን ካሎሰ ቃጭና ስክተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Isra7eele asaas haysada gada oda; hintenne yaana yeletethay hinte afilaa gaxan macara kessidi he macara gaxan kaalose qacina sikite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እስራኤላውያንን ተናገራቸው፤ እንዲህም በላቸው፤ ‘በሚቀጥሉት ትውልዶች ሁሉ በየልብሳችሁ ጫፍ ላይ ዘርፍ አድርጉ፤ እያንዳንዱም ዘርፍ ሰማያዊ ጥለት ይኑረው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ለእስራኤላውያን እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ‘በልብሶቻችሁ ጫፍ ላይ ሁሉ ዘርፍ አብጁ፤ እያንዳንዱም ዘርፍ ከሰማያዊ ፈትል የተሠራ ጥለት ይኑረው፤ ይህንንም ለሚመጡት ዘመናት ሁሉ አድርጉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ ንውሉድ ወለዶኹም ኣብ ወሰን ክዳውንትኹም ዘፈር ግበሩ፤ ኣብ ኵሉ እቲ ዘፈር ከዓ ሰማያዊ ፈትሊ ቕወዱሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም በሎም ድማ፡ ንውሉድ ወለዶኦም ኣብ ወሰን ክዳውንቶም ኣዝፋር ኪገብሩ፡ ኣብ ዘዘፈር ወሰን ከአ ሰማያዊ ፍሕሶ ኺገብሩ ንገሮም።