Numbers 15:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሉ እቲ የሆዋ ብኢድ ሙሴ ዝኣዘዘኩም፡ ካብታ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዘላ መዓልቲ ኣትሒዙ፡ ኣብ ኵሉ ወለዶኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር ካዘዘበት ከፊተኛው ቀን ጀምሮ ወደ ፊትም እስከ ልጅ ልጃችሁ እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንደ አዘዛችሁ ባታደርጉ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ካዘዘበት ከፊተኛው ቀን ጀምሮ ወደ ፊትም እስከ ልጅ ልጃችሁ እግዚአብሔር በሙሴ እጅ ያዘዛችሁን ሁሉ ባታደርጉ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ትዕዛዝን ከሰጠበት ቀን ጀምሮ ወደፊትም እስከ ልጅ ልጃችሁ ጌታ በሙሴ አንደበት ያዘዛችሁን ሁሉ ባታደርጉ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ አ ባጋና ህንተና አዛዜዳ አዛዞቱዋ ኡባ፥ መና ጎዳይ እሜዳ ጋላሳፐ ዶሚደ፥ ያና የለታ ጋካናዉ፥ ፓጨናን ናገናን አጎፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Aa baggana hinttena azazeedda azazotuwaa ubbaa, Med'inaa Goday immeedda gallassaappe doommiide, yaana yeletaa gakkanaw, pac'c'ennan naagennan aggooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | woykko sinththafe yaana yeletati Muse baggara imettida azazoza polontta aggiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎይኮ ሲንፌ ያና ዬሌታቲ ሙሴ ባጋራ ኢሜቲዳ ኣዛዞዛ ፖሎንታ ኣጊኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎይኮ ጎዳይ እያ ባጋራ እምዳ ኪታ ኡባ፥ ጎዳይ እምዳ ጋላሳፐ ዶምድ ያና የለተ ጋካናዉ ናጎና እፅኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | woyko Goday iya baggara immida kiita ubbaa, Goday immida gallasaape doomidi yaana yeletetha gakanaw naagonna ixiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር (ያህዌ) ትእዛዞቹን ከሰጠበት ዕለት ጀምሮ በተከታታይ ትውልዶች በሙሴ አማካይነት ያዘዛችሁን እነዚህን ትእዛዞች ሁሉ ባታደርጉ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወይም ምናልባት ወደፊት ዘሮቻችሁ በሙሴ አማካይነት ያዘዘውን ትእዛዝ ሁሉ ሳይፈጽሙ ቢቀሩ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ዅሉ እግዚኣብሄር ብሙሴ ዝኣዘዘኩም፥ እንተ ዘይጌርኩም ኻብታ እግዚኣብሄር ትእዛዛት ዝሃበላ መዓልቲ ጀሚሩ ኽሳዕ ውሉድ ወለዶኹም እንተ ዘይሓሊኹምዎ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንተ ተጋጌኹም፡ እዚ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝነገሮ ኹሉ ትእዛዛት እዚ፡ እቲ እግዚኣብሄር ብኢድ ሙሴ ዝኣዘዘኩም ኩሉ፡ ካባታ እግዚኣብሄር ትእዛዛት ዝህበላ መዓልቲ ንንየው ከአ ክሳዕ ውሉድ ወለዶኹም እንተ ዘይሐሎኹምዎ፡ |