Numbers 14:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካ ካሌብ ወዲ የፉነን እያሱ ወዲ ነዌን፡ ናብታ ክትነብረላ ዝመሓልኩላ ምድሪ ከም ዘይትኣቱ ዘጠራጥር ኣይኰነን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዮ​ፎኒ ልጅ ከካ​ሌ​ብና ከነዌ ልጅ ከኢ​ያሱ በቀር በእ​ር​ስዋ አስ​ቀ​ም​ጣ​ችሁ ዘንድ እጄን ዘር​ግቼ ወደ ማል​ሁ​ላ​ችሁ ምድር በእ​ው​ነት እና​ንተ አት​ገ​ቡም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በቀር በእርስዋ አስቀምጣችሁ ዘንድ እጄን ዘርግቼ ወደ ማልሁላችሁ ምድር በእውነት እናንተ አትገቡም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በቀር በእርሷ ላስቀምጣችሁ እጄን ዘርግቼ ወደ ማልሁላችሁ ምድር በእውነት እናንተ አትገቡም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይፉነ ናኣ ካሌባፐነ ኔዌ ናኣ ኢያሱፐ አትና፥ ህንተፐ ኦንነ ታን ህንተና ዎናዉ ጫቄዳ ሄ ቢታ ገለና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yifune na'aa Kaaleebappenne Neewe na'aa Iyyaasuppe attina, hintteppe ooninne taani hinttena wotsanaw c'aak'k'eedda he biittaa gelenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte he dereyo gelidi de7ana mala kase ta inttes caaqqadis; gido attiin Yoofine naa Kaalebeppenne Nawe naa Iyaasoppe attiin inttefe issaadeyka he biittayo gelenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ሄ ዴሬዮ ጌሊዲ ዴኣና ማላ ካሴ ታ ኢንቴስ ጫቃዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ዮፊኔ ና ካሌቤፔኔ ናዌ ና ኢያሶፔ ኣቲን ኢንቴፌ ኢሳዴይካ ሄ ቢታዮ ጌሌና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዮፎና ናአ ካለባፐነ ናወ ናአ እያሱፐ አትሽን፥ ህንተፈ ኦንካ ታ ህንተና ላትሳናዉ ጫቅዳ ሄ ቢታ ገለና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yoofona na7a Kaalebapenne Nawe na7a Iyyasupe attishin, hintefe oonika ta hintena laatisanaw caaqida biitta gelenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መኖሪያችሁ እንድትሆን በጽኑ ወደ ማልሁላችሁ ምድር ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በስተቀር ከእናንተ አንዳችሁም አትገቡባትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደዚያች ምድር ገብታችሁ እንደምትኖሩ ቃል ገብቼላችሁ ነበር፤ ነገር ግን ከየፉኔ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በቀር ከእናንተ አንዱ እንኳ ወደዚያች ምድር አይገባም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብታ ኢደይ ኣልዒለ ‘ናብኣ ኸእትወኩም እየ’ ኢለ ዝመሓልኩልኩም ምድሪ፥ እንትርፊ ካሌብ ወዲ ዮፎኒን ኢያሱ ወዲ ነዌን ንስኻትኩም ኣይትኣትዉን ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ናብታ ኣብኣ ኸናብረኩም ኢለ ኢደይ ዘልዓልኩምላ ምድሪ ብጀካ ካሌብ ወዲ የፋነን እያሱ ወዲ ነዌን፡ ንስኻትኩም ኣይታትውን።