Numbers 14:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ እግዚኣብሄር፡ ነዚ ዅሉ እቲ ኣንጻረይ ተኣኪቡ ዘሎ እኩይ ጉባኤ እዚ ብርግጽ ክገብሮ እየ፡ በልኩ። ኣብዚ በረኻ እዚ ኪጠፍኡ እዮም፡ ኣብኡ ድማ ኪሞቱ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ እግዚአብሔር፦ በእኔ ላይ በተሰበሰበ በዚህ ክፉ ማኅበር ሁሉ ላይ እንዲህ አደርጋለሁ ብዬ ተናገርሁ፤ በዚህ ምድረ በዳ ያልቃሉ፤ በዚያም ይሞታሉ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ እግዚአብሔር። በእኔ ላይ በተሰበሰበ በዚህ ክፉ ማኅበር ሁሉ ላይ እንዲህ አደርጋለሁ ብዬ ተናገርሁ፤ በዚህ ምድረ በዳ ያልቃሉ፥ በዚያም ይሞታሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ ጌታ፦ በእኔ ላይ በተሰበሰበ በዚህ ክፉ ማኅበር ሁሉ ላይ በእውነት እንዲህ አደርጋለሁ ብዬ ተናገርሁ፤ በዚህ ምድረ በዳ ያልቃሉ፥ በዚያም ይሞታሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። ታ ቦላ ሺቅ ኡቴዳ ሀ ኢታ ማባራ ቦላ ሀዋዳን ቱሙ ኦና: ኡንቱንቱ ሀ መላ ቢታን ዉራና፤ ሀዋን ኡንቱንቱ ሀይቃና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Med'inaa Goday hawaa oday. Ta bolla shiik'i utteedda ha iita maabaraa bolla hawaadan tumu ootsana: unttunttu ha mela biittaan wurana; hawaan unttunttu hayk'k'ana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta bolla dendida iita asata bolla tani hayssa ubbaa ooththana; hayssa bazzozan ubbatikka wuri wurana; ubbatikka hayqqana; tani GODAY hayssa yootadis› ga yoota.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ቦላ ዴንዲዳ ኢታ ኣሳታ ቦላ ታኒ ሃይሳ ኡባ ኦና፤ ሃይሳ ባዞዛን ኡባቲካ ዉሪ ዉራና፤ ኡባቲካ ሃይቃና፤ ታኒ ጎዳይ ሃይሳ ዮታዲስ› ጋ ዮታ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስፈ ታ ቦላ ደንድዳ ሀ ኢታ ማባራ ቦላ ታ ሀይሳዳ ኦና፤ ኤንቲ ሀ መላ ቢታን ኩንድ አታና ሀይሳን ኤንቲ ሀይቃና፤ ታ ጎዳይ ሀይሳ ኦዳይስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issife ta bolla dendida ha iita maabara bolla ta haysada oothana; enti ha mela biittan kundi attana; haysan enti hayqana; ta Goday haysa odayis” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ይህን ተናግሬአለሁ፤ ደግሞም አንድ ሆኖ በተነሣብኝ በዚህ ክፉ ማኅበረ ሰብ ሁሉ ላይ እነዚህን ነገሮች አደርጋለሁ፤ መጨረሻቸው በዚሁ ምድረ በዳ ይሆናል፤ እዚሁም ይሞታሉ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእኔ ላይ አድመው በተነሡብኝ በእነዚህ ዐመፀኞች ላይ ይህን ሁሉ አደርግባቸዋለሁ፤ በዚህ ምድረ በዳ የሁሉም መጨረሻ ይሆናል፤ ሁሉም ይሞታሉ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።’ ” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ እግዚኣብሄር ተዛሪበ ኣለኹ። ኣቱም ብሓደ ሓቢርኩም ኣባይ ተልዒልኩም ዘለኹም ሕሱማት ማሕበር፥ ብሓቂ ኸምኡ ኽገብሮ እየ፤ ኣብዝ ምድረ በዳ እዙይ ክውድኡ እዮም፤ ኣብኡውን ክሞቱ እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ እግዚኣብሄር እየ እተዛረብኩ፡ ነዚ ኹሉ ኣባይ ብሓደ እተሓባበረልይ ሕሱም ኣኼባ ብሓቂ ኸምኡ ኸገብሮ እየ፡ ኣብዚ በረኻ እዚ ኽወድኡ እዮም፡ ኣብኡውን ክሞቱ እዮም። |