Numbers 14:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በቃ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ኣይትዕመጹ፡ ንህዝቢ እታ ሃገርውን ኣይትፍራህ። እንጌራና እዮም እሞ፤ መከላኸሊኦም ካባታቶም ተፈልዩ፡ እግዚኣብሄር ድማ ምሳና ኣሎ፤ ኣይትፍራሕዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን እናንተ በእግዚአብሔር ላይ አታምፁ፤ እኛ እናጠፋቸዋለንና የምድሪቱን ሰዎች አትፍሩ፤ ጊዜአቸው አልፎባቸዋል፤ እግዚአብሔርም ከእኛ ጋር ነው፤ አትፍሩአቸው” ብለው ተናገሩአቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን በእግዚአብሔር ላይ አታምፁ፤ እንደ እንጀራ ይሆኑልናልና የምድሪቱን ሰዎች አትፍሩ፤ ጥላቸው ከላያቸው ተገፍፎአል፥ እግዚአብሔርም ከእኛ ጋር ነው፤ አትፍሩአቸው ብለው ተናገሩአቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ብቻ፥ በጌታ ላይ አታምፁ፤ ለእኛ እንደ እንጀራ ቁራሽ ናቸውና የምድሪቱን ሰዎች አትፍሩ፤ ጥላቸው ከላያቸው ተገፍፎአል፥ ጌታም ከእኛ ጋር ነው፤ አትፍሩአቸው።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳ ቦላ ማካላ ማካሎፕተ። ሄ ቢታ አሳዉ ያዮፕተ፤ ኡንቱንቱ ኑዉ ሃ ኡሻካ ጋክክኖ። ኡንቱንቶ አምቦምያዌ ባዋ፤ ሽን መና ጎዳይ ኑናና ደኤ። ህንተ ኡንቱንቶ ያዮፕተ!” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Med'inaa Godaa bolla makkalaa makkaloppite. He biittaa asaw yayyoppite; unttunttu nuw haatsaa ushshakka gakkikkino. Unttunttoo ambboomiyaawe baawa; shin Med'inaa Goday nuunana de'ee. Hintte unttunttoo yayyoppite!» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte gidikko GODAA bolla makkallofte! Heen diza derezaska babofte! Nuni istta qiison xoonana; GODAY nunara dees; istta bollafe eeshoy dendichchida gishshas intte isttas mulekka babbofte!» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ጊዲኮ ጎዳ ቦላ ማካሎፍቴ! ሄን ዲዛ ዴሬዛስካ ባቦፍቴ! ኑኒ ኢስታ ቂሶን ጾናና፤ ጎዳይ ኑናራ ዴስ፤ ኢስታ ቦላፌ ኤሾይ ዴንዲቺዳ ጊሻስ ኢንቴ ኢስታስ ሙሌካ ባቦፍቴ!» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ጎዳ ቦላ ማካሎፍተ። ሄ ቢታ አሳስ ያዮፍተ፤ ኤንቲ ኑስ ኦይካ ግዶኮና። ኤንታዉ ኤሾይ ባዋ፤ ጎዳይ ኑራ ደኤስ፤ ህንተ ኤንታዉ ያዮፍተ” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Godaa bolla makallofite. He biitta asaas yayyofite; enti nuus oythika gidokona. Entaw eeshoy baawa; Goday nuura de7ees; hinte entaw yayyofite” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ብቻ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ላይ አታምፁ፤ እንደ እንጀራ እንጐርሳቸዋለንና የምድሪቱን ሰዎች አትፍሯቸው። ጥላቸው ተገፏል፤ እግዚአብሔርም (ያህዌ) ከእኛ ጋር ነውና አትፍሯቸው።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ በእግዚአብሔር ላይ አታምፁ፤ እዚያም የሚኖሩትን ሕዝቦች አትፍሩአቸው፤ እኛ በቀላሉ በጦርነት ድል እንነሣቸዋለን፤ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው፤ ጥላቸው ከላያቸው ተገፎአል፤ ስለዚህ ፈጽሞ አትፍሩአቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ እግዚኣብሄር ደኣ ኣይትዓምፁ እምበር፥ ንሳቶም ከም እንጀራ ክኾኑልና እዮም እሞ፥ ንህዝቢ እታ ምድሪ እቲኣ ድማ ኣይትፍርሕዎም፤ ፅላሎም ካብኣቶም ተቐንጢጡ እዩ፤ እግዚኣብሄር ከዓ ምሳና እዩ። ስለዙይ ኣይትፍርሕዎም” ኢሎም ተዛረብዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ እግዚኣብሄር ግዳ ኣይትዐምጹ፡ ንሳቶም እንጌራና እዮም ኣሞ፡ ንስኻትኩም ንህዝቢ እታ ምድሪ ኣትፍርህዎም። ኣቲ ዜጽልለሎም ካባታቶም ኣግሊሱ፡ ኣግዚኣብሄር ከአ ምሳና እዩ፡ ኣይትፍርህዎም። |