Numbers 15:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ሓዊ፡ ዚሓርር መስዋእቲ ወይ ግዳይ ንምፍጻም መብጽዓ ወይ ብፍቓድካ መስዋእቲ ወይ ኣብ በዓላትኩም፡ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ንእግዚኣብሄር፡ ካብ ከብቲ ወይ ከብቲ ወይ ናይቲ… መጓሰ፥ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በፈቃዳችሁም ቢሆን በበዓላችሁም ቢሆን ለእግዚአብሔር በጎ መዓዛ ይሆን ዘንድ ስእለቱን አብዝታችሁ በአመጣችሁ ጊዜ ከላም ወይም ከበግ የሚቃጠል መሥዋዕት ወይም መሥዋዕት የሚሆን የእሳት ቍርባን ለእግዚአብሔር አቅርቡ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስእለታችሁን ልትፈጽሙ፥ ወይም በፈቃዳችሁ፥ ወይም በበዓላችሁ፥ ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ ታደርጉ ዘንድ ከበሬ ወይም ከበግ መንጋ የሚቃጠል መሥዋዕት ወይም መሥዋዕት የሚሆን የእሳት ቍርባን ለእግዚአብሔር ብታቀርቡ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስእለታችሁን ለመፈጸም፥ ወይም በፈቃዳችሁ፥ ወይም በበዓላችሁ፥ ለጌታ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን ከበሬ ወይም ከበግ መንጋ የሚቃጠል መሥዋዕት ወይም መሥዋዕት የሚሆን በእሳት የሚቀርብ ቁርባን አድርጋችሁ ለጌታ ብታቀርቡ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መህያፐ ዎይ ዶርሳፐ፥ ጹግያ ያርሹዋ ግድና፥ ዎይ ሺቆዋ ጋናዉ ያርሽያ ያርሹዋ ግድና፥ ዎይ መና ጎዳይ ኬሬዳ ባላ ጋላሳቱዋን ህንተ ዶሱዋን ጮ እምያ ያርሹዋ ግድና፥ መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ፥ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሾቱዋ ያርሽተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | mehiyaappe woy dorssaappe, s'uuggiyaa yarshshuwaa gidina, woy shiik'k'owaa gatsanaw yarshshiyaa yarshshuwaa gidina, woy Med'ina Goday keereedda baala gallassatuwaan hintte dosuwaan c'oo immiyaa yarshshuwaa gidina, Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa, sawuwaa toshukku giyaa yarshshotuwaa yarshshite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | xuugettiza yarshos woykko adina gishshas yarshettana yarshos woykko asi ba lo7o qofappe shiishshiza yarsho gishshas, woykko lose ba7aaleta wode shiiqiza yarshota miizappe woykko dorsafe GODAAS intte shiishshandeta; hessa misatiza yarshoy GODAA sawiza yarsho gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጹጌቲዛ ያርሾስ ዎይኮ ኣዲና ጊሻስ ያርሼታና ያርሾስ ዎይኮ ኣሲ ባ ሎኦ ቆፋፔ ሺሺዛ ያርሾ ጊሻስ፥ ዎይኮ ሎሴ ባኣሌታ ዎዴ ሺቂዛ ያርሾታ ሚዛፔ ዎይኮ ዶርሳፌ ጎዳስ ኢንቴ ሺሻንዴታ፤ ሄሳ ሚሳቲዛ ያርሾይ ጎዳ ሳዊዛ ያርሾ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፁሳ ያርሾ ግድን ዎይኮ ጋሶ ያርሾ ግድን ዎይኮ ዶሳን ያርሽያ ያርሾ ግድን ዎይኮ ባኣለ ጋላሳ ያርሾ ግድን፥ መሄፐ ዎይኮ ዶርሳፈ ጎዳስ ታማን ፁገትያ ሳውያ ያርሾ ያርሽተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | xuussa yarsho gidin woyko gaso yarsho gidin woyko dosan yarshiya yarsho gidin woyko ba7aale gallasa yarsho gidin, mehepe woyko dorsaafe Godaas taman xuugetiya sawiya yarsho yarshite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስእለታችሁን ለመፈጸም ወይም የበጎ ፈቃድ ስጦታ ለማድረግ ወይም በተወሰኑ በዓሎቻችሁ ሽታው እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ መሥዋዕት ከላም ወይም ከበግ መንጋ በእሳት ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ስታቀርቡ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለሚቃጠል መሥዋዕት ወይም ስለ ስእለት መፈጸም ለሚቀርብ መሥዋዕት ወይም በበጎ ፈቃድ ለሚቀርብ መሥዋዕት ወይም በተለመዱት የሃይማኖት በዓላት ላይ ለሚቀርብ መሥዋዕት፥ ከከብት ወይም ከበግ መንጋዎች ለእግዚአብሔር ታቀርባላችሁ፤ እንደዚህ ያለውም የምግብ ቊርባን መዓዛው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ይሆናል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንእግዚኣብሄር፥ ብሓዊ ተቓፂሉ ዝቐርብ መስዋእቲ፥ ዝቃፀል መስዋእቲ ወይ መስዋእቲ ሕሩድ፥ ንምፍፃም መብፅዓ ወይ ብፍቓድካ ዝግበር መስዋእቲ፥ ወይ ኣብ በዓላትኩም ከፍቲ ወይ በጊዕ ወይ ጤል ብምውፋይ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ኽተቕርቡ እንተ ደሊኹም፥ ሕጉ ኸምዙይ እዩ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር መስዋኣቲ ሓዊ ዚሓርር መስዋኣቲ ወይ መስዋእቲ ሕሩድ፡ ንምፍጻም መብጽዓ ወይ መስዋእቲ ፍቓድ ወይ ናይ በዓላትኩም ብኣሓ ወይ ብጤለበጊዕ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ኽትገብሩ እንተ ትስውኡ፡ |