Numbers 14:28 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በሎም፦ ከምቲ ኣብ ኣእዛነይ ዝበልኩምዎ፡ ከምቲ ኣነ ብህይወት ዘለኹ፡ ከምኡ ክገብረኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህ በላቸው፦ እኔ ሕያው ነኝና በጆሮዬ እንደ ተናገራችሁት እንዲሁ በእውነት አደርግባችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህ በላቸው። እኔ ሕያው ነኝና በጆሮዬ እንደ ተናገራችሁት እንዲሁ በእውነት አደርግባችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህ በላቸው፦ ‘እኔ ሕያው ነኝና በጆሮዬ እንደ ተናገራችሁት እንዲሁ በእውነት አደርግባችኋለሁ፥ ይላል ጌታ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኔን ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ታ ደኡዋን ጫቃይ፤ ታን ህንተ ሃሳይሽን ታ ሀይን ስሴዳዋ ህንተንቶ ኦና። ታን መና ጎዳይ ሄዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, neeni unttunttoo hawaadan yaagaade oda; ‹Ta de'uwaan c'aak'k'ay; taani hintte haasayishin ta haytsaan siseeddawaa hinttenttoo ootsana. Taani Med'inaa Goday hewaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne isttas, ‹Tani ta de7o sunththan caaqqays; tani intte haasayshin ta hayththan siyida mala intte bolla ooththana; tani GODAY hayssa yootadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ኢስታስ፥ ‹ታኒ ታ ዴኦ ሱንን ጫቃይስ፤ ታኒ ኢንቴ ሃሳይሺን ታ ሃይን ሲዪዳ ማላ ኢንቴ ቦላ ኦና፤ ታኒ ጎዳይ ሃይሳ ዮታዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኔኒ ኤንታዉ ሀይሳዳ ጋዳ ኦዳ፤ ‘ታኒ ታ ደኡዋን ጫቃይስ፤ ህንተ ግዳይሳዳ ታ ህንተዉ ኦና።’ ታኒ፥ ጎዳይ ሀይሳ ኦዳይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, neeni entaw haysada gada oda; ‘Taani ta de7uwan caaqayis; hinte gidaysada ta hintew oothana.’ Taani, Goday haysa odayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እንዲህ በላቸው፤ ‘ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዲህ ይላል፤ እኔ ሕያው ነኝ፤ ስትናገሩ የሰማኋችሁን እነዚያን ነገሮች አደርግባችኋለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ! ይህን መልስ ስጣቸው፥ ‘በጠየቃችሁት ዐይነት እንደማደርግባችሁ ሕያው በሆነ ስሜ እምላለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣር ንገሮም፦ ‘ኣነ ህያው ከም ዝኾንኩ፥ ከምቲ ኣብ እዝነይ ዝተዛረብኩምዎ፥ ከምኡ ኽገብረኩም እየ’ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በሎም ከአ፡ ኣነ ህያው እየ፡ ከምቲ ኣብ እዝነይ እተዛረብኩዎም፡ ከምኡ ኽገብረኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ |