Numbers 14:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | (ኣማሌቃውያንን ከነኣናውያንን ድማ ኣብቲ ስንጭሮ ይነብሩ ነበሩ።) ጽባሕ ተጠውዩ ናብ በረኻ ኣብ መንገዲ ሸልፍሴ ኪድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዐማሌቅና ከነዓናዊውም በሸለቆ ውስጥ ተቀምጠዋል፤ እናንተ ግን ነገ ተመልሳችሁ በኤርትራ ባሕር መንገድ ወደ ምድረ በዳ ሂዱ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አማሌቅና ከነዓናዊውም በሸለቆው ውስጥ ተቀምጦአል፤ በነጋው ተመልሳችሁ በኤርትራ ባሕር መንገድ ወደ ምድረ በዳ ሂዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አማሌቃውያንና ከነዓናውያን በሸለቆው ውስጥ ስለ ተቀመጡ ነገ ተመልሳችሁ በኤርትራ ባሕር በኩል በሚወስደው መንገድ ወደ ምድረ በዳ ሂዱ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሀእ አማሌቃቱነ ካናነቱ ዛንጋራን ደእያ ድራዉ፥ ዎንት ጉየ ስሚደ፥ ዞኦ አባኮ አፍያ ኦግያ ኦይቂደ መላ ቢታ ቢተ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin ha"i Amaaleek'atuunne Kanaanetuu zanggaaraan de'iyaa diraw, wontti guyye simmiide, Zo'o Abbaakko afiyaa ogiyaa oyk'k'iide mela biittaa biite» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Amaaleeqe dere asaynne Kanaane dere asay shoobba giddon diza gishshas intte wonto guye simmidi Zo7o abba baggara efiza ogezara gede bazzo simmi biite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣማሌቄ ዴሬ ኣሳይኔ ካናኔ ዴሬ ኣሳይ ሾባ ጊዶን ዲዛ ጊሻስ ኢንቴ ዎንቶ ጉዬ ሲሚዲ ዞኦ ኣባ ባጋራ ኤፊዛ ኦጌዛራ ጌዴ ባዞ ሲሚ ቢቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ሀእ አማለቃትነ ካናነት ዛንጋራን ደእያ ግሾ፥ ዎንቶ ዞኦ አባኮ ኤፍያ ኦግያ ኦይክድ መላ ቢታ ጉየ ስምተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ha77i Amaaleqatinne Kanaaneti zangaaran de7iya gisho, wonto Zo7o Abbaako efiya ogiya oykidi mela biitta guye simmite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አማሌቃውያንና ከነዓናውያን በሸለቆው የሚኖሩ ስለሆነ በነገው ዕለት ተመልሳችሁ በቀይ ባሕር መንገድ ወደ ምድረ በዳው ሂዱ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አማሌቃውያንና ከነዓናውያን በሸለቆዎቹ ውስጥ ስለሚኖሩ ነገ ተመልሳችሁ በቀይ ባሕር በኩል በሚወስደው መንገድ ወደ ምድረ በዳ ሂዱ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ ለሰ ድማ ኣማሌቃውያንን ከነዓናውያንን ይነብሩ ስለ ዘለዉ ፅባሕ ተመሊስኩም ብመንገዲ ባሕሪ ኤርትራ ኣቢልኩም ናብ ምድረ በዳ ተጕዓዙ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ለሰ ድማ ኣማሊቃውያንን ከነኣናውያንን ይነብሩ ኣለው እሞ፡ ጽባሕ ተመለሱ፡ በመገዲ ባሕሪ ኤርትራ ኣቢልኩም ናብ በረኻ ተጎዐዙ። |