Numbers 15:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ጓና ምሳኻትኩም ዝነብር፡ ወይ ኣብ ወለዶኹም ኣብ መንጎኹም ዝነብር ሰብ፡ ንእግዚኣብሄር ጥዑም ጨና ዘለዎ መስዋእቲ ሓዊ እንተ ኣምጺኡ። ከምቲ ንስኻትኩም እትገብሮ ንሱ እውን ከምኡ ክገብር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መጻ​ተ​ኛም ከእ​ና​ንተ ጋር ቢቀ​መጥ፥ ወይም በት​ው​ል​ዳ​ችሁ መካ​ከል ማንም ሰው ቢኖር፥ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በጎ መዓዛ እን​ዲ​ሆን ቍር​ባን በእ​ሳት ቢያ​ቀ​ርብ እና​ንተ የም​ታ​ደ​ር​ጉ​ትን እርሱ እን​ዲሁ ያደ​ር​ጋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መጻተኛም ከእናንተ ጋር ቢቀመጥ፥ ወይም በትውልዳችሁ መካከል ማንም ሰው ቢኖር፥ ለእግዚአብሔር ጣፋጭ ሽታ እንዲሆን ቍርባን በእሳት ቢያቀርብ፥ እናንተ የምታደርጉትን እርሱ እንዲሁ ያደርጋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መጻተኛም ከእናንተ ጋር ቢቀመጥ፥ ወይም በትውልዳችሁ መካከል ማንም ሰው ቢኖር፥ ለጌታ መዓዛው ያማረ ሽታ እንዲሆን በእሳት የሚቀርበውን ቁርባን ቢያቀርብ፥ እናንተ እንደምታደርጉት እርሱ እንዲሁ ያደርጋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ስንፐ ያና የለታን ህንተ ግዶን ደእያ በቲ ዎይ ሀራ አሳይ ኦንነ ጹግያ፥ ሳዉዋ ቶሹኩ ግያ ያርሹዋ መና ጎዳዉ ሺሻናዉ ኮዮፐ፥ እካ ህንተ ኦያዋዳን ኦናዉ ኮሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Sintsappe yaana yeletaan hintte giddon de'iyaa betii woy hara Asay ooninne s'uuggiyaa, sawuwaa toshukku giyaa yarshshuwaa Med'inaa Godaw shiishshanaw koyooppe, ikka hintte ootsiyaawaadan ootsanaw koshshee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Sinththafe yaana yeletaan inttenara diza bete asi woykko intte garsan diza hara dere asi oonikka xuugettiza yarsho woykko GODAA ufayssiza kaththa yarsho GODAAS shiishshana koykko izaadeyka intte ooththizayssa mala ooththanaas bessees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሲንፌ ያና ዬሌታን ኢንቴናራ ዲዛ ቤቴ ኣሲ ዎይኮ ኢንቴ ጋርሳን ዲዛ ሃራ ዴሬ ኣሲ ኦኒካ ጹጌቲዛ ያርሾ ዎይኮ ጎዳ ኡፋይሲዛ ካ ያርሾ ጎዳስ ሺሻና ኮይኮ ኢዛዴይካ ኢንቴ ኦዛይሳ ማላ ኦናስ ቤሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያና የለተን ህንተ ግዶን ደእያ በተ ዎይኮ ሀራ አስ ኦንካ ሳውያ ፁሳ ያርሾ ጎዳስ ያርሻናዉ ኮይኮ ሄሳዳ ኦናዉ ኮሼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yaana yeletethan hinte giddon de7iya bete woyko hara asi oonika sawiya xuussa yarsho Godaas yarshanaw koyiko hessada oothanaw koshshees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለሚቀጥሉት ትውልዶች ሁሉ መጻተኛ ወይም በመካከላችሁ የሚኖር ማናቸውም ሰው በእሳት የሚቀርብ ሽታው እግዚአብሔርን (ያህዌ) ደስ የሚያሰኝ መሥዋዕት በሚያቀርብበት ጊዜ ልክ እናንተ እንደምታደርጉት ያድርግ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእናንተ ጋር ያለ ወይም በመካከላችሁ የሚኖር መጻተኛ መዓዛው እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ የምግብ ቊርባን ለእግዚአብሔር ለማቅረብ ቢፈልግ፥ ይህንኑ የሥርዓት መመሪያ በተመሳሳይ ሁኔታ መከተል ይኖርበታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምሳኻትኩም ንቑሩብ እዋን ዝቕመጥ ጓና፥ ወይ ንውሉድ ወለዶኹም ኣብ ማእኸልኩም ዝነብር፥ ንእግዚኣብሄር ደስ ዘብል ጥዑም ዝጨናኡ ብሓዊ ተቓፂሉ ዝቐርብ መስዋእቲ እንተቕርብ፥ ከምቲ ንስኻትኩም እትገብርዎ ይግበር።
Amharic Tigrinya 2011 ምሳኻትኩም ዚቕመጥ ጓና ወይ ንውሉድ ወለዶኹም ኣብ ማእከልኩም ዚነብር፡ ንእግዚኣብሄር ንጥዑም ጨና መስዋእቲ ሓዊ ምስ ዚቐርብ፡ ንሱ ኸምቲ ንስኻትኩም እትገብርዎ፡ ከምኡ ይግበር።