Numbers 15:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቲ ብድንቁርና ሓጢኣት ዚገብር፡ ነቲ ኣብ መንጎ ደቂ እስራኤል እተወልደ፡ ከምኡውን ነቲ ኣብ መንጎኦም ዚነብር ጓና ሓደ ሕጊ ይሃልኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ትው​ልዱ በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች መካ​ከል ቢሆን፥ ወይም በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው የሚ​ኖር መጻ​ተኛ ቢሆን፥ ሳያ​ውቅ ኀጢ​አ​ትን ለሚ​ሠራ ሁሉ ሕጉ አንድ ይሆ​ን​ለ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ትውልዱ በእስራኤል ልጆች መካከል ቢሆን፥ ወይም በመካከላቸው የሚቀመጥ መጻተኛ ቢሆን፥ ሳያውቅ ኃጢአትን ለሚሠራ ሁሉ ሕጉ አንድ ይሆንለታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ትውልዱ በእስራኤል ልጆች መካከል ቢሆን፥ ወይም በመካከላቸው የሚቀመጥ መጻተኛ ቢሆን፥ ባለማወቅ ኃጢአትን ለሚሠራ ሁሉ አንድ ዓይነት ሕግ ይኑራችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤረናን ደኢደ ናጋራ ኦያ አሳ ኡባዉ፥ የለታን እስራኤልያ አሳ ግድናካ በተ አሳ ግድናካ ሀ ህጊ እቱዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Erennan de'iidde nagaraa ootsiyaa asaa ubbaw, yeletaan Israa'eeliyaa asaa gidinakka bete asaa gidinakka ha higgii ittuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele deren yelettida Isra7eele asi woykko istta giddon diza asa dere asi erontta dishe nagara ooththidaa gidikko ubbaas diza wogay issi mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ዴሬን ዬሌቲዳ ኢስራኤሌ ኣሲ ዎይኮ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ኣሳ ዴሬ ኣሲ ኤሮንታ ዲሼ ናጋራ ኦዳ ጊዲኮ ኡባስ ዲዛ ዎጋይ ኢሲ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤሮና ናጋራ ኦዳ ኡራስ ካህነይ ጎዳ ስንን ናጋራ አቶተ ዎጋ ፖሎ፤ እያ ናጋራይ አቶ ጌተታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Eronna nagara oothida uraas kahiney Godaa sinthan nagara atotetha wogaa polo; iya nagaray atto geetetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ያገር ተወላጅ እስራኤላዊ ይሁን ወይም መጻተኛ ባለማወቅ ኀጢአት ከሠራ በማናቸውም ሰው ላይ ሕጉ እኩል ተፈጻሚነት ይኖረዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የአገር ተወላጅ እስራኤላዊም ሆነ ወይም በዚያ የሚኖር መጻተኛ ባለማወቅ ኃጢአት የሚሠራ ሁሉ የሚከተለው ሕግ ይኸው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብዛዕባ እቲ ብጌጋ ዝግበር ነገር ነቲ ወዲ ዓዲ ዝኾነ እስራኤላውን ነቲ ኣብ ማእኸልኩም ዝነብር ጓናን ሓደ ሕጊ ይኹን።
Amharic Tigrinya 2011 ብዛዕባ እቲ ብጌጋ ዚግበር ነገር ንወዲ ዓዲ ኻብ ደቂ እስራኤልን ኣብ ማእከሎም ንዚነብር ጓናን ሓደ ሕጊ ይኹነልኩም።