Numbers 14:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነዚ ኣብ ልዕለይ ዘጕረምረመኒ እኩይ ጉባኤ ክሳዕ መዓስ እየ ክጻወሮ፧ ደቂ እስራኤል ኣብ ልዕለይ ይጉረምረሙኒ ዝብል ምጉርምራም ሰሚዐ ኣለኹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሚያጕረመርሙብኝን እኒህን ክፉ ማኅበር እስከ መቼ እታገሣቸዋለሁ? ስለ እናንተ በእኔ ላይ የሚያጕረመርሙትን የእስራኤል ልጆች ማጕረምረምን ሰማሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚያጕረመርምብኝን ይህን ክፉ ሕዝብ እስከ መቼ እታገሠዋለሁ? በእኔ ላይ የሚያጕረመርሙትን የእስራኤልን ልጆች ማጕረምረም ሰማሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የሚያጉረመርምብኝን ይህን ክፉ ማኅበር እስከ መቼ እታገሠዋለሁ? በእኔ ላይ የሚያጉረመርሙትን የእስራኤልን ልጆች ማጉረምረም ሰምቻለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሀ ኢታ አሳይ ታ ቦላ አዉደ ጋካናዉ ዙዙማኔ? ታን እስራኤልያ አሳ ዙዙን ኡባ ስሳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ha iita Asay ta bolla awude gakkanaw zuuzummanee? Taani Israa'eeliyaa asaa zuuzuntsaa ubbaa sisaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hayti iita asati ayde gakkanaas ta bolla zuuzumanee? Ha zuuzumettiza Isra7eele asay ta bolla zuuzumettishin ta siyadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይቲ ኢታ ኣሳቲ ኣይዴ ጋካናስ ታ ቦላ ዙዙማኔ? ሃ ዙዙሜቲዛ ኢስራኤሌ ኣሳይ ታ ቦላ ዙዙሜቲሺን ታ ሲያዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሀ ኢታ አሳይ ታ ቦላ አዉደ ጋካናዉ ዙዙማኔ? ታኒ እስራኤለ አሳ ዙዙን ስአስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ha iita asay ta bolla awude gakanaw zuuzumanee? Taani Isra7eele asaa zuuzuntha si7as. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ይህ ክፉ ማኅበረ ሰብ በእኔ ላይ የሚያጕረመርመው እስከ መቼ ነው? የእነዚህን ነጭናጮች እስራኤላውያን ማጕረምረም ሰምቻለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እነዚህ ክፉዎች የሆኑ ሰዎች በእኔ ላይ የሚያጒረመርሙት እስከ መቼ ነው? እነዚህ አጒረምራሚዎች እስራኤላውያን በእኔ ላይ ማጒረምረማቸውን ሰምቻለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ክሳዕ መኣዝ እዩ እዝ ሕሱም ህዝቢ እዙይ ዘጕረምርመለይ? እቲ እዞም መጕረምረምቲ ደቂ እስራኤል ዘዕዘምዝምዎ ዘለዉ ሰሚዐዮ ኣለኹ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዚ ዜጉረምርመለይ ሕሱም ኣኼባ እዚ ኽሳዕ መአዝ ክጾሮ እየ፡ እቲ ደቂ እስራኣኤል ዜጉረምሩሙለይ ምጉርምራም ሰሜዔ ኣለኹ። |