Numbers 14:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በቃ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ኣይትዕመጹ፡ ንህዝቢ እታ ሃገርውን ኣይትፍራህ። እንጌራና እዮም እሞ፤ መከላኸሊኦም ካባታቶም ተፈልዩ፡ እግዚኣብሄር ድማ ምሳና ኣሎ፤ ኣይትፍራሕዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን እና​ንተ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ላይ አታ​ምፁ፤ እኛ እና​ጠ​ፋ​ቸ​ዋ​ለ​ንና የም​ድ​ሪ​ቱን ሰዎች አት​ፍሩ፤ ጊዜ​አ​ቸው አል​ፎ​ባ​ቸ​ዋል፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ከእኛ ጋር ነው፤ አት​ፍ​ሩ​አ​ቸው” ብለው ተና​ገ​ሩ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን በእግዚአብሔር ላይ አታምፁ፤ እንደ እንጀራ ይሆኑልናልና የምድሪቱን ሰዎች አትፍሩ፤ ጥላቸው ከላያቸው ተገፍፎአል፥ እግዚአብሔርም ከእኛ ጋር ነው፤ አትፍሩአቸው ብለው ተናገሩአቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ብቻ፥ በጌታ ላይ አታምፁ፤ ለእኛ እንደ እንጀራ ቁራሽ ናቸውና የምድሪቱን ሰዎች አትፍሩ፤ ጥላቸው ከላያቸው ተገፍፎአል፥ ጌታም ከእኛ ጋር ነው፤ አትፍሩአቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳ ቦላ ማካላ ማካሎፕተ። ሄ ቢታ አሳዉ ያዮፕተ፤ ኡንቱንቱ ኑዉ ሃ ኡሻካ ጋክክኖ። ኡንቱንቶ አምቦምያዌ ባዋ፤ ሽን መና ጎዳይ ኑናና ደኤ። ህንተ ኡንቱንቶ ያዮፕተ!” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Med'inaa Godaa bolla makkalaa makkaloppite. He biittaa asaw yayyoppite; unttunttu nuw haatsaa ushshakka gakkikkino. Unttunttoo ambboomiyaawe baawa; shin Med'inaa Goday nuunana de'ee. Hintte unttunttoo yayyoppite!» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte gidikko GODAA bolla makkallofte! Heen diza derezaska babofte! Nuni istta qiison xoonana; GODAY nunara dees; istta bollafe eeshoy dendichchida gishshas intte isttas mulekka babbofte!» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ጊዲኮ ጎዳ ቦላ ማካሎፍቴ! ሄን ዲዛ ዴሬዛስካ ባቦፍቴ! ኑኒ ኢስታ ቂሶን ጾናና፤ ጎዳይ ኑናራ ዴስ፤ ኢስታ ቦላፌ ኤሾይ ዴንዲቺዳ ጊሻስ ኢንቴ ኢስታስ ሙሌካ ባቦፍቴ!» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ቦላ ማካሎፍተ። ሄ ቢታ አሳስ ያዮፍተ፤ ኤንቲ ኑስ ኦይካ ግዶኮና። ኤንታዉ ኤሾይ ባዋ፤ ጎዳይ ኑራ ደኤስ፤ ህንተ ኤንታዉ ያዮፍተ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Godaa bolla makallofite. He biitta asaas yayyofite; enti nuus oythika gidokona. Entaw eeshoy baawa; Goday nuura de7ees; hinte entaw yayyofite” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ብቻ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ላይ አታምፁ፤ እንደ እንጀራ እንጐርሳቸዋለንና የምድሪቱን ሰዎች አትፍሯቸው። ጥላቸው ተገፏል፤ እግዚአብሔርም (ያህዌ) ከእኛ ጋር ነውና አትፍሯቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ በእግዚአብሔር ላይ አታምፁ፤ እዚያም የሚኖሩትን ሕዝቦች አትፍሩአቸው፤ እኛ በቀላሉ በጦርነት ድል እንነሣቸዋለን፤ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው፤ ጥላቸው ከላያቸው ተገፎአል፤ ስለዚህ ፈጽሞ አትፍሩአቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ እግዚኣብሄር ደኣ ኣይትዓምፁ እምበር፥ ንሳቶም ከም እንጀራ ክኾኑልና እዮም እሞ፥ ንህዝቢ እታ ምድሪ እቲኣ ድማ ኣይትፍርሕዎም፤ ፅላሎም ካብኣቶም ተቐንጢጡ እዩ፤ እግዚኣብሄር ከዓ ምሳና እዩ። ስለዙይ ኣይትፍርሕዎም” ኢሎም ተዛረብዎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ እግዚኣብሄር ግዳ ኣይትዐምጹ፡ ንሳቶም እንጌራና እዮም ኣሞ፡ ንስኻትኩም ንህዝቢ እታ ምድሪ ኣትፍርህዎም። ኣቲ ዜጽልለሎም ካባታቶም ኣግሊሱ፡ ኣግዚኣብሄር ከአ ምሳና እዩ፡ ኣይትፍርህዎም።