Numbers 14:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ብኣና እንተ ተሓጒሱ፡ ናብዛ ምድሪ እዚኣ ኣእትዩና ኪህበና እዩ። ብጸባን መዓርን ዝመልአት መሬት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርስ ከመ​ረ​ጠን ወተ​ትና ማር ወደ​ም​ታ​ፈ​ስ​ሰው ወደ​ዚች ምድር ያገ​ባ​ናል፤ እር​ስ​ዋ​ንም ይሰ​ጠ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርስ ከወደደን ወተትና ማር ወደምታፈስሰው ወደዚች ምድር ያገባናል እርስዋንም ይሰጠናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታስ በእኛ ደስ የሚሰኝ ቢሆን ወተትና ማር ወደምታፈስሰው ወደዚች ምድር ያገባናል እርሷንም ይሰጠናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ኑናን ናሸትያዋ ግዶፐ፥ ማይነ ኤሳይ ጎግያ ሄ ቢታዉ ኑና እ ገልሳና፤ ሄ ቢታ ኑዉ እ እማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday nuunan nashettiyaawaa gidooppe, maatsaynne eessay goggiyaa he biittaw nuuna I gelissana; he biittaa nuw I immana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY nunan ufayettidaa gidikko izi nuna hee efana; eessinne maaththi izin kumida gasa biittayo izi nuus immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኑናን ኡፋዬቲዳ ጊዲኮ ኢዚ ኑና ሄ ኤፋና፤ ኤሲኔ ማ ኢዚን ኩሚዳ ጋሳ ቢታዮ ኢዚ ኑስ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ኑናን ኡፋይትያባ ግድኮ ማነ ኤስ ጎግያ ቢታ ኑና ገልሳና፤ ሄ ቢታ ኑስ እማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday nunan ufaytiyaba gidiko maathinne eessi goggiya biitta nuna gelsana; he biitta nuus immana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር (ያህዌ) በእኛ ደስ ከተሰኘብን ማርና ወተት ወደምታፈሰው ወደዚያች ምድር መርቶ ያገባናል፤ ለእኛም ይሰጠናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በእኛ ደስ የሚለው ቢሆን ወደዚያ ይወስደናል፤ በማርና በወተት የበለጸገችውን ያቺን ለም ምድር ይሰጠናል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር እንተ ፈትዩናስ፥ ናብታ ፀባን መዓርን እተውሕዝ ምድሪ ኸእትወና እዩ፤ ንኣኣውን ክህበና እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣቤር እንተ ዘትዩናስ፡ ናብታ ጸባን መዓርን እተውሕዝ ምድሪ ናብታ ምድሪ እቲኣኣ ኼእትወና፡ ንሳውን ኪህበና እዩ።