Numbers 15:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ብትዕቢት እትፍጽም ነፍሲ ግና፡ ኣብታ ሃገር እተወልደት ወይ ኣብ ጓና እተወልደት፡ ንእግዚኣብሄር እትጸርፍ። እታ ነፍሲ ድማ ካብ ህዝቡ ክትቁረጽ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሀ​ገር ልጅ ቢሆ​ንም ወይም መጻ​ተኛ ቢሆን፥ በእጁ ትዕ​ቢ​ትን የሚ​ያ​ደ​ርግ ሰው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ሰድ​ቦ​አል፤ ያም ሰው ከሕ​ዝቡ መካ​ከል ተለ​ይቶ ይጠ​ፋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአገር ልጅ ቢሆን ወይም መጻተኛ ቢሆን፥ አንዳች በትዕቢት የሚያደርግ ሰው እግዚአብሔርን ሰድቦአል፤ ያም ሰው ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጠፋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን የአገሩ ተወላጅ ቢሆን ወይም መጻተኛ ቢሆን፥ በትዕቢት ማናቸውንም ነገሮች የሚያደርግ ሰው ጌታን ሰድቦአል፤ ያም ሰው ከሕዝቡ መካከል ተለይቶ ይጠፋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ሽን የለታን እስራኤልያ አሳ ግድናካ በተ አሳ ግድናካ ኤሪደ ኦቶሩዋን ናጋራ ኦያ ኡራይ መና ጎዳ ቦሬ። ሄ ኡራይ ባረ አሳ ግዶፐ ቦሄቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Shin yeletaan Israa'eeliyaa asaa gidinakka bete asaa gidinakka eriidde otoruwaan nagaraa ootsiyaa uray Med'inaa Godaa boree. He uray bare asaa giddoppe bohetto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Gido attiin Isra7eele dere as woykko hara dereppe beti istta giddo yida asi wozinay erishin nagara ooththida asi wurikka GODAA leqqida gishshas derezappe shaaketti dhayo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ጊዶ ኣቲን ኢስራኤሌ ዴሬ ኣስ ዎይኮ ሃራ ዴሬፔ ቤቲ ኢስታ ጊዶ ዪዳ ኣሲ ዎዚናይ ኤሪሺን ናጋራ ኦዳ ኣሲ ዉሪካ ጎዳ ሌቂዳ ጊሻስ ዴሬዛፔ ሻኬቲ ዮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሽን እስራኤለ አስ ግድን ዎይኮ በተ አስ ግድን ኤርሸ ኦቶሮን ናጋራ ኦያ ኡራይ ጎዳ ጫዬስ። ሄ ኡራይ ደርያ ግዶፈ ዮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Shin Isra7eele asi gidin woyko bete asi gidin erishe otoron nagara oothiya uray Godaa cayees. He uray deriya giddofe dhayo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ያገር ተወላጅም ይሁን መጻተኛ ሆን ብሎ ኀጢአት የሚሠራ ማንኛውም ሰው ግን እግዚአብሔርን (ያህዌ) ስለሚያቃልል ያ ሰው ከወገኖቹ ተለይቶ ይጥፋ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ነገር ግን የአገሩ ተወላጅም ሆነ መጻተኛ፥ ሆን ብሎ ኃጢአት የሚሠራ ሁሉ በእግዚአብሔር ላይ የንቀት ዝንባሌ በማሳየቱ ከሕዝቡ ይለይ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ወዲ ዓዲ ኾነ ወይ ጓና፥ ብትዕቢት ሓጢኣት ዝገብር ሰብ ግና፥ ንእግዚኣብሄር ፀሪፉ እዩ እሞ፥ ካብ ማእኸል ህዝቡ ይወገድ።
Amharic Tigrinya 2011 ወዲ ዓዱ ኾነ ወይ ጓና፡ እቲ ሰብ እቲ ኻብ ማእከል ህዝቡ ይመንቆስ።