Numbers 15:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻህን ድማ ንብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤል ይዕረቕ፣ ይቕረ ይብለሎም። ምኽንያቱ ድንቁርና እዩ፤ መስዋእቶም፡ ንእግዚኣብሄር ብሓዊ መስዋእቲ፡ መስዋእቲ ሓጢኣቶም ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ብሰንኪ ድንቁርናኦም ከቕርቡ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ ያስተሰርይላቸዋል፤ ባለማወቅ ነበርና ይሰረይላቸዋል፤ እነርሱም ስለ ኀጢአታቸውና ስላለማወቃቸው ቍርባናቸውንና መሥዋዕታቸውን ለእግዚአብሔር ያቀርባሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ ያስተሰርይላቸዋል፥ ስሕተትም ነበረና ይሰረይላቸዋል፤ ስለ ስሕተታቸውም ለእግዚአብሔር ቍርባናቸውን በእሳት አቅርበዋል፥ ለእግዚአብሔርም የኃጢአታቸውን መሥዋዕት አቅርበዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም ለእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ ያስተሰርይላቸዋል፥ ባለማወቅ ስሕተት ፈጽመው ነበርና፥ ባለማወቅም ስለ ፈጸሙት ስሕተታቸው ለጌታ በእሳት የሚቀርበውን ቁርባናቸውን አምጥተዋልና፥ ማለማወቅም ስለ ፈጸሙት ስሕተታቸው የኃጢአታቸውን መሥዋዕት በጌታ ፊት አቅርበዋልና እነርሱ ይቅር ይባላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቶፐ ቄሲ ኩመን እስራኤልያ ማባራ ናጋራ አቶ ጊስያ ዎጋ ፖሎ፤ ኡንቱንቱ ናጋራይ አቶ ጌተታና። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኤሪደ ኦበይክኖ፤ ቃይ ኡንቱንቱ ባረንቱ ባይዙዋ ድራዉ፥ መና ጎዳዉ ታማን ጹግያ ያርሹዋነ ባረንቱ ናጋራ ያርሹዋ ሺሼድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatooppe k'eesii kumentsaa Israa'eeliyaa maabaraa nagaraa atto giissiyaa wogaa polo; unttunttu nagaray atto geetettana. Ayaw gooppe, unttunttu eriidde ootsibeykkino; k'ay unttunttu barenttu bayzzuwaa diraw, Med'inaa Godaw taman s'uuggiyaa yarshshuwaanne barenttu nagaraa yarshshuwaa shiishsheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeesezi kumeththa Isra7eele maabaraa nagara wurso; istti erontta ooththida nagara gaason xuugettiza yarshonne kaththa yarsho shiishshida gishshas istta nagaray atto geetettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴዚ ኩሜ ኢስራኤሌ ማባራ ናጋራ ዉርሶ፤ ኢስቲ ኤሮንታ ኦዳ ናጋራ ጋሶን ጹጌቲዛ ያርሾኔ ካ ያርሾ ሺሺዳ ጊሻስ ኢስታ ናጋራይ ኣቶ ጌቴታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ ኩመ እስራኤለ ማባራስ ናጋራ አቶተ ያርሾ ሺሼስ። ኤንቲ ኤሮና ባልዳ ባንታ ናቁዋ ግሾ ጎዳስ ፁሳ ያርሾነ ናጋራ ያርሾ ያርሽዳ ግሾ ኤንታ ናጋራይ አቶ ጌተታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney kumetha Isra7eele maabaraas nagara atotetha yarsho shiishees. Enti eronna balida banta naaquwa gisho Godaas xuussa yarshonne nagara yarsho yarshida gisho enta nagaray atto geetetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህኑም ለመላው የእስራኤል ማኅበረ ሰብ ያስተሰርያል፤ እነርሱም ይቅር ይባላሉ፤ ምክንያቱም ባለማወቅ የተፈጸመ ስለ ሆነና ስለ ስሕተታቸውም በእሳት የሚቃጠል መሥዋዕትና የኀጢአት መሥዋዕት ለእግዚአብሔር (ለያህዌ) ስላቀረቡ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህኑም ለመላው የእስራኤል ማኅበር ያስተስርይላቸው፤ ስሕተቱን የፈጸሙት ባለማወቅ ስለ ሆነና ስለ ኃጢአት ስርየት የሚሆነውንም መሥዋዕትና የእህል ቊርባን አድርገው ለእግዚአብሔር ስላቀረቡ፥ ኃጢአታቸው ይቅር ይባልላቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ በደል እዙይ ብዘይ ምፍላጥ ዝተገብረ እዩ፤ ንሳቶም ከዓ ኽንዲ በደሎም ብሓዊ ተቓፂሉ ዝቐርብ መስዋእትን ስለ ሓጢኣት ዝቐርብ መስዋእትን ንእግዚኣብሄር ኣምፂኦም እዮም እሞ፥ እቲ ኻህን ንዅሉ ህዝቢ እስራኤል የስተስርየሎም፤ ስሕተት ነይሩ እዩሞ፥ ክሕደገሎም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ብጌጋ እተገብረ እዩ፡ ንሳቶም ከአ መስዋእቶም መስዋእቲ ሓዊ ንእግዚኣብሄር ኣምጻኡ፡ ብዛዕባ ጌጋኦም ድማ ናብ ሓጢኣት መስዋእቶም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣቕርቦም እዮም እሞ፡ እቲ ኻህን ከአ ንብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤል የተዐርቕ፡ ሽዑ ይሕደገሎም እዩ። |