Numbers 14:43 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣማሌቃውያንን ከነኣናውያንን ኣብ ቅድሜኻ ኣለዉ እሞ፡ ብሰይፊ ክትወድቕ ኢኻ። ካብ እግዚኣብሄር ስለ ዝረሓቕኩም፡ ስለዚ እግዚኣብሄር ምሳኻትኩም ኣይክኸውንን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዐማ​ሌ​ቃ​ዊና ከነ​ዓ​ናዊ በፊ​ታ​ችሁ ናቸ​ውና በሰ​ይፍ ትወ​ድ​ቃ​ላ​ችሁ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ከመ​ከ​ተል ተመ​ል​ሳ​ች​ኋ​ልና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከእ​ና​ንተ ጋር አይ​ሆ​ንም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አማሌቃዊና ከነዓናዊ በፊታችሁ ናቸውና በሰይፍ ትወድቃላችሁ፤ እግዚአብሔርን ከመከተል ተመልሳችኋልና እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር አይሆንም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም አማሌቃውያንና ከነዓናውያን በፊታችሁ ናቸውና በሰይፍ ትወድቃላችሁ፤ ጌታን ከመከተል ተመልሳችኋልና ጌታ ከእናንተ ጋር አይሆንም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አማሌቃ አሳቱዋናነ ካናነ አሳቱዋና ህንተ ኦለታና፤ ህንተ ማሻን ሀይቃና። መና ጎዳፐ ህንተ ዎራ ስሜዳ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ህንተናና ደኤና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amaaleek'a asatuwaananne Kanaane asatuwaana hintte olettana; hintte mashshaan hayk'k'ana. Med'inaa Godaappe hintte wora simmeedda diraw, Med'inaa Goday hinttenana de'enna» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amaaleeqe asaynne Kanaane asay inttenara heen olettana; gido attiin intte GODAA aggida gishshassinne izi inttenara baynda gishshas intte he olaan hayqqana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣማሌቄ ኣሳይኔ ካናኔ ኣሳይ ኢንቴናራ ሄን ኦሌታና፤ ጊዶ ኣቲን ኢንቴ ጎዳ ኣጊዳ ጊሻሲኔ ኢዚ ኢንቴናራ ባይንዳ ጊሻስ ኢንቴ ሄ ኦላን ሃይቃና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አማለቃ አሳራነ ካናነ አሳራ ህንተ ኦለትድ ማሻን ሀይቃና። ጎዳስ ህንተ ኪተቶና እፅዳ ግሾ፥ ጎዳይ ህንተራ ዴና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Amaaleqa asaaranne Kanaane asaara hinte oletidi mashshan hayqana. Godaas hinte kiitetonna ixida gisho, Goday hintera deenna” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አማሌቃውያንና ከነዓናውያን በዚያ ያጋጥሟችኋልና። እግዚአብሔርን (ያህዌ) ስለ ተዋችሁትና እርሱም ከእናንተ ጋር ስለማይሆን በሰይፍ ትወድቃላችሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዐማሌቃውያንንና ከነዓናውያንን ፊት ለፊት ባያችሁ ጊዜ በጦርነት ትሞታላችሁ፤ እርሱን መከተል እምቢ ስላላችሁ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር አይሆንም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብኡ ኣማሌቃውያንን ከነዓናውያንን ክገጥሙኹም እዮም እሞ ብሰይፊ ኽትወድቁ ኢኹም። ንእግዚኣብሄር ካብ ምኽታል ስለ ዝተመለስኩም እግዚኣብሄር ከዓ ምሳኻትኩም ኣይኸውንን እዩ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብኡ ኣማሊቃውያንን ከነኣናውያንን ኣብ ቅድሜኹም ኣለው እሞ፡ ብሴፍ ክትወድቁ ኢኹም። ንእግዚኣብሄር ከአ ምሳኻትኩም ኣይኸውንን እዩ።