Numbers 15:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤልን ኣብ መንጎኦም ዚነብር ጓናን ይቕረ ይበሃለሎም። ኩሉ ህዝቢ ኣብ ድንቁርና ከም ዝነበረ ርእዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሕዝቡም ሁሉ ዘንድ ያለ ዕውቀት ተደርጎአልና ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ ወደ እናንተም ለሚመጣ መጻተኛ ስርየት ይደረግላቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሕዝቡም ሁሉ ዘንድ ያለ እውቀት ተደርጎአልና ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ በመካከላቸውም ለሚኖሩት መጻተኞች ስርየት ይደረግላቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ፥ ሕዝቡም ሁሉ ባለማወቅ ይህ ስሕተት ፈጽመዋልና በመካከላቸውም ለሚኖሩት መጻተኞች ስርየት ይደረግላቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ኡባይ ኤረናን ሄ ባይዙዋን ሀምባላቼቴዳ ድራዉ፥ ኩመን እስራኤልያ ማባራዉካ ኡንቱንቱ ግዶን ደእያ በተ አሳዉካ አቶ ጌተታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay ubbay erennan he bayzzuwaan hambbalaachchetteedda diraw, kumentsaa Israa'eeliyaa maabarawukka unttunttu giddon de'iyaa bete asawukka atto geetettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbayka erontta dishe nagara ooththida gishshas Isra7eele asaa woykko istta giddon diza hara dere asaa nagaray atto geetettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባይካ ኤሮንታ ዲሼ ናጋራ ኦዳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ኣሳ ዎይኮ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ሃራ ዴሬ ኣሳ ናጋራይ ኣቶ ጌቴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ማባራይነ ኤንታ ግዶን ደእያ በተ አሳይ ኤሮና ሄ ባላ ኦዳ ግሾ አሳ ኡባ ናጋራይ አቶ ጌተታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele maabaraynne enta giddon de7iya bete asay eronna he bala oothida gisho asa ubbaa nagaray atto geetetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባለማወቅ የተደረገውን ስሕተት ሁሉም የፈጸሙት ስለሆነ፣ መላው የእስራኤል ማኅበረ ሰብና በመካከላቸው የሚኖር መጻተኛ ሁሉ ይቅር ይባላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሁሉም በአንድነት የስሕተቱ ተካፋዮች ስለ ሆኑ መላው የእስራኤል ማኅበርና በእነርሱም መካከል የሚኖሩ መጻተኞች ኃጢአታቸው ይቅር ይባልላቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዘይ ፍልጠት ዝተገብረ በደል ስለ ዝኾነ ንዅሉ ማሕበር ደቂ እስራኤልን ኣብ ማእኸሎም ንዝነብር ጓናን ሓጢኣቶም ክሕደገሎም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ብዘሎ ህዝቢ ብዘይ ፍልጠት እተገብረ እዩ እሞ፡ ንብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤልን ኣብ ማእከሎም ንዚነብር ጓናን ይሕደገሎም እዩ። |