Numbers 15:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ብትዕቢት እትፍጽም ነፍሲ ግና፡ ኣብታ ሃገር እተወልደት ወይ ኣብ ጓና እተወልደት፡ ንእግዚኣብሄር እትጸርፍ። እታ ነፍሲ ድማ ካብ ህዝቡ ክትቁረጽ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሀገር ልጅ ቢሆንም ወይም መጻተኛ ቢሆን፥ በእጁ ትዕቢትን የሚያደርግ ሰው እግዚአብሔርን ሰድቦአል፤ ያም ሰው ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጠፋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአገር ልጅ ቢሆን ወይም መጻተኛ ቢሆን፥ አንዳች በትዕቢት የሚያደርግ ሰው እግዚአብሔርን ሰድቦአል፤ ያም ሰው ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጠፋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን የአገሩ ተወላጅ ቢሆን ወይም መጻተኛ ቢሆን፥ በትዕቢት ማናቸውንም ነገሮች የሚያደርግ ሰው ጌታን ሰድቦአል፤ ያም ሰው ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጠፋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ሽን የለታን እስራኤልያ አሳ ግድናካ በተ አሳ ግድናካ ኤሪደ ኦቶሩዋን ናጋራ ኦያ ኡራይ መና ጎዳ ቦሬ። ሄ ኡራይ ባረ አሳ ግዶፐ ቦሄቶ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Shin yeletaan Israa'eeliyaa asaa gidinakka bete asaa gidinakka eriidde otoruwaan nagaraa ootsiyaa uray Med'inaa Godaa boree. He uray bare asaa giddoppe bohetto. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Gido attiin Isra7eele dere as woykko hara dereppe beti istta giddo yida asi wozinay erishin nagara ooththida asi wurikka GODAA leqqida gishshas derezappe shaaketti dhayo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ጊዶ ኣቲን ኢስራኤሌ ዴሬ ኣስ ዎይኮ ሃራ ዴሬፔ ቤቲ ኢስታ ጊዶ ዪዳ ኣሲ ዎዚናይ ኤሪሺን ናጋራ ኦዳ ኣሲ ዉሪካ ጎዳ ሌቂዳ ጊሻስ ዴሬዛፔ ሻኬቲ ዮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሽን እስራኤለ አስ ግድን ዎይኮ በተ አስ ግድን ኤርሸ ኦቶሮን ናጋራ ኦያ ኡራይ ጎዳ ጫዬስ። ሄ ኡራይ ደርያ ግዶፈ ዮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Shin Isra7eele asi gidin woyko bete asi gidin erishe otoron nagara oothiya uray Godaa cayees. He uray deriya giddofe dhayo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ያገር ተወላጅም ይሁን መጻተኛ ሆን ብሎ ኀጢአት የሚሠራ ማንኛውም ሰው ግን እግዚአብሔርን (ያህዌ) ስለሚያቃልል ያ ሰው ከወገኖቹ ተለይቶ ይጥፋ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ነገር ግን የአገሩ ተወላጅም ሆነ መጻተኛ፥ ሆን ብሎ ኃጢአት የሚሠራ ሁሉ በእግዚአብሔር ላይ የንቀት ዝንባሌ በማሳየቱ ከሕዝቡ ይለይ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወዲ ዓዲ ኾነ ወይ ጓና፥ ብትዕቢት ሓጢኣት ዝገብር ሰብ ግና፥ ንእግዚኣብሄር ፀሪፉ እዩ እሞ፥ ካብ ማእኸል ህዝቡ ይወገድ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወዲ ዓዱ ኾነ ወይ ጓና፡ እቲ ሰብ እቲ ኻብ ማእከል ህዝቡ ይመንቆስ። |