Numbers 14:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) (ኣማሌቃውያንን ከነኣናውያንን ድማ ኣብቲ ስንጭሮ ይነብሩ ነበሩ።) ጽባሕ ተጠውዩ ናብ በረኻ ኣብ መንገዲ ሸልፍሴ ኪድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዐማ​ሌ​ቅና ከነ​ዓ​ና​ዊ​ውም በሸ​ለቆ ውስጥ ተቀ​ም​ጠ​ዋል፤ እና​ንተ ግን ነገ ተመ​ል​ሳ​ችሁ በኤ​ር​ትራ ባሕር መን​ገድ ወደ ምድረ በዳ ሂዱ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አማሌቅና ከነዓናዊውም በሸለቆው ውስጥ ተቀምጦአል፤ በነጋው ተመልሳችሁ በኤርትራ ባሕር መንገድ ወደ ምድረ በዳ ሂዱ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አማሌቃውያንና ከነዓናውያን በሸለቆው ውስጥ ስለ ተቀመጡ ነገ ተመልሳችሁ በኤርትራ ባሕር በኩል በሚወስደው መንገድ ወደ ምድረ በዳ ሂዱ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሀእ አማሌቃቱነ ካናነቱ ዛንጋራን ደእያ ድራዉ፥ ዎንት ጉየ ስሚደ፥ ዞኦ አባኮ አፍያ ኦግያ ኦይቂደ መላ ቢታ ቢተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin ha"i Amaaleek'atuunne Kanaanetuu zanggaaraan de'iyaa diraw, wontti guyye simmiide, Zo'o Abbaakko afiyaa ogiyaa oyk'k'iide mela biittaa biite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amaaleeqe dere asaynne Kanaane dere asay shoobba giddon diza gishshas intte wonto guye simmidi Zo7o abba baggara efiza ogezara gede bazzo simmi biite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣማሌቄ ዴሬ ኣሳይኔ ካናኔ ዴሬ ኣሳይ ሾባ ጊዶን ዲዛ ጊሻስ ኢንቴ ዎንቶ ጉዬ ሲሚዲ ዞኦ ኣባ ባጋራ ኤፊዛ ኦጌዛራ ጌዴ ባዞ ሲሚ ቢቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ሀእ አማለቃትነ ካናነት ዛንጋራን ደእያ ግሾ፥ ዎንቶ ዞኦ አባኮ ኤፍያ ኦግያ ኦይክድ መላ ቢታ ጉየ ስምተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin ha77i Amaaleqatinne Kanaaneti zangaaran de7iya gisho, wonto Zo7o Abbaako efiya ogiya oykidi mela biitta guye simmite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አማሌቃውያንና ከነዓናውያን በሸለቆው የሚኖሩ ስለሆነ በነገው ዕለት ተመልሳችሁ በቀይ ባሕር መንገድ ወደ ምድረ በዳው ሂዱ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አማሌቃውያንና ከነዓናውያን በሸለቆዎቹ ውስጥ ስለሚኖሩ ነገ ተመልሳችሁ በቀይ ባሕር በኩል በሚወስደው መንገድ ወደ ምድረ በዳ ሂዱ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብቲ ለሰ ድማ ኣማሌቃውያንን ከነዓናውያንን ይነብሩ ስለ ዘለዉ ፅባሕ ተመሊስኩም ብመንገዲ ባሕሪ ኤርትራ ኣቢልኩም ናብ ምድረ በዳ ተጕዓዙ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ለሰ ድማ ኣማሊቃውያንን ከነኣናውያንን ይነብሩ ኣለው እሞ፡ ጽባሕ ተመለሱ፡ በመገዲ ባሕሪ ኤርትራ ኣቢልኩም ናብ በረኻ ተጎዐዙ።