Numbers 15:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንቓል እግዚኣብሄር ስለ ዝነዓቐን ትእዛዙ ስለ ዝጠሓሰን፡ እታ ነፍሲ እቲኣ ብመርገም ስደት ክትውቃዕ እያ። ኣበሳኡ ኣብ ልዕሊኡ ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስለ​ናቀ፥ ትእ​ዛ​ዙ​ንም ስለ ሰበረ፥ ያ ሰው ፈጽሞ ይጥፋ፤ ኀጢ​አቱ በራሱ ላይ ነው።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔርን ቃል ስለ ናቀ፥ ትእዛዙንም ስለ ሰበረ፥ ያ ሰው ፈጽሞ ይጥፋ፤ ኃጢአቱ በራሱ ላይ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታን ቃል ስለ ናቀ፥ ትእዛዙንም ስላፈረሰ፥ ያ ሰው ፈጽሞ ይጥፋ፤ በደሉ በራሱ ላይ ነው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ አዉ መና ጎዳ ቃላ ካዳ ድራዉነ አ አዛዙዋ መንዳ ድራዉ፥ እ ቱሙዋፐ አሳ ግዶፐ ቦሄታናዉ በሰ፤ አ ባይዙ አና’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He aawuu Med'inaa Godaa k'aalaa kad'eedda dirawunne Aa azazuwaa mentseedda diraw, I tumuwaappe asaa gidoppe bohettanaw besse; Aa bayzzuu aana› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izaadey GODAA leqqida gishshassinne iza azazota erishe moorida gishshas mulera dhayo; iza gomey izara bo› ga yoota.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዛዴይ ጎዳ ሌቂዳ ጊሻሲኔ ኢዛ ኣዛዞታ ኤሪሼ ሞሪዳ ጊሻስ ሙሌራ ዮ፤ ኢዛ ጎሜይ ኢዛራ ቦ› ጋ ዮታ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ኡራይ ጎዳ ኪታ ኤርሸ ካዳ ግሾነ እያ ኪታ ካዉሽዳ ግሾ እያዉ ዮይ በሴስ። እያ ባላይ እያ ቦላ ግዶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He uray Godaa kiitaa erishe kadhida gishonne iya kiitaa kawushida gisho iyaw dhayoy bessees. Iya balay iya bolla gido” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ቃል ስለናቀ፣ ትእዛዞቹንም ስለ ጣሰ ያ ሰው በርግጥ ተለይቶ መጥፋት አለበት፤ ጥፋቱ የራሱ ነው።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም የሚደርስበት እግዚአብሔር የተናገረውን ችላ ስላለና ከትእዛዞቹም አንዱን ሆን ብሎ ስለ ጣሰ ነው፤ ስለዚህ ያ ሰው ፈጽሞ ይጥፋ፤ ኀላፊነቱ የራሱ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቃል እግዚኣብሄር ንዒቑ፥ ትእዛዛቱውን ኣፍሪሱ እዩ እሞ፥ ንሱ ፈፂሙ ይወገድ፤ ሓጢኣቱ ኣብ ርእሱ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ቃል እግዚኣብሄር ንዒቑ፡ ትእዛዙ ኸአ ኣፍሪሱ እዩ እሞ፡ ንሱ ፈጺሙ ይመንቆስ፡ ሓጢኣቱ ኣብ ርእሱ እዩ።