Numbers 14:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ግዳይ ኪዀኑ ኢኹም ዝበልኩምዎም ንኣሽቱ ቈልዑ ግና፡ ኣነ ከእትዎም እየ፣ ነታ ዝሰዓርኩማ ምድሪ ድማ ኪፈልጥዋ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጥቂያ ይሆናሉ ያላችኋቸውን ልጆቻችሁን እነርሱን አገባቸዋለሁ፤ እናንተም የናቃችኋትን ምድር ይወርሷታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምርኮኛ ይሆናሉ ያላችኋቸውን ልጆቻችሁን እነርሱን አገባቸዋለሁ፥ እናንተም የናቃችኋትን ምድር ያውቃሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ምርኮኛ ይሆናሉ ያላችኋቸውን ልጆቻችሁን እነርሱን ወደ ምድሪቱ አስገባቸዋለሁ፥ እናንተም የናቃችኋትን ምድር ያውቋታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ፥ “ኑ ናናይ ኦሞደታና” ጌዳ ህንተ ጉ ናናቱዋ ሄ ህንተ ካዳ ቢታ ገልሳና፤ ቢታይካ ኡንቱንቱሳ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte, «Nu naanay omoodettana» geedda hintte guutsaa naanatuwaa he hintte kad'eedda biittaa gelissana; biittaykka unttunttussa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Di7ettidi attana geetettida intte nayta intte kadhida biittayo ta gelththana; he biittayo ta istta laatissana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዲኤቲዲ ኣታና ጌቴቲዳ ኢንቴ ናይታ ኢንቴ ካዳ ቢታዮ ታ ጌልና፤ ሄ ቢታዮ ታ ኢስታ ላቲሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ፥ ‘ኑ ናይት ድኤት አታና’ ግዳ ህንተ ናይታ፥ ሄ ህንተ ካዳ ቢታ ገልሳና፤ ሄ ቢታይ ኤንታዉ ላታ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte, ‘Nu nayti di7eti attana’ gida hinte nayta, he hinte kadhida biitta gelsana; he biittay entaw laata gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይማረካሉ ያላችኋቸውን ልጆቻችሁን ግን አገባቸዋለሁ፤ እናንተ የናቃችኋትን ምድር እነርሱ ይደሰቱባታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልጆቻችን ምርኮኞች ሆነው ይቀራሉ ብላችሁ የተናገራችሁባቸውን እነርሱን እናንተ ወደናቃችኋት ምድር አገባቸዋለሁ፤ ርስታቸውም ትሆናለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ምርኮ ክኾኑ እዮም ዝበልኩምዎም ደቅኹም ግና ናብታ ምድሪ ኸእትዎም እየ፤ ነታ ንስኻትኩም ዝነዓቕኩምዋ ምድሪ ድማ ኽወርስዋ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ምርኮ ኪኾኑ እዮም ዝበልኩምዎም ደቅኹም ግና ከአትዎም እየ፡ ነታ ዝነዐቕኩምዋ ምድሪ ኺፈልጥዋ እዮም። |