Numbers 15:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ እቲ ኣኼባ ብዘይ ኣፍልጦ ብድንቁርና እንተ ተፈጺሙ፡ ብዘሎ እቲ ጉባኤ ምስ መስዋእቲ ብልዑን መስዋእቲ መስተኡን ሓዊሱ፡ ንእግዚኣብሄር ዚሓርር መስዋእቲ፡ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ዀይኑ፡ ሓደ ብዕራይ የዳሉ። ፡ ከምቲ ትእዛዝ፡ ሓደ ድዑል ድማ ንመስዋእቲ ሓጢኣት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በማኅበሩም ፊት ያልታወቀ ኀጢአት ቢኖር፥ ማኅበሩ ሁሉ ለሚቃጠል መሥዋዕትና ለእግዚአብሔር በጎ መዓዛ እንዲሆን ከመንጋዎች አንድ ንጹሕ ወይፈን ያቀርባሉ። የእህሉ ቍርባንና የመጠጡ ቍርባንም እንደ ሕጉ ነው፤ ለኀጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል ያቀርባሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማኅበሩ ሳያውቁ በስሕተት ቢደረግ፥ ማኅበሩ ሁሉ ለሚቃጠል መሥዋዕት ከእህሉ ቍርባንና ከመጠጡ ቍርባን ጋር እንደ ሕጉ ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን አንድ ወይፈን፥ ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል ያቀርባሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህንንም ነገር ማኅበሩ ሳያውቀው በስሕተት የተደረገ ቢሆን፥ ማኅበሩ ሁሉ ለሚቃጠል መሥዋዕት ከእህሉ ቁርባንና ከመጠጡ ቁርባን ጋር እንደ ሕጉ ለጌታ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን አንድ ወይፈን፥ ለኃጢአትም መሥዋዕት አንድ አውራ ፍየል ያቅርብ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ሄዋ ማባራይ ኤረናን ኦዳዋ ግዶፐ፥ ማባራይ ኡባይ መና ጎዳዉ እት ኮሩማ ጹግያ፥ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ ኦደ፥ አዉ ዎጋይ አዛዝያዋዳን፥ ካ ያርሹዋናነ ኡሻ ያርሹዋና ሺሾ፤ ቃይ ናጋራ ያርሹዋ ኦደ፥ እት ዴሻ ኦርግያ ሺሾ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | k'ay hewaa maabaray erennan ootseeddawaa gidooppe, maabaray ubbay Med'inaa Godaw itti korumaa s'uuggiyaa, sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa ootsiide, aw wogay azaziyaawaadan, katsaa yarshshuwaananne ushshaa yarshshuwaanna shiishsho; k'ay nagaraa yarshshuwaa ootsiide, itti deeshshaa orggiyaa shiishsho. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | hessa mala balay maabaray erontta hanikko issi mirgo ehidi GODAA sawidi ufayssiza yarshonne xuugettiza yarsho izas shiishshetto; wogazi azaziza mala kaththa yarshonne ushsha yarsho izara issi bolla gaththi shiishshetto; hessafekka bollara issi deysha orge nagara yarshos shiishshetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ማላ ባላይ ማባራይ ኤሮንታ ሃኒኮ ኢሲ ሚርጎ ኤሂዲ ጎዳ ሳዊዲ ኡፋይሲዛ ያርሾኔ ጹጌቲዛ ያርሾ ኢዛስ ሺሼቶ፤ ዎጋዚ ኣዛዚዛ ማላ ካ ያርሾኔ ኡሻ ያርሾ ኢዛራ ኢሲ ቦላ ጋ ሺሼቶ፤ ሄሳፌካ ቦላራ ኢሲ ዴይሻ ኦርጌ ናጋራ ያርሾስ ሺሼቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ ሄሳ እስራኤለ ማባራይ ኤሮና ኦዳባ ግድኮ ማባራ ኡባይ ጎዳስ እስ ዎፋኖ ሳውያ ፁሳ ያርሾ ኦድ፥ ዎጋይ ኪተይሳዳ ካ ያርሹዋራነ ኡሻ ያርሹዋራ ያርሾ፤ ቃስ ናጋራ ያርሾ ኦድ እስ ኮለ ያርሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | qassi hessa Isra7eele maabaray eronna oothidaba gidiko maabara ubbay Godaas issi wofaano sawiya xuussa yarsho oothidi, wogay kiiteysada katha yarshuwaranne ushsha yarshuwara yarsho; qassi nagara yarsho oothidi issi kole yarsho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም የተፈጸመው ሆን ተብሎ ሳይሆንና ማኅበረ ሰቡም ሳያውቀው ከሆነ፣ ማኅበረ ሰቡ በሙሉ ሽታው እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ አድርጎ አንድ ወይፈን በእሳት ለሚቃጠል መሥዋዕት ያቅርብ፤ ከዚሁም ጋር ሥርዐቱ የሚጠይቀውን የእህል ቍርባንና የመጠጥ ቍርባን ደግሞም ለኀጢአት መሥዋዕት ተባዕት ፍየል ያቅርብ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲህ ዐይነቱ ስሕተት የተፈጸመው በማኅበሩ አለማወቅ ከሆነ አንድ ወይፈን አምጥተው መዓዛው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገው ያቅርቡት፤ ከእርሱም ጋር ተገቢውን የእህልና የወይን ጠጅ ቊርባን ያቅርቡ፤ በተጨማሪም አንድ ተባዕት ፍየል ስለ ኃጢአት ስርየት መሥዋዕት አድርገው ያቅርቡ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዙይ ከዓ እቲ ማሕበር እንተይፈለጠ ብጌጋ እንተ ገበሮ፥ ሽዑ ዅሉ እቲ ህዝቢ ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብል ጥዑም ዝጨናኡ ዝቃፀል መስዋእቲ፥ ሓደ ዝራብዕ ምስ ናይ እኽሊ መስዋእቱን ምስ ናይ መስተ መስዋእቱን የቕርብ። ስለ ሓጢኣት ዝስዋእ ድማ ሓደ ጤል የቕርብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዚ ድማ እቲ ኣኼባ ኸይፈለጠ፡ ብጌጋ ኣንተ ተገብረ፡ ሽዑ ብዘሎ እቲ ኣኼባ ንእግዚኣብሄር ንጥዑም ጨና ንዚሓርር መስዋእቲ ኸምቲ ስርዓቱ፡ ምስ ናይ ብልዒ መስዋእቱን ምስ ናይ መስተ መስዋእቱን ንመስዋእቲ ሓጢኣት ድማ ሓደ ድቤላ የቕርብ። |