Numbers 15:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ሰብ ብድንቁርና እንተ ሓጢኣት ከኣ፡ ሓንቲ ዓመት ዝዕድሚኣ ጤል ከም መስዋእቲ ሓጢኣት የቕርብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አንድ ሰው ሳያውቅ ኀጢአት ቢሠራ፥ ስለ ኀጢአት አንዲት የአንድ ዓመት እንስት ፍየል ያቀርባል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንድ ሰው ሳያውቅ ኃጢአት ቢሠራ፥ ለኃጢአት መሥዋዕት አንዲት የአንድ ዓመት እንስት ፍየል ያቀርባል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “አንድ ሰው ባለማወቅ ኃጢአት ቢሠራ፥ ለኃጢአት መሥዋዕት አንዲት የአንድ ዓመት እንስት ፍየል ያቀርባል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘እት አሳይ ባረካ ኤራና ዪደ ናጋራ ኦፐ፥ የለቶደፐ እት ላይ ግድያ እት ዴሻቶ ናጋራ ያርሹዋ ኦደ ሺሾ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Itti Asay barekka erana d'ayiide nagaraa ootsooppe, yelettoodeppe itti laytsaa gidiyaa itti deeshshatto nagaraa yarshshuwaa ootsiide shiishsho; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Issi asi erontta nagara ooththiko issi layththa deysha laaqqa ba nagara gishshas yarshos shiishsho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኢሲ ኣሲ ኤሮንታ ናጋራ ኦኮ ኢሲ ላይ ዴይሻ ላቃ ባ ናጋራ ጊሻስ ያርሾስ ሺሾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስ አስ ኤሮና ናጋራ ኦኮ እስ ላይ ኮለ ናጋራ ያርሾ ኦድ ያርሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Issi asi eronna nagara oothiko issi laytha kole nagara yarsho oothidi yarsho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ነገር ግን አንድ ሰው ካለማወቅ የተነሣ በግሉ ኀጢአት ቢሠራ ግን ለኀጢአት መሥዋዕት የአንድ ዓመት እንስት ፍየል ያምጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አንድ ሰው በግሉ ባለማወቅ ኃጢአት ቢሠራ አንድ ዓመት የሞላት እንስት ፍየል ስለ ኃጢአቱ ስርየት መሥዋዕት አድርጎ ያቅርብ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓደ ሰብ እንተይፈለጠ ሓጢኣት እንተ ገበረ፥ ስለ ሓጢኣት እትስዋእ፥ ዓመት ዝገበረት ኣንስተይቲ ጤል የቕርብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓደ ሰብ ብጌጋ ሓጢኣት እንተ ገበረ፡ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ኣርሕዶ ዓመት የቕርብ። |