Numbers 14:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካ ካሌብ ወዲ የፉነን እያሱ ወዲ ነዌን፡ ናብታ ክትነብረላ ዝመሓልኩላ ምድሪ ከም ዘይትኣቱ ዘጠራጥር ኣይኰነን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በቀር በእርስዋ አስቀምጣችሁ ዘንድ እጄን ዘርግቼ ወደ ማልሁላችሁ ምድር በእውነት እናንተ አትገቡም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በቀር በእርስዋ አስቀምጣችሁ ዘንድ እጄን ዘርግቼ ወደ ማልሁላችሁ ምድር በእውነት እናንተ አትገቡም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በቀር በእርሷ ላስቀምጣችሁ እጄን ዘርግቼ ወደ ማልሁላችሁ ምድር በእውነት እናንተ አትገቡም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይፉነ ናኣ ካሌባፐነ ኔዌ ናኣ ኢያሱፐ አትና፥ ህንተፐ ኦንነ ታን ህንተና ዎናዉ ጫቄዳ ሄ ቢታ ገለና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yifune na'aa Kaaleebappenne Neewe na'aa Iyyaasuppe attina, hintteppe ooninne taani hinttena wotsanaw c'aak'k'eedda he biittaa gelenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte he dereyo gelidi de7ana mala kase ta inttes caaqqadis; gido attiin Yoofine naa Kaalebeppenne Nawe naa Iyaasoppe attiin inttefe issaadeyka he biittayo gelenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ሄ ዴሬዮ ጌሊዲ ዴኣና ማላ ካሴ ታ ኢንቴስ ጫቃዲስ፤ ጊዶ ኣቲን ዮፊኔ ና ካሌቤፔኔ ናዌ ና ኢያሶፔ ኣቲን ኢንቴፌ ኢሳዴይካ ሄ ቢታዮ ጌሌና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዮፎና ናአ ካለባፐነ ናወ ናአ እያሱፐ አትሽን፥ ህንተፈ ኦንካ ታ ህንተና ላትሳናዉ ጫቅዳ ሄ ቢታ ገለና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yoofona na7a Kaalebapenne Nawe na7a Iyyasupe attishin, hintefe oonika ta hintena laatisanaw caaqida biitta gelenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መኖሪያችሁ እንድትሆን በጽኑ ወደ ማልሁላችሁ ምድር ከዮፎኒ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በስተቀር ከእናንተ አንዳችሁም አትገቡባትም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደዚያች ምድር ገብታችሁ እንደምትኖሩ ቃል ገብቼላችሁ ነበር፤ ነገር ግን ከየፉኔ ልጅ ከካሌብና ከነዌ ልጅ ከኢያሱ በቀር ከእናንተ አንዱ እንኳ ወደዚያች ምድር አይገባም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብታ ኢደይ ኣልዒለ ‘ናብኣ ኸእትወኩም እየ’ ኢለ ዝመሓልኩልኩም ምድሪ፥ እንትርፊ ካሌብ ወዲ ዮፎኒን ኢያሱ ወዲ ነዌን ንስኻትኩም ኣይትኣትዉን ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብታ ኣብኣ ኸናብረኩም ኢለ ኢደይ ዘልዓልኩምላ ምድሪ ብጀካ ካሌብ ወዲ የፋነን እያሱ ወዲ ነዌን፡ ንስኻትኩም ኣይታትውን። |