Numbers 14:35 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ እግዚኣብሄር፡ ነዚ ዅሉ እቲ ኣንጻረይ ተኣኪቡ ዘሎ እኩይ ጉባኤ እዚ ብርግጽ ክገብሮ እየ፡ በልኩ። ኣብዚ በረኻ እዚ ኪጠፍኡ እዮም፡ ኣብኡ ድማ ኪሞቱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፦ በእኔ ላይ በተ​ሰ​በ​ሰበ በዚህ ክፉ ማኅ​በር ሁሉ ላይ እን​ዲህ አደ​ር​ጋ​ለሁ ብዬ ተና​ገ​ርሁ፤ በዚህ ምድረ በዳ ያል​ቃሉ፤ በዚ​ያም ይሞ​ታሉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ እግዚአብሔር። በእኔ ላይ በተሰበሰበ በዚህ ክፉ ማኅበር ሁሉ ላይ እንዲህ አደርጋለሁ ብዬ ተናገርሁ፤ በዚህ ምድረ በዳ ያልቃሉ፥ በዚያም ይሞታሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔ ጌታ፦ በእኔ ላይ በተሰበሰበ በዚህ ክፉ ማኅበር ሁሉ ላይ በእውነት እንዲህ አደርጋለሁ ብዬ ተናገርሁ፤ በዚህ ምድረ በዳ ያልቃሉ፥ በዚያም ይሞታሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። ታ ቦላ ሺቅ ኡቴዳ ሀ ኢታ ማባራ ቦላ ሀዋዳን ቱሙ ኦና: ኡንቱንቱ ሀ መላ ቢታን ዉራና፤ ሀዋን ኡንቱንቱ ሀይቃና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani Med'inaa Goday hawaa oday. Ta bolla shiik'i utteedda ha iita maabaraa bolla hawaadan tumu ootsana: unttunttu ha mela biittaan wurana; hawaan unttunttu hayk'k'ana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta bolla dendida iita asata bolla tani hayssa ubbaa ooththana; hayssa bazzozan ubbatikka wuri wurana; ubbatikka hayqqana; tani GODAY hayssa yootadis› ga yoota.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ቦላ ዴንዲዳ ኢታ ኣሳታ ቦላ ታኒ ሃይሳ ኡባ ኦና፤ ሃይሳ ባዞዛን ኡባቲካ ዉሪ ዉራና፤ ኡባቲካ ሃይቃና፤ ታኒ ጎዳይ ሃይሳ ዮታዲስ› ጋ ዮታ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስፈ ታ ቦላ ደንድዳ ሀ ኢታ ማባራ ቦላ ታ ሀይሳዳ ኦና፤ ኤንቲ ሀ መላ ቢታን ኩንድ አታና ሀይሳን ኤንቲ ሀይቃና፤ ታ ጎዳይ ሀይሳ ኦዳይስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issife ta bolla dendida ha iita maabara bolla ta haysada oothana; enti ha mela biittan kundi attana; haysan enti hayqana; ta Goday haysa odayis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔ እግዚአብሔር (ያህዌ) ይህን ተናግሬአለሁ፤ ደግሞም አንድ ሆኖ በተነሣብኝ በዚህ ክፉ ማኅበረ ሰብ ሁሉ ላይ እነዚህን ነገሮች አደርጋለሁ፤ መጨረሻቸው በዚሁ ምድረ በዳ ይሆናል፤ እዚሁም ይሞታሉ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእኔ ላይ አድመው በተነሡብኝ በእነዚህ ዐመፀኞች ላይ ይህን ሁሉ አደርግባቸዋለሁ፤ በዚህ ምድረ በዳ የሁሉም መጨረሻ ይሆናል፤ ሁሉም ይሞታሉ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ እግዚኣብሄር ተዛሪበ ኣለኹ። ኣቱም ብሓደ ሓቢርኩም ኣባይ ተልዒልኩም ዘለኹም ሕሱማት ማሕበር፥ ብሓቂ ኸምኡ ኽገብሮ እየ፤ ኣብዝ ምድረ በዳ እዙይ ክውድኡ እዮም፤ ኣብኡውን ክሞቱ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ እግዚኣብሄር እየ እተዛረብኩ፡ ነዚ ኹሉ ኣባይ ብሓደ እተሓባበረልይ ሕሱም ኣኼባ ብሓቂ ኸምኡ ኸገብሮ እየ፡ ኣብዚ በረኻ እዚ ኽወድኡ እዮም፡ ኣብኡውን ክሞቱ እዮም።