Numbers 14:34 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በብዝሒ መዓልትታት እታ ሃገር ዝደህሰስካላ መዓልቲ፡ ኣርብዓ መዓልቲ፡ ኣብ ነፍሲ ወከፍ መዓልቲ ንሓደ ዓመት፡ ኣርብዓ ዓመት፡ ኣበሳኻ ክትጸውር ይግባእ፡ መብጽዓይ ድማ ክትጥሕስ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምድ​ሪ​ቱን እንደ ሰለ​ሉ​ባ​ቸው እንደ እነ​ዚያ አርባ ቀኖች ቍጥር ስለ ኀጢ​አ​ታ​ችሁ ሁሉ አር​ባው ቀን አርባ ዓመት፥ አንዱ ቀንም አንድ ዓመት ይሁ​ን​ባ​ችሁ፤ እን​ግ​ዲህ የቍ​ጣ​ዬን መቅ​ሠ​ፍት ታው​ቃ​ላ​ችሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምድሪቱን በሰላለችሁባት ቀን ቍጥር፥ አርባ ቀን፥ ስለ አንድ ቀንም አንድ ዓመት፥ ኃጢአታችሁን አርባ ዓመት ትሸከማላችሁ፥ ቍጣዬንም ታውቃላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድሪቱን በሰላለችሁባት ቀን ቍጥር፥ አርባ ቀን፥ እያንዳንዱም ቀን እንደ አንድ ዓመት ሆኖ፥ በደላችሁን አርባ ዓመት ትሸከማላችሁ፥ መከፋቴንም ታውቃላችሁ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ሄ ቢታ ዎቼዳ ሄ ኦይታሙ ጋላሳ ፓይዱዋን፥ እት ጋላሳዉ እት ላይ፥ ሄዌነ፥ ኦይታሙ ላይዉ ህንተ ናጋራ ድራዉ ህንተ ዋየታና፤ ታን ህንተ ቦላ ደንድያዋ ህንተ ኤራና’ ያጋ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte he biittaa wochcheedda he oytamu gallassaa payduwaan, itti gallassaw itti laytsaa, hewenne, oytamu laytsaw hintte nagaraa diraw hintte waayettana; taani hintte bolla denddiyaawaa hintte erana› yaaga oda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte he biittaa xomosi xeellida 40 gallassaa qoodan issi gallassayo issi layth, hessika oyddu tammu layth kumeth intte intte nagaraa gishshas waayettana; tani intte intte bolla dendidayssa intte hessan erana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ሄ ቢታ ጾሞሲ ጼሊዳ 40 ጋላሳ ቆዳን ኢሲ ጋላሳዮ ኢሲ ላይ፥ ሄሲካ ኦይዱ ታሙ ላይ ኩሜ ኢንቴ ኢንቴ ናጋራ ጊሻስ ዋዬታና፤ ታኒ ኢንቴ ቦላ ዴንዲዳይሳ ኢንቴ ሄሳን ኤራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ቢታ ዎችዳ ኦይታሙ ጋላሳ ታይቦን፥ እስ ጋላሳስ እስ ላይ፥ ኦይታሙ ላይ ህንተ ናጋራ ግሾ ዋየታና፤ ሄ ዎደ ታ ህንተ ቦላ አይ መላ ሀንቀትዳኮ ህንተ ኤራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte biitta wochida oytamu gallasaa taybon, issi gallasas issi laythi, oytamu laythi hinte nagaraa gisho waayetana; he wode ta hinte bolla ay mela hanqetidaako hinte erana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድሪቱን ለመሰለል በቈያችሁበት አርባ ቀን ልክ እያንዳንዱ ዓመት እንደ አንድ ዕለት ተቈጥሮ ስለ ኀጢአታችሁ አርባ ዓመት መከራ ትቀበላላችሁ፤ ምን ያህል በእናንተ ላይ እንደ ተነሣሁም ታውቃላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በኃጢአታችሁ ምክንያት አርባ ዓመት ሙሉ ትሠቃያላችሁ፤ ይህም ምድሪቱን ለማጥናት በቈያችሁበት አርባ ቀን ልክ አንዲቱ ዕለት አንድ ዓመት ትሆንባችኋለች፤ በዚያን ጊዜ እኔን መቃወም ምን እንደሚያመጣባችሁ ትገነዘባላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከም ቍፅሪ እተን ነታ ሃገር ዝሰለልኩምለን መዓልቲታት፥ ኣርብዓ ዓመት ዝገበርኩም፥ ሓንቲ ዓመት ክንዲ ሓንቲ መዓልቲ እናገበርኩም፥ ኣርብዓ ዓመት ሓጢኣትኩም ክትፆሩ ኢኹም፤ ቍጥዓይውን ኽትፈልጡ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ከም ቁጽሪ እተን ነታ ሃገር ዝሰሌኹምለን መዓልትታት ኣርብዓ መኦኣልቲ፡ ሓንቲ ዓመት ኣብ ክንዲ ሓንቲ መዓልቲ፡ ኣርብዓ ዓመት ሓጢኣትኩም ክትጾሩ ኢኹም፡ ካባኻትኩም ከም ዝረሓቕኩ ኸአ፡ ኽትፈልጡ ኢኹም።