Numbers 14:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ግዳይ ኪዀኑ ኢኹም ዝበልኩምዎም ንኣሽቱ ቈልዑ ግና፡ ኣነ ከእትዎም እየ፣ ነታ ዝሰዓርኩማ ምድሪ ድማ ኪፈልጥዋ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ንጥ​ቂያ ይሆ​ናሉ ያላ​ች​ኋ​ቸ​ውን ልጆ​ቻ​ች​ሁን እነ​ር​ሱን አገ​ባ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ እና​ን​ተም የና​ቃ​ች​ኋ​ትን ምድር ይወ​ር​ሷ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምርኮኛ ይሆናሉ ያላችኋቸውን ልጆቻችሁን እነርሱን አገባቸዋለሁ፥ እናንተም የናቃችኋትን ምድር ያውቃሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ምርኮኛ ይሆናሉ ያላችኋቸውን ልጆቻችሁን እነርሱን ወደ ምድሪቱ አስገባቸዋለሁ፥ እናንተም የናቃችኋትን ምድር ያውቋታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ፥ “ኑ ናናይ ኦሞደታና” ጌዳ ህንተ ጉ ናናቱዋ ሄ ህንተ ካዳ ቢታ ገልሳና፤ ቢታይካ ኡንቱንቱሳ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte, «Nu naanay omoodettana» geedda hintte guutsaa naanatuwaa he hintte kad'eedda biittaa gelissana; biittaykka unttunttussa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Di7ettidi attana geetettida intte nayta intte kadhida biittayo ta gelththana; he biittayo ta istta laatissana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዲኤቲዲ ኣታና ጌቴቲዳ ኢንቴ ናይታ ኢንቴ ካዳ ቢታዮ ታ ጌልና፤ ሄ ቢታዮ ታ ኢስታ ላቲሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ፥ ‘ኑ ናይት ድኤት አታና’ ግዳ ህንተ ናይታ፥ ሄ ህንተ ካዳ ቢታ ገልሳና፤ ሄ ቢታይ ኤንታዉ ላታ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte, ‘Nu nayti di7eti attana’ gida hinte nayta, he hinte kadhida biitta gelsana; he biittay entaw laata gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይማረካሉ ያላችኋቸውን ልጆቻችሁን ግን አገባቸዋለሁ፤ እናንተ የናቃችኋትን ምድር እነርሱ ይደሰቱባታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልጆቻችን ምርኮኞች ሆነው ይቀራሉ ብላችሁ የተናገራችሁባቸውን እነርሱን እናንተ ወደናቃችኋት ምድር አገባቸዋለሁ፤ ርስታቸውም ትሆናለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ምርኮ ክኾኑ እዮም ዝበልኩምዎም ደቅኹም ግና ናብታ ምድሪ ኸእትዎም እየ፤ ነታ ንስኻትኩም ዝነዓቕኩምዋ ምድሪ ድማ ኽወርስዋ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ምርኮ ኪኾኑ እዮም ዝበልኩምዎም ደቅኹም ግና ከአትዎም እየ፡ ነታ ዝነዐቕኩምዋ ምድሪ ኺፈልጥዋ እዮም።