Numbers 14:34 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በብዝሒ መዓልትታት እታ ሃገር ዝደህሰስካላ መዓልቲ፡ ኣርብዓ መዓልቲ፡ ኣብ ነፍሲ ወከፍ መዓልቲ ንሓደ ዓመት፡ ኣርብዓ ዓመት፡ ኣበሳኻ ክትጸውር ይግባእ፡ መብጽዓይ ድማ ክትጥሕስ ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድሪቱን እንደ ሰለሉባቸው እንደ እነዚያ አርባ ቀኖች ቍጥር ስለ ኀጢአታችሁ ሁሉ አርባው ቀን አርባ ዓመት፥ አንዱ ቀንም አንድ ዓመት ይሁንባችሁ፤ እንግዲህ የቍጣዬን መቅሠፍት ታውቃላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድሪቱን በሰላለችሁባት ቀን ቍጥር፥ አርባ ቀን፥ ስለ አንድ ቀንም አንድ ዓመት፥ ኃጢአታችሁን አርባ ዓመት ትሸከማላችሁ፥ ቍጣዬንም ታውቃላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድሪቱን በሰላለችሁባት ቀን ቍጥር፥ አርባ ቀን፥ እያንዳንዱም ቀን እንደ አንድ ዓመት ሆኖ፥ በደላችሁን አርባ ዓመት ትሸከማላችሁ፥ መከፋቴንም ታውቃላችሁ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ሄ ቢታ ዎቼዳ ሄ ኦይታሙ ጋላሳ ፓይዱዋን፥ እት ጋላሳዉ እት ላይ፥ ሄዌነ፥ ኦይታሙ ላይዉ ህንተ ናጋራ ድራዉ ህንተ ዋየታና፤ ታን ህንተ ቦላ ደንድያዋ ህንተ ኤራና’ ያጋ ኦዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte he biittaa wochcheedda he oytamu gallassaa payduwaan, itti gallassaw itti laytsaa, hewenne, oytamu laytsaw hintte nagaraa diraw hintte waayettana; taani hintte bolla denddiyaawaa hintte erana› yaaga oda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte he biittaa xomosi xeellida 40 gallassaa qoodan issi gallassayo issi layth, hessika oyddu tammu layth kumeth intte intte nagaraa gishshas waayettana; tani intte intte bolla dendidayssa intte hessan erana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ሄ ቢታ ጾሞሲ ጼሊዳ 40 ጋላሳ ቆዳን ኢሲ ጋላሳዮ ኢሲ ላይ፥ ሄሲካ ኦይዱ ታሙ ላይ ኩሜ ኢንቴ ኢንቴ ናጋራ ጊሻስ ዋዬታና፤ ታኒ ኢንቴ ቦላ ዴንዲዳይሳ ኢንቴ ሄሳን ኤራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ቢታ ዎችዳ ኦይታሙ ጋላሳ ታይቦን፥ እስ ጋላሳስ እስ ላይ፥ ኦይታሙ ላይ ህንተ ናጋራ ግሾ ዋየታና፤ ሄ ዎደ ታ ህንተ ቦላ አይ መላ ሀንቀትዳኮ ህንተ ኤራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte biitta wochida oytamu gallasaa taybon, issi gallasas issi laythi, oytamu laythi hinte nagaraa gisho waayetana; he wode ta hinte bolla ay mela hanqetidaako hinte erana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድሪቱን ለመሰለል በቈያችሁበት አርባ ቀን ልክ እያንዳንዱ ዓመት እንደ አንድ ዕለት ተቈጥሮ ስለ ኀጢአታችሁ አርባ ዓመት መከራ ትቀበላላችሁ፤ ምን ያህል በእናንተ ላይ እንደ ተነሣሁም ታውቃላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በኃጢአታችሁ ምክንያት አርባ ዓመት ሙሉ ትሠቃያላችሁ፤ ይህም ምድሪቱን ለማጥናት በቈያችሁበት አርባ ቀን ልክ አንዲቱ ዕለት አንድ ዓመት ትሆንባችኋለች፤ በዚያን ጊዜ እኔን መቃወም ምን እንደሚያመጣባችሁ ትገነዘባላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከም ቍፅሪ እተን ነታ ሃገር ዝሰለልኩምለን መዓልቲታት፥ ኣርብዓ ዓመት ዝገበርኩም፥ ሓንቲ ዓመት ክንዲ ሓንቲ መዓልቲ እናገበርኩም፥ ኣርብዓ ዓመት ሓጢኣትኩም ክትፆሩ ኢኹም፤ ቍጥዓይውን ኽትፈልጡ ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከም ቁጽሪ እተን ነታ ሃገር ዝሰሌኹምለን መዓልትታት ኣርብዓ መኦኣልቲ፡ ሓንቲ ዓመት ኣብ ክንዲ ሓንቲ መዓልቲ፡ ኣርብዓ ዓመት ሓጢኣትኩም ክትጾሩ ኢኹም፡ ካባኻትኩም ከም ዝረሓቕኩ ኸአ፡ ኽትፈልጡ ኢኹም። |